Abdu Book Center
Open in Telegram
በመጻሕፍት መደብራችን ፡ የታሪክ መጻሕፍት የትምህርት አጋዥ እና መማሪያ መጻሕፍት የተለያዩ ልበ-ወለድ እና መንፈሳዊ መጻሕፍት ቆየት ያሉና አዳዲስ መጻሕፍት ሌሎችም.. አድራሻችን=አዲስ አበባ ፒያሳ ጊዮርጊስ እሳት አደጋዉ ሻገር ብሎ አባቢያ ራሕመት ታቦር ሕንፃ ፊትለፊት ለበለጠ መረጃ በ0929574133 ደዉልሉን @Abduseller
Show more1 983
Subscribers
No data24 hours
-57 days
+1730 days
Data loading in progress...
Similar Channels
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
September '26
September '26
+2
in 0 channels
August '26
+61
in 0 channels
Get PRO
July '26
+74
in 0 channels
Get PRO
June '26
+73
in 1 channels
Get PRO
May '26
+49
in 0 channels
Get PRO
April '26
+82
in 0 channels
Get PRO
March '26
+103
in 0 channels
Get PRO
February '26
+565
in 1 channels
Get PRO
January '26
+60
in 0 channels
Get PRO
December '25
+26
in 0 channels
Get PRO
November '25
+30
in 0 channels
Get PRO
October '25
+43
in 1 channels
Get PRO
September '25
+19
in 0 channels
Get PRO
August '25
+23
in 0 channels
Get PRO
July '25
+25
in 0 channels
Get PRO
June '25
+92
in 0 channels
Get PRO
May '25
+36
in 0 channels
Get PRO
April '25
+32
in 0 channels
Get PRO
March '25
+26
in 0 channels
Get PRO
February '25
+25
in 0 channels
Get PRO
January '25
+94
in 3 channels
Get PRO
December '24
+49
in 0 channels
Get PRO
November '24
+32
in 0 channels
Get PRO
October '24
+23
in 0 channels
Get PRO
September '24
+32
in 0 channels
Get PRO
August '24
+47
in 0 channels
Get PRO
July '24
+46
in 0 channels
Get PRO
June '24
+51
in 0 channels
Get PRO
May '24
+89
in 0 channels
Get PRO
April '24
+177
in 1 channels
Get PRO
March '24
+26
in 0 channels
Get PRO
February '24
+75
in 0 channels
Get PRO
January '24
+68
in 0 channels
Get PRO
December '23
+100
in 0 channels
Get PRO
November '23
+46
in 0 channels
Get PRO
October '23
+59
in 0 channels
Get PRO
September '23
+33
in 0 channels
Get PRO
August '23
+98
in 0 channels
Get PRO
July '23
+32
in 0 channels
Get PRO
June '23
+64
in 0 channels
Get PRO
May '23
+23
in 0 channels
Get PRO
April '23
+34
in 0 channels
Get PRO
March '23
+57
in 0 channels
Get PRO
February '23
+18
in 0 channels
Get PRO
January '23
+82
in 0 channels
Get PRO
December '220
in 0 channels
Get PRO
November '220
in 0 channels
Get PRO
October '220
in 0 channels
Get PRO
September '220
in 0 channels
Get PRO
August '220
in 0 channels
Get PRO
July '220
in 0 channels
Get PRO
June '220
in 0 channels
Get PRO
May '220
in 0 channels
Get PRO
April '220
in 0 channels
Get PRO
March '220
in 0 channels
Get PRO
February '220
in 0 channels
Get PRO
January '220
in 0 channels
Get PRO
December '210
in 0 channels
Get PRO
November '210
in 0 channels
Get PRO
October '210
in 0 channels
Get PRO
September '210
in 0 channels
Get PRO
August '210
in 0 channels
Get PRO
July '210
in 0 channels
Get PRO
June '210
in 0 channels
Get PRO
May '21
+180
in 0 channels
| Date | Subscriber Growth | Mentions | Channels | |
| 02 September | +1 | |||
| 01 September | +1 |
Channel Posts
| 2 | “ጠዋት ከእንቅልፍህ ስትነቃ ለራስህ እንዲህ ብለህ ንገረው፦ ዛሬ የማገኛቸው ሰዎች ጣልቃ ገቦች፣ ምስጋና ቢሶች፣ ትዕቢተኞች፣ ከሓዲዎች፣ ምቀኞችና ርህራሄ የሌላቸው ሊሆኑ ይችላሉ። እንዲህ የሆኑት መልካሙን ከክፉው መለየት ስለማይችሉ ነው። እኔ ግን የመልካምን ነገር ውበትና የክፉንም ነገር አስቀያሚነት አይቻለሁ፤ ስለዚህ አንዳቸውም ሊጎዱኝ አይችሉም።”
“ሰዎች ለመረጋጋት ሲሉ ከከተማ ወጥተው ወደ ገጠር፣ ወደ ባህር ዳርቻ ወይም ወደ ተራራ መሸሽ ይፈልጋሉ። አንተም ይህንኑ ትመኛለህ። ነገር ግን ይህ ሞኝነት ነው፤ በፈለግከው ሰዓት ወደ ራስህ ውስጥ ተመልሰህ ከሁሉም ነገር መራቅ ትችላለህና። ከገዛ ነፍስህ የበለጠ ሰላማዊና ከረብሻ የጸዳ ማረፊያ የለም።”
“ይህ ነገር ሁሌም ይገርመኛል፦ ራሳችንን ከሌሎች ሰዎች ይልቅ አብልጠን እንደምንወድ የታወቀ ነው። ሆኖም ስለ ራሳችን ከምናስበው ይልቅ ሌሎች ስለ እኛ ስለሚያስቡት እንጨነቃለን። መልአክ ወይም ጠቢብ ሰው ተገልጦልን ‘በልብህ የምታስበውን አትደብቅ፤ ወዲያውኑ ውጣና ተናገረው’ ቢለን፣ አንዲት ቀን እንኳ አንዘልቅም ነበር። ለራሳችን ካለን እውነተኛነት ይልቅ የሌሎች አስተያየት ያንን ያህል ይገዛናል።”
ከመጽሐፉ የተወሰደ | 155 |
| 3 | የሰው ልጆች ከእንስሳት ከሚለዩባቸው ባሕርያት መካከል ከፍ ያለ አስተሳሰባቸው፣ የመምራትና የማስተዳደር አቅማቸው፣ የመኖሪያ አካባቢያቸውን የማልማት፣ የማጽዳትና ምቹ የማድረግ ችሎታቸው፣ ማህበራዊ ግንኙነታቸውን ምቹ ለማድረግ ሕግና ደንብ አውጥተው መተዳደራቸውና የመሳሰሉት ናቸው። በመሆኑም ሰዎች ማህበራዊ ግንኙነታቸውን፣ ፖለቲካቸውንና ኢኮኖሚያቸውን ችግር የሌለበትና ፍትሐዊ ለማድረግ ሣሳብ ይለዋወጣሉ፣ ይከራከራሉ፣ ይበጃል በተባለ ሣሳብ ላይ ይስማማሉ።
ይህም የሚሆነው ኑሯቸውን ከስጋት የጸዳ፣ መተማመንና ፍቅር ያለበት፣ ፍትህ የሰፈነበት፣ በጥቅሉ ምቹ ለማድረግ ነው። እነዚህን መሰረታዊ ፍላጎቶች ለማሟላት በሁለት ግለሰቦችም ሆነ በማህበረሰብ መካከል ተግባቦት ዋና ነገር ነው።
የተግባቦት ቁልፍ ደግሞ መነጋገር ነው። አለመነጋገር ስለሌላው ግለሰብ፣ ስለቡድን፣ ስለማህበረሰብና ስለአገር ትክክለኛ ግንዛቤ ማዳበር አለመቻልን ብቻ ሳይሆን በግምት ላይ የተመሰረተ አሉታዊ ስሜትንና አለመግባባትን፣ መለያየትን፣ ጦርነትን፣ ጥፋትን ሊያስከትል ይችላል። ይህንን እውነት የሚያረጋግጡልን በዓለም ላይ ብዙ ታሪካዊ ክስተቶች አልፈዋል፤ በዚህ ዘመንም በአገራችንና በዓለም ዙሪያ እየሆኑ ያሉ አጥፊ ተግባሮች ነባራዊ ምስክሮች ናቸው። በዚህ ርዕስ ዙሪያ እኛ ኢትዮጵያውያን ግንዛቤያችንን እንድናዳብርና እንድንጠቀምበት የተግባቦትና የስነልቦና ባለሙያ የሆነው ዶ/ር ሳሙኤል ወልዴ በዘመኑ የተግባቦትና የስነልቦና ሳይንሳዊ ቲዎሪዎች አስደግፎ ስለመነጋገር ጥቅምና አስፈላጊነት ያተተባትን ይህችን መጽሐፍ አበርክቶልናል። ማንበብ የሚችሉ የአገራችን ሰዎች ሁሉ አንብበው ግንዛቤያቸውን እንዲያዳብሩ ምክሬን አስተላልፋለሁ።
ፕሮፌሰር አታላይ ዓለም
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ
ኢትዮጵያ | 181 |
| 4 | ደራሲ አጋዝ ገብረየሱስ ኃይለማርያም በአገራችን የፕሬስ ነጻነት ባልነበረበት፣ ቴክኖሎጂ ባልተስፋፋበትና በጉራግኛ ቋንቋ ለመጻፍ የሚያስችል የጉራግኛ የፊደል ገበታ ባልተቀረጸበት ወቅት ረዥም ልብወለድ መጽሐፎችን ለንባብ ያበቁ እንቁ ኢትዮጵያዊ ናቸው። በተለይ የጉራግኛ ቋንቋና ባህል እንዲሁም የጉራጌ ብሔር የአኗኗር ዘዴና የሥነ ልቦና ውቅር በጉራግኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ ቋንቋዎች በመጻፍ ለኢትዮጵያና ለዓለም ያስተዋወቁ ባለውለታም ናቸው። "ለምስጋና ወይም ለእውቅና ሳይሆን ሁሉም ኅሊናን የሚያስደስት ሥራ መሥራትን፣ አዳዲስ ሥራ መፍጠርን እንጂ የተለመደና የተቀዳ ሥራ አያስደስተኝም" የሚሉት እኚህ ደራሲ የአእምሯቸው ጭማቂ የሆኑ በርካታ የድርሰት ሥራዎቻቸው ለተደራሲያን ያቀረቡ ታላቅ ሰው ናቸውና ላመሰግናቸው እወዳለሁ።
የጫሙት ሽካ 📚 የአገኪ 📚 የተሰኙ ረዥም በጉራጊኛ ቋንቋ የተፃፉ መጽሐፍት ፀሀፊ
መሠረት አመርጋ፣ የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ | 221 |
| 5 | መጀመሪያ የሰው ልጅ እሳትን አላመደ። ምድጃውን ዘረጋ። በእሳቱ ፍላጻ ነጻ እና ቁጡ መዋነብ በወጋገኑ ትርዒት ሕብር ነፍሱ ማለለች። በምድጃው ዙሪያ - ብርሃን - ጨልጦ - ሰከረ - ። እዚያ ተረቱን፤ ታሪኩን፤ ገድሉን፤ ምኞቱን፤ መሻቱን አደራ። ደመነፍሱን አነቃ። ጥንታዊና መሠረታዊ የሆኑ የሰው ልጅን የደመነፍስ ስሪት አንጓዎች በተረቶቹ ቀመረ። ሸመነ። የታሪክ ነጋሪውን አሀዱ የጀመረው እንዲህ ሆነ።
«ብርሃንን ጨልጦ መስከር» 📚📚📚
👉✍️ያዕቆብ ብርሃኑ | 212 |
| 6 | ጣይ እና አንሺ
ደሞዙን ቢጥል
አንስተው ጠጡበት
ባርኔጣውን ቢጥል
ወስደው ደመቁበት
ከዘራውን ቢጥል
ተመረኮዙበት
በሄደበት ሁሉ
እየተከተሉ
በጣለው ሲያጌጡ
በጣለው ሲያተርፉ
ራሱን ሲጥል ግን
አይተውት አለፉ::
✍️በእዉቀቱ ስዩም | 330 |
| 7 | No text... | 363 |
| 8 | መስፍን ማሞ «እነሆ 'የእንስሳት አብዮት' …» ብሎናል። ከዝነኛዉ እንግሊዛዊ ደራሲ ከጆርጅ ኦርዌል "Animal Farm" ወደአማርኛ ቋንቋ የመለሰው አዲስ መታያዉ ነው። ይህ ሥራ በብዙ የዓለማችን ቋንቋዎች እየተተረጎመ፤ ትርክቱና የፈጠራው ይትብሃል ሁሉም ተደራሲን እያስደመመ የሚኖር ምጸት ሰንቄ ሥራ ነው። ተርጓሚ መስፍን ማሞ እንደወትሮው ሁሉ ዓይነ ግቡ ብዕርተኛ መሆኑን በዚህ የትርጉም ሥራውም ላይ አሳይቷል፤፤ ይህንን ዘመን ጠገብ ሥራ ውብ በሆነ አማርኛ ታድጎናል፤፤ ፈረንጅኛ ስም የያዙት ገጸ ባሕርያት ብቅ እያሉ ሲያነቡን ኑረው ልክ አዲስ የአማርኛ ወጥ ሥራ እየተደረስን ያለን ያህል ይሰማናል፤፤ ይህ ደግሞ ከመነሻ ቋንቋው የጠበቀበት አማርኛው የሸገነ መሆኑን የምናስተውለው፤ ያለ እረፍት ከገጽ ገጽ ስንፈተለክ ራሳችንን ማግኘታችን ነው፤፤ ተርጓሚው፤
«የእንስሳት እድር» | 327 |
| 9 | A lonely government clerk - shy, awkward, blundering - finds himself pursued by a mysterious stranger. Somehow he looks familiar. In fact, he realizes, he looks exactly like him. He even has the same name. But, unlike him, he is charming and confident. Soon the stranger starts insinuating himself into his life. He works at his office, stays at his apartment, ingratiates himself with his colleagues. No one seems surprised. Who is he? What does he want? Is he a double, or something darker altogether?
Moscow-born Fyodor Dostoyevsky (1821-1881) served time in a convict prison in Siberia for his political alliances, and in his later years his passion for gambling led him deeply into debt. His many brilliant novels include Crime and Punishment, The Idiot and The Brothers Karamazov.
Ronald Wilks has translated numerous Russian volumes for Penguin Classics, including works by Chekhov, Sologub, Tolstoy and Gogol. If you enjoy this novel, you may want to read more by Dostoyevsky - his major novels and stories are all available in Penguin Classics, including Notes from Underground, Crime and Punishment, The Gambler and Other Stories, The Idiot, Demons, Netochka Nezvanova, The Brothers Karamazov, Poor Folk and Other Stories, The House of the Dead and The Village of Stepanchikovo. | 266 |
| 10 | ከመጽሐፉ ገጾች
የኤርትራ ሕዝብ ለነጻነት ያደረገው ትግል ....ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማጣት ያለመ አልነበረም። በዚህ እርምጃ የኤርትራ ሕዝብ ምንምጊዜም ተጠቃሚ እንደማይሆን በቅድሚያ ይታወቃል ... ኤርትራ ነጻነቷን አረጋግጣ፤ የጎረቤቶቿን ህልውናና ጥቅም ሳትነካ በሚፈጠረው አመቺ ሁኔታ፤ የታታሪውና የሥራ ወዳዱ የኤርትራ ሕዝብ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በማሳደግ ብልጽግናውን በይበልጥ ማረጋገጥ ይቻል ነበር ... የባዕዳን ፍላጎት ብቻ ተከተሎ ኢትዮጵያን ከባሕር በር በመዝጋት ፤ የኤርትራ ሕዝብ ከኢኮኖሚ አቅሙ ጋር ያልተመጣጠነ ሠራዊት እየቀለበ፤ ወጣቶችን ለማያቋርጥ ወታደራዊ አገልግሎትና ስደት እየዳረገ ፤ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የነበረው መሠረተ ልማቱን በእንክብካቤ አጥቶ እያደመ፤ በዲሞክራሲ አልቦነት ዝካታለም እየታሸ መኖር ቀጣይነት ይመረጣል ተብሎ አይገመትም።
. . .
የኤርትራ የዛሬው ነጻነት የብዙ ሺ ወጣቶች የሕይወት መስዋእትነት ተከፍሎ የመጣ ስለሆነ፤ ከሕዝቡ ግልጽ ፍላጎትና ይሁንታ ውጪ ከዚህ በፊት የነበሩ ትክክለኛ ታሪካዊ ሀቆችን በማመልከት ብቻ፤ የሕዝቡን መስዋእትነት መና የሚያስቀር እርምጃ መውሰድ ምንምጊዜም ይጠቅማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም። ... ከሕዝብ ፍላጎትና አመቺነት ውጪ በኃይል ከሚመሠረት አንድነት፤ በጋራ የታሪክ አረዳድ መግባባት ላይ የተመሠረተ መለያየት፤ የላቀ ጥቅም ሊኖረው እንደሚችል መገመት ተቢ ይሆናል።
. . .
የተለያዩ ወራሪዎች፤ ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዳይኖራት ያደረጉበት የየራሳቸው ምክንያቶች ነበሯቸው... ከነዚህ ወራሪ ሀገራት መካከል፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቅጥታ በመያዝ፤ የዓባይ ወንዝ ምንጭን ለመቆጣጠር፤ የኢትዮጵያ ወደ ባሕር መውጫና መግቢያ በሮች በመዝጋት፤ ሀገሪቱን በቁጥጥሩ ሥር አሰገብቶ ለመቆጣጠር ያላቸውን ቋሚ ስትራቴጂ ቀርጾ ተንቀሳቅሰዋል። የግብፅ ነገሥታት ቀዳሚ ዓላማ በማንኛውም ዘዴ (በቀጥታ ወረራ፤ ከውጪ መንግሥታት ጋር በመተባበርና በመመሳጠር፤ ሀገር ውስጥ አፍራሽ ተቃዋሚዎችን በመጠቀም ወዘተ) ኢትዮጵያን የወደብ ባለቤትነት መብት በማጣት፤ ሀገሪቱን በኢኮኖሚና በመከላከያ ይዞታ አቅም ደካማ ማድረግ ነው። | 298 |
| 11 | No text... | 550 |
| 12 | Do you want to learn how to use Dark Psychology to get what you really want from people without them even knowing it?
Do you want to learn to defend yourself against Emotional and Mind Manipulation?
In this book I will provide you with all the knowledge and strategies you need to learn Dark Psychology, Emotional Manipulation and the process of Mind Control, teaching you how to discover Deception and protect yourself from Brainwashing.
Discover the secret techniques that will make you a master manipulator!
William Cooper | 492 |
| 13 | ከመጽሐፉ ገጾች
የኤርትራ ሕዝብ ለነጻነት ያደረገው ትግል ....ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማጣት ያለመ አልነበረም። በዚህ እርምጃ የኤርትራ ሕዝብ ምንምጊዜም ተጠቃሚ እንደማይሆን በቅድሚያ ይታወቃል ... ኤርትራ ነጻነቷን አረጋግጣ፤ የጎረቤቶቿን ህልውናና ጥቅም ሳትነካ በሚፈጠረው አመቺ ሁኔታ፤ የታታሪውና የሥራ ወዳዱ የኤርትራ ሕዝብ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በማሳደግ ብልጽግናውን በይበልጥ ማረጋገጥ ይቻል ነበር ... የባዕዳን ፍላጎት ብቻ ተከተሎ ኢትዮጵያን ከባሕር በር በመዝጋት ፤ የኤርትራ ሕዝብ ከኢኮኖሚ አቅሙ ጋር ያልተመጣጠነ ሠራዊት እየቀለበ፤ ወጣቶችን ለማያቋርጥ ወታደራዊ አገልግሎትና ስደት እየዳረገ ፤ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የነበረው መሠረተ ልማቱን በእንክብካቤ አጥቶ እያደመ፤ በዲሞክራሲ አልቦነት ዝካታለም እየታሸ መኖር ቀጣይነት ይመረጣል ተብሎ አይገመትም።
. . .
የኤርትራ የዛሬው ነጻነት የብዙ ሺ ወጣቶች የሕይወት መስዋእትነት ተከፍሎ የመጣ ስለሆነ፤ ከሕዝቡ ግልጽ ፍላጎትና ይሁንታ ውጪ ከዚህ በፊት የነበሩ ትክክለኛ ታሪካዊ ሀቆችን በማመልከት ብቻ፤ የሕዝቡን መስዋእትነት መና የሚያስቀር እርምጃ መውሰድ ምንምጊዜም ይጠቅማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም። ... ከሕዝብ ፍላጎትና አመቺነት ውጪ በኃይል ከሚመሠረት አንድነት፤ በጋራ የታሪክ አረዳድ መግባባት ላይ የተመሠረተ መለያየት፤ የላቀ ጥቅም ሊኖረው እንደሚችል መገመት ተቢ ይሆናል።
. . .
የተለያዩ ወራሪዎች፤ ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዳይኖራት ያደረጉበት የየራሳቸው ምክንያቶች ነበሯቸው... ከነዚህ ወራሪ ሀገራት መካከል፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቅጥታ በመያዝ፤ የዓባይ ወንዝ ምንጭን ለመቆጣጠር፤ የኢትዮጵያ ወደ ባሕር መውጫና መግቢያ በሮች በመዝጋት፤ ሀገሪቱን በቁጥጥሩ ሥር አሰገብቶ ለመቆጣጠር ያላቸውን ቋሚ ስትራቴጂ ቀርጾ ተንቀሳቅሰዋል። የግብፅ ነገሥታት ቀዳሚ ዓላማ በማንኛውም ዘዴ (በቀጥታ ወረራ፤ ከውጪ መንግሥታት ጋር በመተባበርና በመመሳጠር፤ ሀገር ውስጥ አፍራሽ ተቃዋሚዎችን በመጠቀም ወዘተ) ኢትዮጵያን የወደብ ባለቤትነት መብት በማጣት፤ ሀገሪቱን በኢኮኖሚና በመከላከያ ይዞታ አቅም ደካማ ማድረግ ነው። | 443 |
| 14 | የዛሬው የሰለጠነው ዓለም አደረጃጀትና አሰራር በትናንትናው ኋላቀር ዘመን ላይ በነበረው የጉራጌ አባቶች አሰራርና የአኗኗር ዘይቤ ውስጥ ታግኙታላችሁ፡፡ ምናልባት በጥንቱ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ውስጥ 'የጉራጌ ስልጣኔ' ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ዝማኔ ነበር ይሆን? ብላችሁ ለመጠየቅ ትገደዱ ይሆናል፡፡ የጉራጌ አባቶች/እናቶች ለፍትህና ርትዕ የነበራቸው ከግምት በላይ የሆነ ቦታም እንዴት? የሚል ጥያቄ የሚጭርባቸዉ ይመስለኛል፡፡ ጉራጌነት ገና በቅጡ ያልተፈተሸ ምሥጢር ያለውም ይመስላል፡፡
ጉራጌ ተገልጦ ያልተነበበ መጽሐፍ ነዉ።ስለጉራጌነት ትንሽ ፍንጭ ለማግኘት "ጉራጌ"ሲገለጥን ገላልጣችሁ እንድታነቡትና እንድታጣጥሙት ግብዣዬ ነዉ፤በብዙዉ ትማሩበታላችሁ፤ትደነቃላችሁም!
ነጋሽ በቀና (የመጽሐፉ አዘጋጅ) | 416 |
| 15 | ዳኛ ካሳ መልካም ከዐሥራ ሁለት ዓመታት በላይ በፍርድ ወንበር ላይ የፍትሕን ሚዛን በቀጥታ ሲይዙ፤ በሌላ እጃቸው ደግሞ ብዕራቸውን አንሥተው የሕግ ሥነ ጽሑፍን በስድስት ሥራዎቹ ያበለጸጉ ባለሙያ ናቸው። ዛሬ ደግሞ ሰባተኛ ሥራቸውን በዚህ መጽሐፍ (በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ፍርድ አፈጻጸም፡ ሕግና ተግባር) ለአንባቢው አበርክተዋል።
ይህ መጽሐፍ ከመደበኛ የሕግ መጻሕፍት የሚለየው፤ ደራሲው የጻፉት ከመጻሕፍት መደርደሪያ ሳይሆን ከፍርድ አደባባይ ልምዳቸው በመቅዳት ስለሆነ ነው። የንድፈ ሐሳብ ጥልቀትን ከተግባራዊ ብስለት፤ የሕግ ድንጋጌን ከችሎት እውነታ፤ የምሁራዊ ትንታኔን ከዳኝነት ጥበብ ጋር አስማምተው አቅርበውታል። የፍትሐብሔር ጉዳዮች የውሳኔ አፈጻጸም የፍትሕ የመጨረሻ ምዕራፍና የፍርድ ቤት ብያኔ ሕያው የሚሆንበት ደጃፍ ሲሆን በዚህ መጽሐፍ ውስጥ በጥሩ ሁኔታ ተተንትኗል።
ይህ መጽሐፍ ለዳኞች፤ ለዐቃቢያን-ሕግ፤ ለጠበቆች፤ ለሕግ ተማሪዎች፤ ለሕግ መምህራን፤ ለሌሎች የሕግ ባለሙያዎች ብሎም በጠቅላላው በሕግና በፍትሕ ዙሪያ ላቅ ያለ የዘርፉ ተዋናዮች የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ጎላ ያለ እንደሚሆን እንዲሁም ለፍርድ አስፈጻሚ አካል ደግሞ የማይተካ መሪ ኮከብ ሆኖ እንደሚያገለግል እተማመናለሁ። ዳኛ ካሳ መልካም ሙሉ ጊዜያቸውን ለሙያው በመስጠት ያበረከቱት ይህ መጽሐፍ ለኅብረተሰቡ መልካም ስጦታ ሲሆን ብታነቡት በእጅጉ ያተርፍበታል።
አልማው ወሌ
የቀድሞ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ዳኛ እና በአሁኑ ጊዜ ጠበቃና የሕግ አማካሪ | 607 |
| 16 | በዚህ አመት ከታተሙ ምርጥ ረጅም ልቦለዶች ስብስብ መጽሐፍ መካከል አንዱ 👉 «ሶምነስ» ነዉ።
ዋጋዉም ቢኾን በዚህ አመት ከታተሙ መጽሐፍት ኹሉ ቅናሹ ነዉ ማለት እንችላለን።
... የተወሰነውን መንገድ በእግር ተጉዘውና የተወሰነውን መንገድ በታክሲ ተሳፍረው ካዛንቺስ ደረሱ። ከካዛንቺስ በኋላ የሚቀረውን ርቀት ደግሞ በእግር ለመሸፈን ተስማምተው በዝግታ መራመድ ጀመሩ። መንገድ ዳር የሚነግዱ ልጆች ዕቃዎቻቸውን ዋጋ እየጠሩ ዐልፎ ኺያጁን ያማልላሉ። ሚሚ በድንገት ወደ አንደኛው ጠጋ አለች።
“ያኛው ፓንት ስንት ነው?”
“ዐሥራ ሰባት ብር።”
“እሬ ባክ?!... እስቲ አምጣው።”
እስኪያቀብላት ትዕግሥት አልነበራትም። በራሷ አጎንብሳ አነሣችና ሳብ ሳብ እያደረገችው። “ልኬ ነው?! ይኾነኛል?!” ስትል ጠየቀች።
“አዎ ይኾንሻል! ፍሪ ሳይዝ ነው!”
“ልሞክረዋ!”... በአደባባይ ቀሚሷን ገልባ አጠለቀችው። ሶምነስ አፍሮ ፈንጠር ብሎ ቆመ። ኼድ... መለስ... ቁጢጥ... እያለች ከሞከረች በኋላ፤ “አልተመቸኝም!” ብላ አውልቃ ወረወረችለት።😂?Mohammedzein Abageroroero ✍️ | 507 |
| 17 | “የብሔር” ማንነት እዉነት ሳይሆን ቅዠት (Delusion) ስለመሆኑ ለማስገንዘብ የታለመ ይህ ለእኔ የመጀመሪያ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ በዓለማችንና በዋናነትም በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው “የብሔር” ማንነት ግጭትና አለመረጋጋት መሠረታዊ መፍትሔ ሊሆን የሚችል ጥልቀት ያለውና አስገራሚ መጽሐፍ እንደሆነ አምናለሁ። አቀራረቡ ከፖለቲካ አመለካከት የጸዳ፣ አድሏዊነት የሌለው በመሆኑ ማንንም ለመጉዳትም ሆነ ለመጥቀም የታለመ መጽሐፍ አይደለም። በመሆኑም መጽሐፉን በአዎንታዊነት፣ በትዕግሥት በማንበብ እያንዳንዱ አንባቢ አመላካከቱን እንዲያሰፋ አሳስባለሁ።
ተስፋ በዳሳ ደበሳ (ዶ/ር) | 1 |
| 18 | «ገንዘብ የሚባለዉ የተወሰነና የተረጋገጠ ዋጋ ያለዉ ሲሆን ዋጋዉም የማይጨምርም የማይቀንስም መሆን አለበት።ያ ገንዘብ የተሰኘዉ ነገር የሚዋዥቅ ከሆነ ሌሎች የሚቀንሱና የሚጨምሩ ንግድና ዕቃዎችን ልንለካበት አንችል።»
(ኢብኑል ቀይም፣ዒላሙል ሙወቂዒን፣2/137-138) | 631 |
| 19 | “የብሔር” ማንነት እዉነት ሳይሆን ቅዠት (Delusion) ስለመሆኑ ለማስገንዘብ የታለመ ይህ ለእኔ የመጀመሪያ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ በዓለማችንና በዋናነትም በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው “የብሔር” ማንነት ግጭትና አለመረጋጋት መሠረታዊ መፍትሔ ሊሆን የሚችል ጥልቀት ያለውና አስገራሚ መጽሐፍ እንደሆነ አምናለሁ። አቀራረቡ ከፖለቲካ አመለካከት የጸዳ፣ አድሏዊነት የሌለው በመሆኑ ማንንም ለመጉዳትም ሆነ ለመጥቀም የታለመ መጽሐፍ አይደለም። በመሆኑም መጽሐፉን በአዎንታዊነት፣ በትዕግሥት በማንበብ እያንዳንዱ አንባቢ አመላካከቱን እንዲያሰፋ አሳስባለሁ።
ተስፋ በዳሳ ደበሳ (ዶ/ር) | 516 |
| 20 | #ከመፅሃፉ_ውስጥ_የተቀነጨቡ
--ይህ ዘግይቷል ብለህ ከማድረግ አትቆጠብ ፤ ወደ ኋላም አታፈግፍግ ::
-----“ባህላችን ሰዎች ስለ ራሳቸው ጥሩ እንዲሰማቸው እያደረገም :: ”
“ብዙ ሰዎች ትርጉም የሌለው ህይወት አዝለው ይዞራሉ፤ ጠቃሚ ነው ብለው ያመኑበትን ስራ በሚሰሩበት ጊዜ እንኳ ሳይቀር የሚያንቀላፉ ይመስላሉ ::
-ያለ ፍቅር ክንፎቻቸው እንደተሰበሩባቸው ወፎች ነን ::
-ለሌላ ሰው ሙሉ በሙሉ ሀላፊነት ለመውሰድ ከፈለግህና ከውስጥህ የመነጨ ፍቅር እንዲኖርህ ለመማር የምትችል ከሆነ ልጆች ሊኖሩህ ይገባል ::”
-እርጅና እድገት ነው ::
-“በጋብቻችሁ አስፈላጊነት ላይ ያላችሁ እምነት ነው ::”
“ሰዎች መጥፎ የሚሆኑት ስጋት ወይም ፍርሃት ሲኖራቸው ነው”
-ሁላችንም አንድ አይነት ጅማሮ አለን - መወለድ - ሁላችንም አንድ አይነት መጨረሻ አለን - መሞት ::
-“ቂም በቀል ወይም እልከኝነት ይዞ መቀመጥ ምንም ጥቅም የለውም ::
ፍቅር ማለት የአንድ ሰውን ሁኔታ (ችግር) እንደ ራስህ አድርገህ ማሰብ ከተቻልከ ነው :: | 478 |
