Abdu Book Center
Kanalga Telegram’da o‘tish
በመጻሕፍት መደብራችን ፡ የታሪክ መጻሕፍት የትምህርት አጋዥ እና መማሪያ መጻሕፍት የተለያዩ ልበ-ወለድ እና መንፈሳዊ መጻሕፍት ቆየት ያሉና አዳዲስ መጻሕፍት ሌሎችም.. አድራሻችን=አዲስ አበባ ፒያሳ ጊዮርጊስ እሳት አደጋዉ ሻገር ብሎ አባቢያ ራሕመት ታቦር ሕንፃ ፊትለፊት ለበለጠ መረጃ በ0929574133 ደዉልሉን @Abduseller
Ko'proq ko'rsatish1 985
Obunachilar
-124 soatlar
-67 kunlar
+1530 kunlar
Ma'lumot yuklanmoqda...
O'xshash kanallar
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Avgust '26
Avgust '26
+61
0 kanalda
Iyul '26
+74
0 kanalda
Get PRO
Iyun '26
+73
1 kanalda
Get PRO
May '26
+49
0 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+82
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+103
0 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+565
1 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+60
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+26
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+30
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+43
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+19
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+23
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+25
0 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+92
0 kanalda
Get PRO
May '25
+36
0 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+32
0 kanalda
Get PRO
Mart '25
+26
0 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+25
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+94
3 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+49
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+32
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+23
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+32
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+47
0 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+46
0 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+51
0 kanalda
Get PRO
May '24
+89
0 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+177
1 kanalda
Get PRO
Mart '24
+26
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+75
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+68
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+100
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+46
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+59
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+33
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+98
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+32
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+64
0 kanalda
Get PRO
May '23
+23
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+34
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+57
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+18
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+82
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '220
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '220
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '220
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '220
0 kanalda
Get PRO
Avgust '220
0 kanalda
Get PRO
Iyul '220
0 kanalda
Get PRO
Iyun '220
0 kanalda
Get PRO
May '220
0 kanalda
Get PRO
Aprel '220
0 kanalda
Get PRO
Mart '220
0 kanalda
Get PRO
Fevral '220
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '220
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '210
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '210
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '210
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '210
0 kanalda
Get PRO
Avgust '210
0 kanalda
Get PRO
Iyul '210
0 kanalda
Get PRO
Iyun '210
0 kanalda
Get PRO
May '21
+180
0 kanalda
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 31 Avgust | +3 | |||
| 30 Avgust | 0 | |||
| 29 Avgust | +1 | |||
| 28 Avgust | 0 | |||
| 27 Avgust | +2 | |||
| 26 Avgust | 0 | |||
| 25 Avgust | +1 | |||
| 24 Avgust | +1 | |||
| 23 Avgust | +2 | |||
| 22 Avgust | +1 | |||
| 21 Avgust | +3 | |||
| 20 Avgust | +2 | |||
| 19 Avgust | +2 | |||
| 18 Avgust | +1 | |||
| 17 Avgust | 0 | |||
| 16 Avgust | +1 | |||
| 15 Avgust | +9 | |||
| 14 Avgust | +4 | |||
| 13 Avgust | +3 | |||
| 12 Avgust | 0 | |||
| 11 Avgust | +3 | |||
| 10 Avgust | +2 | |||
| 09 Avgust | +8 | |||
| 08 Avgust | +2 | |||
| 07 Avgust | +3 | |||
| 06 Avgust | +1 | |||
| 05 Avgust | +2 | |||
| 04 Avgust | +1 | |||
| 03 Avgust | 0 | |||
| 02 Avgust | 0 | |||
| 01 Avgust | +3 |
Kanal postlari
ጣይ እና አንሺ
ደሞዙን ቢጥል
አንስተው ጠጡበት
ባርኔጣውን ቢጥል
ወስደው ደመቁበት
ከዘራውን ቢጥል
ተመረኮዙበት
በሄደበት ሁሉ
እየተከተሉ
በጣለው ሲያጌጡ
በጣለው ሲያተርፉ
ራሱን ሲጥል ግን
አይተውት አለፉ::
✍️በእዉቀቱ ስዩም
| 2 | Matn yo'q... | 275 |
| 3 | መስፍን ማሞ «እነሆ 'የእንስሳት አብዮት' …» ብሎናል። ከዝነኛዉ እንግሊዛዊ ደራሲ ከጆርጅ ኦርዌል "Animal Farm" ወደአማርኛ ቋንቋ የመለሰው አዲስ መታያዉ ነው። ይህ ሥራ በብዙ የዓለማችን ቋንቋዎች እየተተረጎመ፤ ትርክቱና የፈጠራው ይትብሃል ሁሉም ተደራሲን እያስደመመ የሚኖር ምጸት ሰንቄ ሥራ ነው። ተርጓሚ መስፍን ማሞ እንደወትሮው ሁሉ ዓይነ ግቡ ብዕርተኛ መሆኑን በዚህ የትርጉም ሥራውም ላይ አሳይቷል፤፤ ይህንን ዘመን ጠገብ ሥራ ውብ በሆነ አማርኛ ታድጎናል፤፤ ፈረንጅኛ ስም የያዙት ገጸ ባሕርያት ብቅ እያሉ ሲያነቡን ኑረው ልክ አዲስ የአማርኛ ወጥ ሥራ እየተደረስን ያለን ያህል ይሰማናል፤፤ ይህ ደግሞ ከመነሻ ቋንቋው የጠበቀበት አማርኛው የሸገነ መሆኑን የምናስተውለው፤ ያለ እረፍት ከገጽ ገጽ ስንፈተለክ ራሳችንን ማግኘታችን ነው፤፤ ተርጓሚው፤
«የእንስሳት እድር» | 261 |
| 4 | A lonely government clerk - shy, awkward, blundering - finds himself pursued by a mysterious stranger. Somehow he looks familiar. In fact, he realizes, he looks exactly like him. He even has the same name. But, unlike him, he is charming and confident. Soon the stranger starts insinuating himself into his life. He works at his office, stays at his apartment, ingratiates himself with his colleagues. No one seems surprised. Who is he? What does he want? Is he a double, or something darker altogether?
Moscow-born Fyodor Dostoyevsky (1821-1881) served time in a convict prison in Siberia for his political alliances, and in his later years his passion for gambling led him deeply into debt. His many brilliant novels include Crime and Punishment, The Idiot and The Brothers Karamazov.
Ronald Wilks has translated numerous Russian volumes for Penguin Classics, including works by Chekhov, Sologub, Tolstoy and Gogol. If you enjoy this novel, you may want to read more by Dostoyevsky - his major novels and stories are all available in Penguin Classics, including Notes from Underground, Crime and Punishment, The Gambler and Other Stories, The Idiot, Demons, Netochka Nezvanova, The Brothers Karamazov, Poor Folk and Other Stories, The House of the Dead and The Village of Stepanchikovo. | 203 |
| 5 | ከመጽሐፉ ገጾች
የኤርትራ ሕዝብ ለነጻነት ያደረገው ትግል ....ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማጣት ያለመ አልነበረም። በዚህ እርምጃ የኤርትራ ሕዝብ ምንምጊዜም ተጠቃሚ እንደማይሆን በቅድሚያ ይታወቃል ... ኤርትራ ነጻነቷን አረጋግጣ፤ የጎረቤቶቿን ህልውናና ጥቅም ሳትነካ በሚፈጠረው አመቺ ሁኔታ፤ የታታሪውና የሥራ ወዳዱ የኤርትራ ሕዝብ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በማሳደግ ብልጽግናውን በይበልጥ ማረጋገጥ ይቻል ነበር ... የባዕዳን ፍላጎት ብቻ ተከተሎ ኢትዮጵያን ከባሕር በር በመዝጋት ፤ የኤርትራ ሕዝብ ከኢኮኖሚ አቅሙ ጋር ያልተመጣጠነ ሠራዊት እየቀለበ፤ ወጣቶችን ለማያቋርጥ ወታደራዊ አገልግሎትና ስደት እየዳረገ ፤ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የነበረው መሠረተ ልማቱን በእንክብካቤ አጥቶ እያደመ፤ በዲሞክራሲ አልቦነት ዝካታለም እየታሸ መኖር ቀጣይነት ይመረጣል ተብሎ አይገመትም።
. . .
የኤርትራ የዛሬው ነጻነት የብዙ ሺ ወጣቶች የሕይወት መስዋእትነት ተከፍሎ የመጣ ስለሆነ፤ ከሕዝቡ ግልጽ ፍላጎትና ይሁንታ ውጪ ከዚህ በፊት የነበሩ ትክክለኛ ታሪካዊ ሀቆችን በማመልከት ብቻ፤ የሕዝቡን መስዋእትነት መና የሚያስቀር እርምጃ መውሰድ ምንምጊዜም ይጠቅማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም። ... ከሕዝብ ፍላጎትና አመቺነት ውጪ በኃይል ከሚመሠረት አንድነት፤ በጋራ የታሪክ አረዳድ መግባባት ላይ የተመሠረተ መለያየት፤ የላቀ ጥቅም ሊኖረው እንደሚችል መገመት ተቢ ይሆናል።
. . .
የተለያዩ ወራሪዎች፤ ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዳይኖራት ያደረጉበት የየራሳቸው ምክንያቶች ነበሯቸው... ከነዚህ ወራሪ ሀገራት መካከል፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቅጥታ በመያዝ፤ የዓባይ ወንዝ ምንጭን ለመቆጣጠር፤ የኢትዮጵያ ወደ ባሕር መውጫና መግቢያ በሮች በመዝጋት፤ ሀገሪቱን በቁጥጥሩ ሥር አሰገብቶ ለመቆጣጠር ያላቸውን ቋሚ ስትራቴጂ ቀርጾ ተንቀሳቅሰዋል። የግብፅ ነገሥታት ቀዳሚ ዓላማ በማንኛውም ዘዴ (በቀጥታ ወረራ፤ ከውጪ መንግሥታት ጋር በመተባበርና በመመሳጠር፤ ሀገር ውስጥ አፍራሽ ተቃዋሚዎችን በመጠቀም ወዘተ) ኢትዮጵያን የወደብ ባለቤትነት መብት በማጣት፤ ሀገሪቱን በኢኮኖሚና በመከላከያ ይዞታ አቅም ደካማ ማድረግ ነው። | 212 |
| 6 | Matn yo'q... | 493 |
| 7 | Do you want to learn how to use Dark Psychology to get what you really want from people without them even knowing it?
Do you want to learn to defend yourself against Emotional and Mind Manipulation?
In this book I will provide you with all the knowledge and strategies you need to learn Dark Psychology, Emotional Manipulation and the process of Mind Control, teaching you how to discover Deception and protect yourself from Brainwashing.
Discover the secret techniques that will make you a master manipulator!
William Cooper | 414 |
| 8 | ከመጽሐፉ ገጾች
የኤርትራ ሕዝብ ለነጻነት ያደረገው ትግል ....ኢትዮጵያን የባሕር በር ለማጣት ያለመ አልነበረም። በዚህ እርምጃ የኤርትራ ሕዝብ ምንምጊዜም ተጠቃሚ እንደማይሆን በቅድሚያ ይታወቃል ... ኤርትራ ነጻነቷን አረጋግጣ፤ የጎረቤቶቿን ህልውናና ጥቅም ሳትነካ በሚፈጠረው አመቺ ሁኔታ፤ የታታሪውና የሥራ ወዳዱ የኤርትራ ሕዝብ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ በማሳደግ ብልጽግናውን በይበልጥ ማረጋገጥ ይቻል ነበር ... የባዕዳን ፍላጎት ብቻ ተከተሎ ኢትዮጵያን ከባሕር በር በመዝጋት ፤ የኤርትራ ሕዝብ ከኢኮኖሚ አቅሙ ጋር ያልተመጣጠነ ሠራዊት እየቀለበ፤ ወጣቶችን ለማያቋርጥ ወታደራዊ አገልግሎትና ስደት እየዳረገ ፤ በቅኝ አገዛዝ ዘመን የነበረው መሠረተ ልማቱን በእንክብካቤ አጥቶ እያደመ፤ በዲሞክራሲ አልቦነት ዝካታለም እየታሸ መኖር ቀጣይነት ይመረጣል ተብሎ አይገመትም።
. . .
የኤርትራ የዛሬው ነጻነት የብዙ ሺ ወጣቶች የሕይወት መስዋእትነት ተከፍሎ የመጣ ስለሆነ፤ ከሕዝቡ ግልጽ ፍላጎትና ይሁንታ ውጪ ከዚህ በፊት የነበሩ ትክክለኛ ታሪካዊ ሀቆችን በማመልከት ብቻ፤ የሕዝቡን መስዋእትነት መና የሚያስቀር እርምጃ መውሰድ ምንምጊዜም ይጠቅማል ተብሎ ሊታሰብ አይገባም። ... ከሕዝብ ፍላጎትና አመቺነት ውጪ በኃይል ከሚመሠረት አንድነት፤ በጋራ የታሪክ አረዳድ መግባባት ላይ የተመሠረተ መለያየት፤ የላቀ ጥቅም ሊኖረው እንደሚችል መገመት ተቢ ይሆናል።
. . .
የተለያዩ ወራሪዎች፤ ኢትዮጵያ የባሕር በር እንዳይኖራት ያደረጉበት የየራሳቸው ምክንያቶች ነበሯቸው... ከነዚህ ወራሪ ሀገራት መካከል፤ ግብፅ ኢትዮጵያን በቅጥታ በመያዝ፤ የዓባይ ወንዝ ምንጭን ለመቆጣጠር፤ የኢትዮጵያ ወደ ባሕር መውጫና መግቢያ በሮች በመዝጋት፤ ሀገሪቱን በቁጥጥሩ ሥር አሰገብቶ ለመቆጣጠር ያላቸውን ቋሚ ስትራቴጂ ቀርጾ ተንቀሳቅሰዋል። የግብፅ ነገሥታት ቀዳሚ ዓላማ በማንኛውም ዘዴ (በቀጥታ ወረራ፤ ከውጪ መንግሥታት ጋር በመተባበርና በመመሳጠር፤ ሀገር ውስጥ አፍራሽ ተቃዋሚዎችን በመጠቀም ወዘተ) ኢትዮጵያን የወደብ ባለቤትነት መብት በማጣት፤ ሀገሪቱን በኢኮኖሚና በመከላከያ ይዞታ አቅም ደካማ ማድረግ ነው። | 395 |
| 9 | የዛሬው የሰለጠነው ዓለም አደረጃጀትና አሰራር በትናንትናው ኋላቀር ዘመን ላይ በነበረው የጉራጌ አባቶች አሰራርና የአኗኗር ዘይቤ ውስጥ ታግኙታላችሁ፡፡ ምናልባት በጥንቱ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ውስጥ 'የጉራጌ ስልጣኔ' ተብሎ ሊጠቀስ የሚችል ዝማኔ ነበር ይሆን? ብላችሁ ለመጠየቅ ትገደዱ ይሆናል፡፡ የጉራጌ አባቶች/እናቶች ለፍትህና ርትዕ የነበራቸው ከግምት በላይ የሆነ ቦታም እንዴት? የሚል ጥያቄ የሚጭርባቸዉ ይመስለኛል፡፡ ጉራጌነት ገና በቅጡ ያልተፈተሸ ምሥጢር ያለውም ይመስላል፡፡
ጉራጌ ተገልጦ ያልተነበበ መጽሐፍ ነዉ።ስለጉራጌነት ትንሽ ፍንጭ ለማግኘት "ጉራጌ"ሲገለጥን ገላልጣችሁ እንድታነቡትና እንድታጣጥሙት ግብዣዬ ነዉ፤በብዙዉ ትማሩበታላችሁ፤ትደነቃላችሁም!
ነጋሽ በቀና (የመጽሐፉ አዘጋጅ) | 365 |
| 10 | ዳኛ ካሳ መልካም ከዐሥራ ሁለት ዓመታት በላይ በፍርድ ወንበር ላይ የፍትሕን ሚዛን በቀጥታ ሲይዙ፤ በሌላ እጃቸው ደግሞ ብዕራቸውን አንሥተው የሕግ ሥነ ጽሑፍን በስድስት ሥራዎቹ ያበለጸጉ ባለሙያ ናቸው። ዛሬ ደግሞ ሰባተኛ ሥራቸውን በዚህ መጽሐፍ (በኢትዮጵያ የፍትሐብሔር ፍርድ አፈጻጸም፡ ሕግና ተግባር) ለአንባቢው አበርክተዋል።
ይህ መጽሐፍ ከመደበኛ የሕግ መጻሕፍት የሚለየው፤ ደራሲው የጻፉት ከመጻሕፍት መደርደሪያ ሳይሆን ከፍርድ አደባባይ ልምዳቸው በመቅዳት ስለሆነ ነው። የንድፈ ሐሳብ ጥልቀትን ከተግባራዊ ብስለት፤ የሕግ ድንጋጌን ከችሎት እውነታ፤ የምሁራዊ ትንታኔን ከዳኝነት ጥበብ ጋር አስማምተው አቅርበውታል። የፍትሐብሔር ጉዳዮች የውሳኔ አፈጻጸም የፍትሕ የመጨረሻ ምዕራፍና የፍርድ ቤት ብያኔ ሕያው የሚሆንበት ደጃፍ ሲሆን በዚህ መጽሐፍ ውስጥ በጥሩ ሁኔታ ተተንትኗል።
ይህ መጽሐፍ ለዳኞች፤ ለዐቃቢያን-ሕግ፤ ለጠበቆች፤ ለሕግ ተማሪዎች፤ ለሕግ መምህራን፤ ለሌሎች የሕግ ባለሙያዎች ብሎም በጠቅላላው በሕግና በፍትሕ ዙሪያ ላቅ ያለ የዘርፉ ተዋናዮች የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ጎላ ያለ እንደሚሆን እንዲሁም ለፍርድ አስፈጻሚ አካል ደግሞ የማይተካ መሪ ኮከብ ሆኖ እንደሚያገለግል እተማመናለሁ። ዳኛ ካሳ መልካም ሙሉ ጊዜያቸውን ለሙያው በመስጠት ያበረከቱት ይህ መጽሐፍ ለኅብረተሰቡ መልካም ስጦታ ሲሆን ብታነቡት በእጅጉ ያተርፍበታል።
አልማው ወሌ
የቀድሞ የፌ/ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ዳኛ እና በአሁኑ ጊዜ ጠበቃና የሕግ አማካሪ | 549 |
| 11 | በዚህ አመት ከታተሙ ምርጥ ረጅም ልቦለዶች ስብስብ መጽሐፍ መካከል አንዱ 👉 «ሶምነስ» ነዉ።
ዋጋዉም ቢኾን በዚህ አመት ከታተሙ መጽሐፍት ኹሉ ቅናሹ ነዉ ማለት እንችላለን።
... የተወሰነውን መንገድ በእግር ተጉዘውና የተወሰነውን መንገድ በታክሲ ተሳፍረው ካዛንቺስ ደረሱ። ከካዛንቺስ በኋላ የሚቀረውን ርቀት ደግሞ በእግር ለመሸፈን ተስማምተው በዝግታ መራመድ ጀመሩ። መንገድ ዳር የሚነግዱ ልጆች ዕቃዎቻቸውን ዋጋ እየጠሩ ዐልፎ ኺያጁን ያማልላሉ። ሚሚ በድንገት ወደ አንደኛው ጠጋ አለች።
“ያኛው ፓንት ስንት ነው?”
“ዐሥራ ሰባት ብር።”
“እሬ ባክ?!... እስቲ አምጣው።”
እስኪያቀብላት ትዕግሥት አልነበራትም። በራሷ አጎንብሳ አነሣችና ሳብ ሳብ እያደረገችው። “ልኬ ነው?! ይኾነኛል?!” ስትል ጠየቀች።
“አዎ ይኾንሻል! ፍሪ ሳይዝ ነው!”
“ልሞክረዋ!”... በአደባባይ ቀሚሷን ገልባ አጠለቀችው። ሶምነስ አፍሮ ፈንጠር ብሎ ቆመ። ኼድ... መለስ... ቁጢጥ... እያለች ከሞከረች በኋላ፤ “አልተመቸኝም!” ብላ አውልቃ ወረወረችለት።😂?Mohammedzein Abageroroero ✍️ | 475 |
| 12 | “የብሔር” ማንነት እዉነት ሳይሆን ቅዠት (Delusion) ስለመሆኑ ለማስገንዘብ የታለመ ይህ ለእኔ የመጀመሪያ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ በዓለማችንና በዋናነትም በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው “የብሔር” ማንነት ግጭትና አለመረጋጋት መሠረታዊ መፍትሔ ሊሆን የሚችል ጥልቀት ያለውና አስገራሚ መጽሐፍ እንደሆነ አምናለሁ። አቀራረቡ ከፖለቲካ አመለካከት የጸዳ፣ አድሏዊነት የሌለው በመሆኑ ማንንም ለመጉዳትም ሆነ ለመጥቀም የታለመ መጽሐፍ አይደለም። በመሆኑም መጽሐፉን በአዎንታዊነት፣ በትዕግሥት በማንበብ እያንዳንዱ አንባቢ አመላካከቱን እንዲያሰፋ አሳስባለሁ።
ተስፋ በዳሳ ደበሳ (ዶ/ር) | 1 |
| 13 | «ገንዘብ የሚባለዉ የተወሰነና የተረጋገጠ ዋጋ ያለዉ ሲሆን ዋጋዉም የማይጨምርም የማይቀንስም መሆን አለበት።ያ ገንዘብ የተሰኘዉ ነገር የሚዋዥቅ ከሆነ ሌሎች የሚቀንሱና የሚጨምሩ ንግድና ዕቃዎችን ልንለካበት አንችል።»
(ኢብኑል ቀይም፣ዒላሙል ሙወቂዒን፣2/137-138) | 554 |
| 14 | “የብሔር” ማንነት እዉነት ሳይሆን ቅዠት (Delusion) ስለመሆኑ ለማስገንዘብ የታለመ ይህ ለእኔ የመጀመሪያ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ በዓለማችንና በዋናነትም በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ እየተፈጠረ ላለው “የብሔር” ማንነት ግጭትና አለመረጋጋት መሠረታዊ መፍትሔ ሊሆን የሚችል ጥልቀት ያለውና አስገራሚ መጽሐፍ እንደሆነ አምናለሁ። አቀራረቡ ከፖለቲካ አመለካከት የጸዳ፣ አድሏዊነት የሌለው በመሆኑ ማንንም ለመጉዳትም ሆነ ለመጥቀም የታለመ መጽሐፍ አይደለም። በመሆኑም መጽሐፉን በአዎንታዊነት፣ በትዕግሥት በማንበብ እያንዳንዱ አንባቢ አመላካከቱን እንዲያሰፋ አሳስባለሁ።
ተስፋ በዳሳ ደበሳ (ዶ/ር) | 480 |
| 15 | #ከመፅሃፉ_ውስጥ_የተቀነጨቡ
--ይህ ዘግይቷል ብለህ ከማድረግ አትቆጠብ ፤ ወደ ኋላም አታፈግፍግ ::
-----“ባህላችን ሰዎች ስለ ራሳቸው ጥሩ እንዲሰማቸው እያደረገም :: ”
“ብዙ ሰዎች ትርጉም የሌለው ህይወት አዝለው ይዞራሉ፤ ጠቃሚ ነው ብለው ያመኑበትን ስራ በሚሰሩበት ጊዜ እንኳ ሳይቀር የሚያንቀላፉ ይመስላሉ ::
-ያለ ፍቅር ክንፎቻቸው እንደተሰበሩባቸው ወፎች ነን ::
-ለሌላ ሰው ሙሉ በሙሉ ሀላፊነት ለመውሰድ ከፈለግህና ከውስጥህ የመነጨ ፍቅር እንዲኖርህ ለመማር የምትችል ከሆነ ልጆች ሊኖሩህ ይገባል ::”
-እርጅና እድገት ነው ::
-“በጋብቻችሁ አስፈላጊነት ላይ ያላችሁ እምነት ነው ::”
“ሰዎች መጥፎ የሚሆኑት ስጋት ወይም ፍርሃት ሲኖራቸው ነው”
-ሁላችንም አንድ አይነት ጅማሮ አለን - መወለድ - ሁላችንም አንድ አይነት መጨረሻ አለን - መሞት ::
-“ቂም በቀል ወይም እልከኝነት ይዞ መቀመጥ ምንም ጥቅም የለውም ::
ፍቅር ማለት የአንድ ሰውን ሁኔታ (ችግር) እንደ ራስህ አድርገህ ማሰብ ከተቻልከ ነው :: | 462 |
| 16 | 📚እስላማዊ ቅርሶች ዓይነትና ስርጭት ከሰሜን ሸዋ እስከ ደቡብ ወሎ 📚
1. ጀዉሐር ብን አል-ሐይደር ቢን አልይ (1853-1936 እ.ኤ.አ)
እኒህ ምሁር፤ በአክብሮት አጠራር ሸህ ሾንኬ፤ አባዬ ሾንኬ በመባል ይታወቃሉ። ቀኑን ሙሉ በማስተማር ሲያሳልፉ፤ ማታውን ክፍል ጊዜ ደግሞ፤ በጽሑፍ ዝግጅት ላይ ይጠመዱ ነበር።
የምክርና የተውሒድ ሥራቸውም በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል ተሰራጭቶ እስከ አሁን ድረስ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። በእስልምና ሥነ-ፅሑፍ በርካታ ሥራዎችን አበርክተዋል። ከሥራዎቻቸው ውስጥ፤ ጥቂቱ የታተሙ ሲሆን፤ ቀሪዎቹ ለህትመት ሳይበቁ ቀርተዋል። በሾንኬ መስጊድ (የቀድሞ ስሙ ያልተገለጠ ኋላ በሳቸው ስም የተጠራ መስጊድ) በሚያስተምሩበት ወቅት፤ ከአገር ውስጥ ከደቡብ፤ ከጉራጌ፤ ከጅማ ከአርሲና ባሌ ሰዎች መጥተው በሳቸው ስር ይማሩ ነበር። ከኢትዮጵያ ውጭ ደግሞ ከየመንና ከሌሎችም አገራት እየመጡ ትምህርታቸውን ይከታተሉ እንደነበር መረጃዎች ተገኝተዋል።....... | 539 |
| 17 | 📚ፍልስምና(ስነልቦና፣ጋብቻ፣የአዕምሮ ህክምና
✍️ Tewodros Teklearegay
"አንዳንዴ ጊዜ ወላጆቻችን ት/ቤት ገብተው አለመማራቸውን እናይና ትዳር ያልተማረ ሰው ሁሉ የሚያደርገውን አድርገን እናስባለን። ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ወላጆቻችን ተምረዋል። ከሕይወት ተምረዋል። እንደውም ሰው ኖሮ ይማራል ፤ ተምሮ አይኖርም።"
✍️አቶ እድሜዓለም ግዛ ( ስለ ሕፃናት የባህሪ ጥናት / Child psychology )
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
" የአእምሮ ቁስለት ማለት ችግሩ ይሄ ነው። ይህች ልጅ ለምን ሮጣ ወንድ ጋ እንደምትሄድ አታውቅም። ራሷን ከወንድ ጋር ተኝታ ነው የምታገኘው፤ ለምን እንደምትሄድ አታውቀውም። ግን ትሄዳለች።"
✍️ወ/ሮ ትዕግሥት ዋልተንጉሥ ( ስለ አእምሮ ቁስለት / Trauma )
፡።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
" ወደ 360 የአእምሮ ሕመም ዓይነቶች አሉ ተብሎ ነው የሚታሰበው። "አፍንጫዬ ተጣሟል" ፤ "አፌ ይሸታል" ፤ "መንግሥት ይከታተለኛል" የሚሉትን የመሰሉትና እኛ የአእምሮ ሕመም ናቸው ብለን የማናስባቸው ዓይነቶቹ የአእምሮ ሕመም ዓይነቶች ማለት ነው ፤ ከባዶቹ 2% ቢሆኑ ነው።"
✍️ዶ/ር ዮናስ ባሕረ ጥበብ ( ስለ አእምሮ ጤና ፤ ሕመም እና ሕክምናው ) | 471 |
| 18 | #አዉቴዝራማ
"የዓለም ሥርዓት ነዉረኛ ሆኗል። ሥርዓት ተጥሷል ሰዉነት ረክሷል፡ ትርምስ ቦታውን ይዟል። ምድር በነፍስ በላዎች እጅ ወድቃለች። ይህ ግን አይቀጥልም። ለውጥ አለ ትርምስን የሚረታ ሥርዓት ከፊት እየጋለበ ነው።" አባ ኪሩብ በዝምታ ይጠብቃሉ። አጠገባቸው ቁጢጥ ብለው ዐይን ዐይናቸውን የሚያዩትን አባ መዓዛን ተመለከቷቸው። አባ መዓዛ ንግግር የሚጀምሩበት መግቢያው እንደቸገራቸው ሁሉ ወደርሳቸው ሲዞሩ ፈጥነው "ምን ምን እያስጨነቀዎ ነዉ አባቴ" ብለው ጠየቋቸው።
ከገጽ 32 የተወሰደ | 475 |
| 19 | Matn yo'q... | 500 |
| 20 | #ፌሚኒዝም_አንደኛዉ_የዓለም_ጦርነት_ሚሊዮን_ወጣት_ወንዶችን_ስላሳጣ_ፋብሪካዎች_በሴቶች_እንዲንቀሳቀሱ_ተፈለገ
Burhan Addis 2010 ዓመተ ኢትዮጵያ ላይ ያሳተመዉ «እስልምና በ20ኛዉ ክ/ዘመን »መጽሐፉን ለ10ኛ ጊዜ እያነበብኩ
ምዕራፍ አንድ
የዘመናዊነት አጀማመርና የተፅዕኖዉ መልኮች
በተሰኘዉ ርዕስ ንዑስ አርእስት ስር ስለ ፌሚኒዝም እንዲህች የምትል ፅሁፍ ከትቦ እናገኘዋለን።
#ፌሚኒዝም_አንደኛዉ_የዓለም_ጦርነት_ሚሊዮን_ወጣት_ወንዶችን_ስላሳጣ_ፋብሪካዎች_በሴቶች_እንዲንቀሳቀሱ_ተፈለገ
ዘመናዊነት የምትፈልጉትን ዓላማ በምትፈልጉት መልኩ አሳምኖ መፈጸም ያስችላል።ዉሸት የሚሆነዉ ጥቅም ሳይሰጣችሁ ከቀረ ብቻ ነዉ በዘመናዊነት ፍልስፍና።በዚህ መፅሐፍ በሰፊዉ እንደምናየዉ እንግሊዝ ብዙ ዉሸቶችን ፈጽማለች።የአፍሪካና የዓረቦችን ህልውና የሚፈትኑ እና እዚህ ድረስ ለዘለቀው የአንድ መቶ ዓመታት የመከራ ታሪክ እንዲዳረጉ ያደረጋቸው በሦስት ውሎች ነው። የሳይክስ-ፒኮት ስምምነት፣ የባልፎር ስምምነትና የቨርሳይ ስምምነቶችን ልብ ካልን የእንግሊዝ፣ የፈረንሳይ፣ የአውሮፓውያን ደባና ዉሸት በግልጽ እንደርስበታለን።
ሴቶች ከዘመናዊነት ዉልደት በፊት የቤተሰብን ሞራል ጠብቀዉ ይኖሩ ነበር። የአዲስ ትውልድ ግንባታ ላይ የሴቶች ሚና የላቀ ነው። ጠንካራ ቤተሰብ ባልዳበረበት ማህበረሰብ ዉስጥ ስለሰፊ ህዝብ ምግባር ማሰብ ከንቱ ነው። በጦርነቱ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ወታደሮች ሞቱ። አብዛኞቹ ወታደሮች ወንዶች ስለነበሩ በአውሮፓ በብዛት የቀሩት ሴቶች ነበሩ። ባለሀብቶች በገንዘብ የሚቃኙዋቸውን ምሁራን ተጠቅመው አዲስ የሴቶች መብት አስተሳሰብ እንዲፈጠር አደረጉ። መንግስታቱም በቱጃሮቹ ሎቢ ተፅዕኖ ይሸፈኑ ስለነበር ንቅናቄዉን ደገፉ።
ፌሚኒዝም የተሰኘ አስተሳሰብም ተወለደ። በዚህም ሴቶች ከወንዶች እኩል ናቸው በሚል ሽፋን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሴቶች የጉልበት ሠራተኞች ሆኑ። በተለያዩ ተቋማትም አገልጋይ ተደረጉ።..... | 490 |
