Kaffa Zone Education Department Exam administration
Open in Telegram
For purpose of exam administration & current information exchange.
Show more2 116
Subscribers
+224 hours
+347 days
+18330 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+36
in 0 channels
August '26
+192
in 0 channels
Get PRO
July '26
+167
in 1 channels
Get PRO
June '26
+118
in 0 channels
Get PRO
May '26
+85
in 0 channels
Get PRO
April '26
+31
in 0 channels
Get PRO
March '26
+45
in 0 channels
Get PRO
February '26
+46
in 1 channels
Get PRO
January '26
+27
in 0 channels
Get PRO
December '25
+30
in 0 channels
Get PRO
November '25
+23
in 0 channels
Get PRO
October '25
+85
in 1 channels
Get PRO
September '25
+42
in 0 channels
Get PRO
August '25
+90
in 0 channels
Get PRO
July '25
+49
in 0 channels
Get PRO
June '25
+80
in 2 channels
Get PRO
May '25
+69
in 0 channels
Get PRO
April '25
+43
in 0 channels
Get PRO
March '25
+34
in 0 channels
Get PRO
February '25
+48
in 0 channels
Get PRO
January '25
+71
in 0 channels
Get PRO
December '24
+145
in 0 channels
Get PRO
November '24
+120
in 0 channels
Get PRO
October '24
+107
in 0 channels
Get PRO
September '24
+58
in 0 channels
Get PRO
August '24
+696
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 07 September | 0 | |||
| 06 September | +2 | |||
| 05 September | +7 | |||
| 04 September | +5 | |||
| 03 September | +6 | |||
| 02 September | +8 | |||
| 01 September | +8 |
Channel Posts
ሰላም እንዴት አደራችሁ 🤝?
የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ማሳያ ሮስቴር ሶፊት ኮፒ የወረዳ ፈተና አስተዳደር ባለሙያዎች ጋር ስለተላከ ት/ቤቶች ከዛሬ ጀምሮ ሮስቴሩን በመውሰድ ምዝገባ ማካሄድ ትችላላችሁ ! የተማሪዎች ውጤትላይ ቅሬታ ካለ እስከ ነሀሴ 30/2018 ዓ.ም እስከ 11 ሰዓት ድረስ በወረዳ ትም/ጽ/ቤት በህጋዊ ደብዳቤ መላክ ትችላላችሁ !
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር
| 2 | ማስታወቂያ
በፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ።
ትምህርት ሚኒስቴር ለ2019 የትምህርት ዘመን ትምህርት በሚሰጥባቸው ነባርና አዲስ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች በ9ኛ እና 10ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት ተመዝግባችሁ በመጠባበቅ ላይ ያላችሁና ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች በተመዘገባችሁበት ሊንክ መለያ ኮዳችሁን ( Reference Number) በማስገባት ማየት የምትችሉ መሆኑ እንገልጻለን።
በተጨማሪም ለፈተና የተመረጣችሁ ተማሪዎች ፈተና የሚሰጠው በበየነ መረብ (online) ስለሆነ የሚቀርባችሁን የፈተና መስጫ ማዕከል በዛው ሊንክ በመግባት መምረጥ የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን የሙከራ ፈተና እሮብ ነሃሴ 27/2018 የሚሰጥ ሲሆን ዋና ፈተናው ነሃሴ 28 የሚሰጥ መሆኑ አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን። | 633 |
| 3 | #የ12ኛ ክፍል ውጤት እንደ ዞናችን #9.11% ተማሪዎች የዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት አስመዝግቧል ።
ሠላም እንዴት አደራችሁ እያልኩ ትናንት በተቀጣጠርነው መሠረት ለዚህ ቴሌግራም ግሩፕ የ12ኛ ክፍል አጠቃላይ ትነተና እንገልፃለን ባልነው መሠረት እንደ ካፋ ዞን #በተፈጥሮ ሳይንስ የተፈተነ ተማሪ ወ=123 ሴ=79 ድምር 202 (10.07%)
#ማህበራዊ ሳይንስ ወ=55 ሴ=38 ድምር 93 (7.5%)
#በጠቅላላ ወ=178 ሴ=117 ድምር 295 (9.11%) የዩንቨርስቲ መግቢያ ውጤት አስመዝግቧል ። ከ2017 ዓ.ም ከተመዘገበው ውጤት አንፃር የ4% ጭማሪ አሳይቷል።
በት/ቤት ደረጃ በማስገባት ምጣኔ
#በተፈጥሮ ሳይንስ ትም/ዘርፍ
👉ጊምቦ 88.57%
👉ግ/ጳውሎስ 59.38%
👉ውሽውሽ 47.83
👉ቢሻው ወ/ዮሀንስ 44.97% አስመዝግቧል
#በማህበራዊ ሳይንስ ትም/ዘርፍ
👉ውሽውሽ 68.4%
👉ጊምቦ 33.8% ተመዝግቧል
#ምንም ያላስገቡ ት/ቤቶች ብዛት
እንደዞናችን 34 ሲሆኑ ምንም ያላስገቡ ወረዳዎች #ጨና፣ #ጨታ፣ #ዴቻና #ሺሾእንዴ ናቸው።
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 1 232 |
| 4 | እንዴት አመሻችሁ ?
የ2ኛ ደረጃ ት/ቤቶች መልቀቂያ ሰርተፊኬት ፈተና ከምንም በላይ ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ ክፍል ድረስ የትምህርት ቆይታ ዓመታት ሲቆጠር ወደ 15 ነው። ስለዚህ የ15 የልጆቻችሁ ውጤት ማየት በላይ ምን የሚያኮራ ነገር አለ? ደግሞም ምንም ውጤት ባይመዘግ እንኳን ለቀጣይ ዓመት ብዙ መሥራት እንዳለብን የቤት ሥራ መሆኑን እያሳየ ስለሆነ ተማሪዎች፣ ወላጆች፣ የትም/ባለሙያዎችና የወረዳ መንግስታት ልትበረቱ ይገባል! አጠቃላ ዞናዊ ውጤት ነገ የሚገለፅ ይሆናል!
መልካም አዳር!
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 935 |
| 5 | ሰላም እንዴት ዋላችሁ🤝?
የ12ኛ ውጤት ከ50%ና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎችን መረጃ የላኩ ወረዳዎች ቦንጋ፣ ገዋታ፣ ጌሻና ቢጣ ናቸው። ለእነዚህ ወረዳዎች ምስጋናዬ ላቅ ያለ መሆኑን እየገለፅኩ ቀሪዎቹ መረጃው በሰዓቱ ባለማድረሳች ለሚመለከተው ሪፖርት ለማድረግ ተቸግረናል ። እባካችሁ የዞን ደጋፊ ባለሙያዎችና የወረዳ ፈተና አስተዳደር ባለሙያዎች ለጉዳዩ ትኩረት ስጡትና ዛሬ እስከ 11:30 ድረስ ይደረሰን። እንደ ወረዳ ያስመዘገ ተማሪ ከሌለ የለም ብላችሁ መረጃ ስጡን!
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 988 |
| 6 | ሰላም እንዴት አደራችሁ 🤝?
የ12ኛ ክፍል ውጤት እላይ በተለጠፈው ሊንክ ማየት የሚቻል መሆኑን እየገለፅን ከ50%ና በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎችን መረጃ በት/ቤት፣ በስትሪምና በፆታ በማደራጀት በቴሌግራም ግል አካውንታችን 0966103308፣ 0910942473 ላይ ዛሬ በስራ ሰዓት እስከ 11:30 ድረስ እንዲትልኩልን እንጠይቃለን ።
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 1 078 |
| 7 | የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆነ።
የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ተደርጓል። ተፈታኞችም ውጤታቸው ማየት ጀምረዋል።
ውጤት ለማየት ፦
👉 በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
👉 ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
👉 አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
በአንድ ጊዜ በርካታ ተማሪዎች ውጤታቸውን ለማየት ስለሚሞክሩ የኔትዎርክ መጨናነቅ ሊያጋጥም ስለሚችል ደጋግሞ መሞከር ይገባል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም
@tikvahethiopia | 1 107 |
| 8 | ትንሽ ጠብቁ የምል መልዕክት ከክልል ስለደረሰን ጠብቁ አልተለቀቀም ! | 1 237 |
| 9 | ሰላም እንዴት ቆያችሁ🤝?
የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ውጤት ስለተለቀቀ በበይነመረብ ማየት የሚቻል መሆኑን እየገለፅኩ result.eaes.et ገብቶ ማየት ይቻላል።
የወረዳ ፈተና አስተዳደር ባለሙያዎች መረጃው በየት/ቤት፣ በስትሪምና በፆታ በማደራጀት እስከ ነገ 19/12/2018 ዓ.ም ጥዋት 4 ሰዓት ለዞን ፈተና አስተዳደር እንዲታደርሱ እንጠይቃለን!
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 1 412 |
| 10 | ሰላም እንዴት ዋላችሁ ?🤝
👉የ2ኛ መንፈቀ ዓመት የተማሪዎች ውጤት ትንተና ያልላኩ ወረዳዎች #አውራዳ ፣ #ቦንጋ ፣ #ጨና ፣ #ዴቻ ፣ #ሳይለም ፣ #ሺሺንዳ ፣ #ሺሾእንዴና ዋቻ ናቸው።
👉የ6ኛ ክፍል ሮስቴር ያልላኩ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች #አውራዳ #ቦንጋ #ጊምቦ #ጎባ #ሳይለም #ሺሾእንዴና #ጠሎ ናቸው። እባካችሁ የወረዳ ፈተና አስተዳደሮችና ትም/ጽ/ቤት ኃላፊዎች ውጤት ትንተናውን ለሚመለከተው ክፍል ለማድረስና ሮስቴርን በጊዜ አጠናቀን ውጤት በእናንተ ምክንያት ስለታሰርን ጊዜ የማይባል ጉዳይ ስለሆነ ዛሬ ማታ አጠናቃለችሁ እንዲትልኩን እንጠይቃለን !
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 1 901 |
| 11 | ሰላም እንዴት ቆያችሁ?🤝
የ6ኛ ሮስቴርና የ2ኛ ሴሚስቴር ውጤት ትንተና ያልላካችሁ ወረዳዎች ዛሬ እስከ 8 ሰዓት ድረስ አድርሱን!
መልካም የመኝታ ሰዓት! | 1 815 |
| 12 | ሰላም እንዴት ቆያችሁ?🤝
እነሆ የ12ኛ ክፍል 1 ብለን ጀምረን የ5ኛ ዙር ፈተና አጠናቀን የ6ኛና የመጨረሻው ዙር ለማስጀመር የሰዓታት ዕድሜ ብቻ ቀርቷል። ስለዚህ ለዚህ ሁሉ ስኬት ከላይ እስከ ለተሳተፋችሁ ሁላችሁንም በዞኑ ፈተና አስተዳደር ስም ከልብ እያመሰገንን ከዚህ ፈተና ጉዳይ ጋር የተያያዘ ቀሪ ስራዎች
#1ኛ በየወረዳችሁ በየት/ቤቱና በምዝገባ ሞዳሊቲዎች የተመዘገቡና የተፈተኑ ተማሪዎችን ማደራጀት፥
#2ኛ የትንስፖርት መረጃን በነጠላ የጫኑትንና ደርሶ-መልስ የጫኑት መለየትና ዞን የተዛባ መረጃ ካለ ለትራንስፖርት ወጭ ክፍያ ለመፈጸም ስለሚያስቸግር ከወዲሁ በእጃሁ ያለው ቀሪ መረጃ አደራጅታችሁ ስትጠየቁ መስጠትና
#3ኛ ዞን ላይ ለዶክመንት ማጣራት የመጡትን የተመዝጋቢዎች የትምህርት መረጃቸውን መውሰድና ማረካከብ ትላልቅ ስራዎች ስለሚጠበቅባችሁ ሁሉም ከነገ ጀምሮ አደራጅታችሁ ለዞን ሪፖርት አድርጉ!
#ሌላውን በውስጥ መስመር እናወራለን!
መልካም አዳር!
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 1 259 |
| 13 | ሠላም እንዴት ዋላችሁ ? 🤝
አስከአሁን የ12ኛ ክፍል ፈተና ፕሮግራም በትክክል ያልተረዱ ስላሉ ይህን አስረዷቸው
ፈተና የሚጀምርበት ቀን
3ኛ ዙር 1/11/2018
4ኛ ዙር 6/11/2018
5ኛ ዙር 9/11/2018
6ኛ ዙር 14/11/2018 | 3 195 |
| 14 | ሰላም እንዴት ናችሁ? ከፈተና 2 ቀን በፊት ተማሪዎችን ወደ ዩንቨርስቲ እንዲያስገቡ የተፈቀደላቸው ሳይለም፣ ጌሻ፣ ደካ፣ አዲዮ፣ ጎባና ጨታ ለቀን 29/10/2018 ዓ.ም ለማስገባት የተዘጋጃችሁ ወረዳዎች ተዘጋጅተናል የሚለውን መልዕክት እንዲትገልፁ እናሳስባለን ።
መልካም ውሎ! | 1 627 |
| 15 | የቦንጋ ዩንቨርስቲ የ1ኛ ዙር 334 ተፈታኞችን ወደየመጡበት ጠሎና ገዋታ ወረዳ ዛሬ ጥዋት በዚህ መልክ ተሸኝቷል ! መልካም ውጤት እንመኝላቸዋለን
የዞኑ ፈተና ግብረኃይል | 1 627 |
| 16 | የ1ኛ ዙር ተፈታኞችን ወደየመጡበት ወረዳ ዛሬ ጥዋት በዚህ መልክ ተሸኝቷል ! መልካም ውጤት እንመኝላቸዋለን
የዞኑ ፈተና ግብረኃይል | 1 |
| 17 | ሰላም እንዴት ቆያችሁ? 🤝
የ2ኛ መንፈቀ ዓመት የተማሪዎች ውጤት ትንተና ከዚህ በፊት በተለመደው በትም/ዓይነት እና በአማካይ በክፍል ደረጃ በተለመደው ሰንጠረዥ መሠረት የትምህርት መረጃ አስተዳደር ጋር በመናበብ ሠርታችሁ እስከ ሐምሌ 3/2018 ዓ.ም ድረስ በሶፊትና በሀርድ ሪፖርት እንዲታደርጉ እንጠይቃለን ።
መልካም ቆይታ!
ካፋ ዞን ትም/መምሪያ ፈተናዎች አስተዳደር | 1 556 |
| 18 | የተማሪዎች_የትራስፖርት_ጉዞ_መከታተያ_.xlsx | 1 513 |
| 19 | ከሰዓት በኋላ የሂሳብ ፈተና የሰርቨር መቆራረጥ ቢኖርም እንደገና ተጀምሮ በሠላም መጠናቀቁን የሶስት ፈተና ማዕከላት የኢኮቴ ተወካዮች አረጋግጠዋል ። እናመሠግናለን 🙏🙏🙏 | 1 483 |
| 20 | ሰላም ጤና ይስጥልኝ !🤝🤝🤝
የተከበራችሁ የወረዳ/ከተማ አስተዳደር ፈተና አስተዳደር ቡድን መሪዎች እንዴት በቅድሚያ የተከበረ ሰላምታዬ ይድረሳችሁ እያልኩ #የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በየዙሩ ወደ ፈተና ማዕከል የሚገቡትን መረጃ ከምዝገባ መረጃ ጋር አጣጥማችሁ በፆታ ለይታችሁ እስከ ማታ 2 ሰዓት በግል ቴሌግራም አካውቴ ላይ እንዲትኩልኝ አሳስባለሁ !
መልካም ቆይታ! | 1 407 |
