cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Arada style

ፕሮፌሽናል የመድረክ ማስተዋወቅ : ኢቨንት ማስተባበር እና ሚዲያ ፕሮሞሽን ከፈለጉ አሼ ታለንትን ያናግሩ :: 0911033992/0926449748

Show more
Advertising posts
764
Subscribers
-124 hours
+97 days
+630 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Photo unavailableShow in Telegram
አሼ ታለንቶች ነን ! ማክሰኞ ሃምሌ 9/2016 ከምሽቱ 2-3 ሰዓት በ ebc fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።            አጀንዳችን ? በ2016 ባለንበት የስራ እና የመኖሪያ አከባቢ ምን አይነት የማህበራዊ ሃላፊነት ሚና ተወጣን ? በዚህ ክረምትስ ምን አይን የማህበራዊ ሃላፊነት ስራ እየሰራን ነዉ ? የማህበራዊ  ሃላፊነት  ሚናን  ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: የተከበሩ አጋራችን ሃምሌ 9/2016 ማክሰኞ ከምሽቱ 2-3  ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.   ከቻሉ ለወዳጆች ይጋብዙ . ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! አባል እና አጋር ይሁኑ ! በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት   የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር  ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
1
Repost from Arada style
Photo unavailableShow in Telegram
የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን  አሁኑኑ  ይመዝገቡ ።     4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ አጋዥ መስፈርቶች ። ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !    1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ   አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።    በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና ለመሆን የተዘጋጀ ። 2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን ጋር የተያያዘ  ። 3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ያለው/ላት ። 4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።     በተጨማሪም የመፍትሔው አካል የሆነ :: ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::     ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! fb. Ashe talent profile  .     U tube ashe talent ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ  አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።         ለበለጠ መረጃ :- 0926 44 97 48  /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
Show all...
👏 2👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን  አሁኑኑ  ይመዝገቡ ።     4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ አጋዥ መስፈርቶች ። ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !    1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ   አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።    በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና ለመሆን የተዘጋጀ ። 2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን ጋር የተያያዘ  ። 3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ያለው/ላት ። 4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።     በተጨማሪም የመፍትሔው አካል የሆነ :: ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::     ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! fb. Ashe talent profile  .     U tube ashe talent ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ  አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።         ለበለጠ መረጃ :- 0926 44 97 48  /0911 03 39 92 ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
አሼ ታለንቶች ነን ! ዛሬ ሀሙስ ሀምሌ 4/2016 ከቀኑ 9-10 ሰዓት በ ebc fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።      ሀምሌ  4/2016  የአለም የስነ-ህዝብ ቀንን ም/ት በማድረግ የህዝብ  ግንኙነት ስራዎች በተቋማት እና በህዝብ መካከል የተሻለ  ቀረቤታን እና ገጽታን ከመፍጠር አንጻር  ያላቸውን  ሚና በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: የተከበሩ አጋራችን ዛሬ ሀምሌ 4/2016 ሀሙስ ከቀኑ 9-10  ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.   ከቻሉ ለወዳጆች ይጋብዙ . ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! አባል እና አጋር ይሁኑ ! በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት   የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር  ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ ?   የሬዲዮ  ፕሮግራም ተባባሪ አቅራቢ እንፈልጋለን ::    ድርጅታችን  አሼ ታለንት ሁሌም  እንደሚያደርገዉ እና ለበርካታ ባለሙያዎች ለታለንት ልማታቸዉ  መሸጋገሪያ ሆኖ በርካቶችን  በተግባር አፍርቷል :: ዛሬም እንደተለመደዉ በቀጥታ  ስርጭት እና በፕሮዳሽን ለሚያቀርባቸው የሬዲዮ ፕሮግራሞች ተባባሪ አቅራቢዎችን በድርጅቱ ኤዲቶሪያል ፖሊሲ ላይ አሰልጥኖ በፓርት ታይም በጋራ ጥቅም የኮሚሽን ስራ ህጋዊ ስምምነት  ታለንት ላላቸው ወጣቶች አማራጭ እድል በመስጠት እና በመፍጠር በተባባሪነት ተጨማሪ የአሼ ታለንት ድርጅት ፕሮሞተር አድርጎ በጋራ መስራት ይፈልጋል :: ዋና   መስፈርት :_ ድርጅቱ የሚያዘጋጀዉን ድርጅታዊ የስራ አካሄድ አጭር ስልጠና ታሳቢ በማድረግ : ለሚዲያ እና አርት ስራ የቀረበ ታለንት ያላቸው : ጥሩ ተናጋሪ እና ተግባቢ የሆኑ  : የት/ት ዝግጁቱ ሰርተፊኬት እና ከዛ  በላይ የሆነ    የመኖሪያ አድራሻዉ የአዲስ አበባ  ቢሮአችን  ከሚገኝበት ብሄራዊ ባንክ አከባቢ ብዙ  ያልራቀ አሊያም ቢያንስ ከ3_5 ኪሎ ሜትር ላይ የሚገኝ ወጣት ማሳተፍ ስለፈለግን ለመስፈርቱ የቀረበ ሰዉ በአካል ማስረጃዉን ይዞ ቢሮ ደዉሎ በመምጣት መመዝገብ ይችላል :: የስራዉ ባህሪ ነዉ ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት   የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር  ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/ 0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
አሼ ታለንቶች ነን ! ማክሰኞ 25 /2016 ከምሽቱ 2-3 ሰዓት በ ebc fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።   የእለቱ እንግዳችን :- ጋዜጠኛ ቶክ ሮች የኢቢሲ ዜና አንባቢ እና የቀድሞ  የአሼ ታለንት አንቲ ድራግ አምባሳደር ነዉ :: ሰኔ 19/2016 የተከበረዉን የአለም  የጸረ _ አደንዛዥ እጾች ቀንን ም/ት በማድረግ የሚዲያ  እና የአርት ሰዎች መልካም ስነምግባር ያለዉ እና ከሱስ ነጻ የሆነ  ትዉልድ ለመገንባት ያላቸዉን ሚና  ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: የተከበሩ አጋራችን ሰኔ 25/2016 ማክሰኞ ከምሽቱ 2-3  ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.   ከቻሉ ለወዳጆች ይጋብዙ . ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! አባል እና አጋር ይሁኑ ! በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት   የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር  ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
👍 1
Repost from Arada style
አሼ ታለንቶች ነን ! ማክሰኞ 25 /2016 ከምሽቱ 2-3 ሰዓት በ ebc fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ።   የእለቱ እንግዳችን :- ጋዜጠኛ ቶክ ሮች የኢቢሲ ዜና አንባቢ እና የቀድሞ  የአሼ ታለንት አንቲ ድራግ አምባሳደር ነዉ :: ሰኔ 19/2016 የተከበረዉን የአለም  የጸረ _ አደንዛዥ እጾች ቀንን ም/ት በማድረግ የሚዲያ  እና የአርት ሰዎች መልካም ስነምግባር ያለዉ እና ከሱስ ነጻ የሆነ  ትዉልድ ለመገንባት ያላቸዉን ሚና  ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: የተከበሩ አጋራችን ሰኔ 18 /2016 ማክሰኞ ከምሽቱ 2-3  ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን.   ከቻሉ ለወዳጆች ይጋብዙ . ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! አባል እና አጋር ይሁኑ ! በቂ ችግር አለን:  የመፍትሔው አካል እንሁን ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት   የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር  ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
በቂ ሁለገብ ሱሰኞች አሉን : የመፍትሔው አካል እንሁን ። የአሼ ታለንት የጸረ -ሱስ ዘመቻ አንጻራዊ ዉጤቶች እና ፈተናዎች ?   2ሺ የኢትዮጵያ  ሚሊኒየም 12ኛ ክፍል ተማሪ እያለሁ ሚዲያ እና ኢቨንት ተኮር የሆነ የጸረ _ሱስ ዘመቻ  በሃዋሳ አረብ ሰፈር ታቦር 2ኛ ደረጃ እና መሰናዶ ት/ቤት የሚኒ-ሚዲያ እና ዓመታዊ የአሼ ታለንት የጥንዶች እና የቤተሰብ ፌስቲቫል ኢቨንት ላይ መልዕክት በማስተላለፍ ተጀመረ :: የአሼ ታለንት ፕሮፋይል ተሞክሮ በከፊል ? ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !    አሸናፊ ግዛው መሸሻ ( አሼ ታለንት ) በሙያ ደረጃ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ሲሆን  ከ13 ዓመት በላይ በሚዲያ  እና ኢቨንት ተኮር ስራዉ ተሞክሮ አለዉ ::    የ 2003 የሃዋሳ ዩኒቨርስቲ ምሩቅ ሲሆን አሼ ታለንት ፕሮፋይል ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተባለ ኤዲቶሪያል ፖሊሲዉን የጸረ -ሱስ ቅኝት ያደረገ የግል  የሚዲያና ኪነጥበብ ድርጅት መስርቶ በአሁን  ሰዓት  ከ15 በላይ ለሆኑ ሰዎች የስራ ዕድል ፈጥሮ የቢሮ መሠረቱን ሃዋሳ እና አዲስአበባ  አድርጎ በርካታ  የአሼ ታለንት ፕሮሞተሮችን እና አምባሳደሮችን በማደራጀት በመስራት ላይ ይገኛል ::    ከስራ ልምዶቹ/ ካለዉ ተሞክሮ በከፊል ?   1ኛ ሱስ : አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ላይ በርካታ አንጻራዊ የግንዛቤ ለዉጦች በተለይ በሚመለከታቸው  አካላት ላይ እየተፈጠሩ ይገኛል  :: 2ኛ በካምፓስ ተማሪነት ህይወቱ  የጀመረዉን የሚኒ-ሚዲያ ስራ  በማጠናከርና ይፋዊ ፕሮፖዛል  በማዘጋጀት ሰፊ ማ/ሰብ አቀፍ ዘመቻዎችን በማደራጀት የሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የማ/ሰብ ተኮር ሬዲዮ ጣቢያ እንዲመሰረት መነሻ ም/ትና ዉጤት ሆነናል:: 3ኛ እስከዛሬ ድረስ ታለንት ላላቸው ወጣቶች :አማተር አርቲስቶች ና ጋዜጠኞች ልዩ መሸጋገሪያ ሆኗል በዚህም ዘርፍ የተለያዩ ሙያዊ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በመስጠት የራሳቸዉን የሙያ ስራና ድርጅት እንዲከፍቱ አመቻችቷል : ዛሬም በተግባር አጋራቸውና ቤታቸው ሆኗል :: 4ኛ እስከ ዛሬ ከ60 በላይ የአሼ ታለንት የጸረ-ሱስ የቁንጅና ዉድድር ና ፋሽን ሾዉ  : ወደ 15 ሺ የሚጠጉ  ሞዴሎችን በፕሮግራም  መሠረት አሰልጥኛለሁ : ከ20 በላይ  የጸረ -ሱስ ሩጫ : የእግር ጉዞና የጎዳና ላይ ት/ታዊ  ትርዒት : ከ13 በላይ አመታዊ የጥንዶች ፌስቲቫል : ከ2500 በላይ የቀጥታ ስርጭት የአሼ ታለንት ፕሮፍይል የጸረ-ሱስ ቅኝት  የሬዲዮ ዝግጅት ሰርቻለሁ : ከ30 በላይ የቲቪ ፕሮዳክሽኖች : ሶሻል ሚዲያን ለበጎ አላማ የሚያነሳሳ በማህበራዊ ሚዲያ የሚለጥፋቸዉን በርካታ የጸረ- አደንዛዥ አስተሳሰብ መልዕክቶችን ጨምሮ  ከ150  ሺህ በላይ በራሪ  የመልዕክት ወረቀቶችን አሰራጭቷል :: በተለያዩ የህትመት ሚዲያዎች ላይ አምዶች ላይ ጽሁፎች  አዘጋጅቷል :: በአጠቃላይ ከ3500  በላይ አዝናኝና ት/ታዊ :አነቃቂ ና የአስተሳሰብ ልማት ልዩ  ዝግጅቶችን(event ) በተግባር ሰርቷል ዛሬም በትጋት በመስራት ላይ ይገኛል ::    5ኛ በሀገራችን አዋጅ 1112 ዉስጥ ለተካተተዉ በብሮድካስት ሚዲያ ከአልኮል ምርት :ከትምባሆ ና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ላለዉ ህግ መዉጣት ከ13 ዓመት በላይ የጸረ -ሱስ ዘመቻዉ ድምር ዉጤት ሆኗል :: 6ኛ  በአሁን ሰዓት በመንግሥት ና በህዝብ : በተለያዩ ሚዲያዎችና ተቋማት :የማ/ሰብ ክፍሎች  ከሱስና አሉታዊ የመጤ ባህሎች/ልምዶች  ጋር እየተነሳ ላለዉ የአጀንዳነት ልዩ ትኩረት አሼ ታለንት  የስራዉ  ድምር ዉጤት መሆኑን  ከተለያዩ አካላት የተሰጡት ዕዉቅናዎች ማረጋገጫ ናቸዉ :: 7ኛ የተለያዩ ተቋማት አምባሳደር : የተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ህጋዊ የማስታወቂያ ኤጀንት እና የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን የሚዲያ ፎረም ጨምሮ በአስተባባሪነት  ይሰራል እንዲሁም የአንጋፋው የኢትዮጵያ  መምህራን ማህበር  አምባሳደር  ሆኖ እየሰራ ይገኛል :: 8ኛ የተለያዩ ኦፊሻል መድረኮችን : የዩኒቨርስቲ ምረቃ ፕሮግራምን ጨምሮ በመድረክ አስተዋዋቂነት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘርነት ሰርቷል :: 9ኛ ለመልካም ስራዎቹ ከተለያዩ አካላት ህጋዊ እዉቅናን አግኝቷል :: 10ኛ ዛሬም የሚዲያና ኮሚኒኬሽን : ኪነጥበብ እና የመዝናኛ ፕሮግራሞችን ታሳቢ ያደረጉ ስልጠናዎችን እና የማማከር ስራ : የተለያዩ ወቅታዊና ተከታታይ ስራዎችን : የመድረክ ማስተዋወቅን ጨምሮ ኢቨንቶችን የማስተባበር ስራ ይሰራል :: በተጨማሪም በአሁን  ሰዓት ዘዉትር ማክሰኞ  ምሽት ከ2-3 እና ሀሙስ ከቀኑ 9_10 ሰዓት  fm adis 97.1 አሼ ታለንት ፕሮፋይል እና ዘዉትር ቅዳሜ እና እሁድ ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት ኢትዮ አራዳ ስታይል የተሰኘ የመረጃና የመዝናኛ በድርጅታችን  አማካኝነት ያቀርባል :: 11ኛ ከተለያዩ መድ / መያድ እና የግል ተቋማት ጋር በጥምረት እና በትብብር ይሰራል :: በተጨማሪም በርካታ ሚዲያዎች እና መድረኮች ላይ የግል እና የስራ ባህሪዉን ማዕከል አድርጎ ልዩ ተሞክሮ አጋርቷል :: እንዲሁም በርካታ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ  ከሙያዉ ጋር የተያያዘ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን በመዉሰድ በዘርፉ ሁለገብ የሚዲያና የኪነጥበብ ባለሙያ  ሆኖ በመስራት ላይ ይገኛል ::       ፈታኝ ሁኔታዎች ? 1ኛ ለጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ልዩ ትኩረት አለማግኘት :: 2ኛ የኮሚኒኬሽን ችግሮች በተለይ ሱስን መከላከል ሀይማኖታዊ አጀንዳ አድርጎ መዉሰድ :: 3ኛ የቁርጠኝነት ችግር ችግሩን በዘላቂነት እና በተደራጀ መንገድ ለመከላከል አስቸጋሪ አድርጎታል :: 4ኛ የሁለገብ ሱሰኞች መስፋፋት እና የማንነት ቀዉሶች ::         ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::  ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926449748/0911033992 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ማስታወቂያ ?   የሬዲዮ  ፕሮግራም ተባባሪ አቅራቢ እንፈልጋለን ::    ድርጅታችን  አሼ ታለንት ሁሌም  እንደሚያደርገዉ እና ለበርካታ ባለሙያዎች ለታለንት ልማታቸዉ  መሸጋገሪያ ሆኖ በርካቶችን  በተግባር አፍርቷል :: ዛሬም እንደተለመደዉ በቀጥታ  ስርጭት እና በፕሮዳሽን ለሚያቀርባቸው የሬዲዮ ፕሮግራሞች ተባባሪ አቅራቢዎችን በድርጅቱ ኤዲቶሪያል ፖሊሲ ላይ አሰልጥኖ በፓርት ታይም በጋራ ጥቅም የኮሚሽን ስራ ህጋዊ ስምምነት  ታለንት ላላቸው ወጣቶች አማራጭ እድል በመስጠት እና በመፍጠር በተባባሪነት ተጨማሪ የአሼ ታለንት ድርጅት ፕሮሞተር አድርጎ በጋራ መስራት ይፈልጋል :: ዋና   መስፈርት :_ ድርጅቱ የሚያዘጋጀዉን ድርጅታዊ የስራ አካሄድ አጭር ስልጠና ታሳቢ በማድረግ : ለሚዲያ እና አርት ስራ የቀረበ ታለንት ያላቸው : ጥሩ ተናጋሪ እና ተግባቢ የሆኑ  : የት/ት ዝግጁቱ ሰርተፊኬት እና ከዛ  በላይ የሆነ    የመኖሪያ አድራሻዉ የአዲስ አበባ  ቢሮአችን  ከሚገኝበት ብሄራዊ ባንክ አከባቢ ብዙ  ያልራቀ አሊያም ቢያንስ ከ3_5 ኪሎ ሜትር ላይ የሚገኝ ወጣት ማሳተፍ ስለፈለግን ለመስፈርቱ የቀረበ ሰዉ በአካል ማስረጃዉን ይዞ ቢሮ ደዉሎ በመምጣት መመዝገብ ይችላል :: የስራዉ ባህሪ ነዉ ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት   የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር  ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/ 0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
👍 1
አሼ ታለንቶች ነን ! ሃሙስ ሰኔ 20 /2016 ከቀኑ 9-10 ሰዓት በ ebc fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ ይጠብቁን ። የእለቱ እንግዳችን :- ጋዜጠኛ አካሉ ጴጥሮስ  በአሁን ሰዓት የገቢዎች ሚኒስቴር የኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ነዉ ::   ሰኔ 20/2016 የሚከበረዉን የአለም የጥቃቅን : አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ  ቀንን ም/ት በማድረግ  የወጣቶች የግብር መክፈል ግንዛቤ እና በክረምት የበጎ ፍቃድ ስራ የታክስ ግንዛቤን ላይ ያላቸዉን ሚና  ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን :: የተከበሩ አጋራችን ሰኔ 20 /2016 ሃሙስ ከቀኑ 9-10 ሰዓት በfm adis 97.1 የምናደርገውን ልዩ የአሼ ታለንት የቀጥታ ስርጭት ዝግጅትን እንዲያዳምጡ በማክበር እንጋብዛለን. ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል ! አባል እና አጋር ይሁኑ !   የመፍትሔው አካል እንሁን ! ለበለጠ መረጃ :- fb. Ashe talent profile /ashenafi gizaw ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle            የቢሮ አድራሻ ማስተባበሪያ ቢሮ :- አዲስ አበባ  ብሄራዊ ባንክ አጠገብ  የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ። 0926  44 97 48/ 0911 03 39 92 ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ  ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Show all...
Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.