ch
Feedback
Abdu Book Center

Abdu Book Center

前往频道在 Telegram

በመጻሕፍት መደብራችን ፡ የታሪክ መጻሕፍት የትምህርት አጋዥ እና መማሪያ መጻሕፍት የተለያዩ ልበ-ወለድ እና መንፈሳዊ መጻሕፍት ቆየት ያሉና አዳዲስ መጻሕፍት ሌሎችም.. አድራሻችን=አዲስ አበባ ፒያሳ ጊዮርጊስ እሳት አደጋዉ ሻገር ብሎ አባቢያ ራሕመት ታቦር ሕንፃ ፊትለፊት ለበለጠ መረጃ በ0929574133 ደዉልሉን @Abduseller

显示更多
1 917
订阅者
+324 小时
+197
+3130

数据加载中...

吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+34
在1个频道中
五月 '26
+49
在0个频道中
Get PRO
四月 '26
+82
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+103
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+565
在1个频道中
Get PRO
一月 '26
+60
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+26
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+30
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+43
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+19
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+23
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+25
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+92
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+36
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+32
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+26
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+25
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+94
在3个频道中
Get PRO
十二月 '24
+49
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+32
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+23
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+32
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+47
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+46
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+51
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+89
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+177
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+26
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+75
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+68
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+100
在0个频道中
Get PRO
十一月 '23
+46
在0个频道中
Get PRO
十月 '23
+59
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+33
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+98
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+32
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+64
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+23
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+34
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+57
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+18
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+82
在0个频道中
Get PRO
十二月 '220
在0个频道中
Get PRO
十一月 '220
在0个频道中
Get PRO
十月 '220
在0个频道中
Get PRO
九月 '220
在0个频道中
Get PRO
八月 '220
在0个频道中
Get PRO
七月 '220
在0个频道中
Get PRO
六月 '220
在0个频道中
Get PRO
五月 '220
在0个频道中
Get PRO
四月 '220
在0个频道中
Get PRO
三月 '220
在0个频道中
Get PRO
二月 '220
在0个频道中
Get PRO
一月 '220
在0个频道中
Get PRO
十二月 '210
在0个频道中
Get PRO
十一月 '210
在0个频道中
Get PRO
十月 '210
在0个频道中
Get PRO
九月 '210
在0个频道中
Get PRO
八月 '210
在0个频道中
Get PRO
七月 '210
在0个频道中
Get PRO
六月 '210
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+180
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
11 六月+2
10 六月+3
09 六月+2
08 六月+3
07 六月0
06 六月+14
05 六月+1
04 六月+3
03 六月+4
02 六月+1
01 六月+1
频道帖子
ጨክኖ ከመሄድ-አርፎ ከመቀመጥ? አንዱን አለመምረጥ ግማሽ ተስፋ ማድረግ-ግማሽ ተስፋ መቁረጥ። ✍️ሀብታሙ ሃደራ 2016
ጨክኖ ከመሄድ-አርፎ ከመቀመጥ? አንዱን አለመምረጥ ግማሽ ተስፋ ማድረግ-ግማሽ ተስፋ መቁረጥ። ✍️ሀብታሙ ሃደራ 2016

2
በፍሬም በብዛትም ማስላክ ስትፈልጉ፦👉 @Abduseller አነጋግሩን።+1
በፍሬም በብዛትም ማስላክ ስትፈልጉ፦👉 @Abduseller አነጋግሩን።
285
3
​መጽሐፉ በሁለተኛው የኢትዮጵያና የጣሊያን ጦርነት ወቅት አባቶቻችንና እናቶቻችን በማይነገር ጭካኔ*ው በብረት ከሚመካ ፈጣሪን ከማያውቅ ልበ ድፍን ሠራዊት ጋር የተጋፈጡባቸዉን ክፉዎቹን የጦርነቱን ወራ
​መጽሐፉ በሁለተኛው የኢትዮጵያና የጣሊያን ጦርነት ወቅት አባቶቻችንና እናቶቻችን በማይነገር ጭካኔ*ው በብረት ከሚመካ ፈጣሪን ከማያውቅ ልበ ድፍን  ሠራዊት ጋር የተጋፈጡባቸዉን ክፉዎቹን የጦርነቱን ወራት በዓይነ ሕሊናችን የሚያሳየን የገዛ ራሳችን ታሪክ ነው። ሮዶልፎ ግራዚያኒ ወደ ኢትዮጵያ ሲመጣ ሙሶሊኒ ዘንድ ቀርቦ ተናገረው የሚባለው አባባል ዘወትር በሕሊናችን ታትሞ የሚኖር ነው። "ኢትዮጵያን የምትፈልጋት  ከኢትዮጵያውያን ጋር ነው ወይስ ያለ ኢትዮጵያውያን?"             ​«❖❖❖» ​ይህ መጽሐፍ በመጽሐፉ ደራሲ በሄሊ ቮን ሮዛን  በወጉ  የተደራጀ መረጃና የአገላለጽ ውበት በኢትዮጵያውያን ብርቱ የጦር ሜዳና የዲፕሎማሲ ተጋድሎ ነጻነት ተመለሰ ከተባለ በኋላ ንጉሡ፡ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን በገቡበት አዲስ የፈተና ምዕራፍ ውስጥ ያሳልፈናል። በዚህኛው ምዕራፍ ንጉሡ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ከጦርነቱ መልስ በጦርነቱ የፈራረሰውን የመንግሥት ሥርዓት፡ የደቀቀውን ኢኮኖሚና፡ የተጎሳቆለውን ኢትዮጵያዊ ሞራል መልሰው ለማቀናጀት አቅማቸውና ዘመናቸው በፈቀደላቸው መጠን ያለፉበትን አድካሚ ጉዞ ገደባቸውን ሳያጋንኑ ፡ ጉድለታቸውን ሳይሸሽጉ በነጻ ታዛቢ ሚዛናዊነት በየረድፉ ያስቃኘናል።   ይህን መጽሐፍ ስናነብ ንጉሡ በረጅሙ የግዛት ዘመናቸው በመንግሥታቸው ውስጥ በነበሩት በመሳፍንቱና በዘመናዊያኑ ልሂቃን መካከል የግራ ቀኙን ሚዛን ጠብቀው አገሪቱን ወደፊት ለማራመድ የተጓዙበትን የሠርከስ ገመድ ላይ ጉዞ የሚመስለውን የፖለቲካ ሕይወታቸውን እያስተነተነ ለሕሊና ዳኝነት ያቀርብልናል። ​«❖❖❖»
424
4
📚📚📖 ​መሠረታዊ የሆኑት መርሆዎች ለስኬት ቁልፍ ናቸው። ስቴፈን ኮቬይ ደግሞ እነዚህን መርሆዎች በአስገራሚ መልኩ በውስጡ ይዟቸዋል። እናም እባክዎን መጽሐፉን ይግዙት፤ ግን ከዚህ በላይ ዋንኛውና
📚📚📖 ​መሠረታዊ የሆኑት መርሆዎች ለስኬት ቁልፍ ናቸው። ስቴፈን ኮቬይ ደግሞ እነዚህን መርሆዎች በአስገራሚ መልኩ በውስጡ ይዟቸዋል። እናም እባክዎን መጽሐፉን ይግዙት፤ ግን ከዚህ በላይ ዋንኛውና ትልቁ ነገር ያንብቡት! ​አንቶኒ ሮቢንስ የ UNLIMITED POWER ደራሲ ።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ​ደህና ሁን ዴል ካርኔጌ። ስቴፈን ኮቬይ በህይወቴ ከፍተኛ ተጽዕኖ ከፈጠሩብኝ ሰዎች ዋንኛ ነው። መርሆዎቹ ከፍተኛ እና ኃይል የተሞሉ ናቸው፤ ይሠራሉ። ይህን መጽሐፍ ትገዙት ዘንድ አደራ እላለሁ፤ አንብቡት። በምትቃርሟቸው መርሆዎች ህይወታችሁና ተሞክሯችሁ እየተለወጠ ይሄዳል። ​--- ሮበርት ጂ. አለን የ CREATING WEALTH እና NOTHING DOWN ደራሲ ​THE SEVEN HABITS OF HIGHLY EFFECTIVE PEOPLE የተባለው ይህ መጽሐፍ በእውነት ለየት ያለ ነው። አንድ ሰው መነሳሳት አድሮበት በሕይወት ለሚገጥሙት የተለያዩ ኃላፊነቶች ብቁ እንዲሆን ይረዳዋል። በግሉ ሕይወት ብቻ ሳይሆን በሥራ እና በማኅበራዊ ግንኙነት ብሎም በቤተሰብ ሕይወት ዙሪያ ከሌሎች እስከ አሁን ካነበብኳቸው መጻሕፍትም በላይ ጠቃሚ ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ​--- ሻል ኤች. ቶማስን የ MARRIOTT SCHOOL የአስተዳደር ዲን እንዲሁም የ NOVATIONS ደራሲ
377
5
......የሰዉን ልጅ ከእንስሳ የሚለየዉ ባለታሪክ መሆኑ ብቻ አይደለም።ታሪክን አስቦና መርጦ በየዘመኑ የሚፈጥር፣ይህን አድርጎም በተረከበዉ ላይ የሚያክል እንጂ የቀደምቶችን ቅርስና ዉርስ ነዉ በሚል
......የሰዉን ልጅ ከእንስሳ የሚለየዉ ባለታሪክ መሆኑ ብቻ አይደለም።ታሪክን አስቦና መርጦ በየዘመኑ የሚፈጥር፣ይህን አድርጎም በተረከበዉ ላይ የሚያክል እንጂ የቀደምቶችን ቅርስና ዉርስ ነዉ በሚል ዝግ ተቀባይነትና ወራሽነት እራሱን አለማሰሩ ነዉ።ይህ ሳይሆን ሲቀር የነገ መሰረትን እዉን ማድረግ ባለመቻል አደራዉን፣ኃላፊነቱን እና ተረኛ አባትነቱኖ ያልተወጣ ይሆናል።የዚህ ሁሉ ምክንያት የትላንት ዉርሱን ከዛሬ ህይወቱ...ሊያየዉ ከሚችለዉ የነገ እጣ ፈንታዉ ጋር አቀናጅቶ ሊመዝንና ሊመርጥ በሚያስችል አስተሳሰባዊ ቅኝት የሚጠበቅበትን የሀሳብ ፍተሻ በማካሄድ ወደ ተግባር ለመግባት አለመቻሉ ነዉ። ................................................................... .....የተለያዩ የሀገራችን ትዉልዶች ዜግነታዊ ኃላፊነታቸዉንና ፍቅራቸዉን ተመርኩዘዉ...የበኩላቸዉን መስዋዕትነት ከፍለዋል።በዚህም አማካኝነት እንደ ሀገርም እንደ ህዝብም ህልዉናችንና ማንነታችን ለዛሬ ሊበቃ ችሏል።በሂደቱ የተከሰቱ በጎም ሆኑ መጥፎ ገፅታዎች አሉ።.... የእኛዉ ናቸዉና በታሪክነት ይቀጥላሉ።መጥፎ የሚባሉትን ልንሸፋፍናቸዉ፣እየመረጥን ጎራርደን ልንጥላቸዉ አይገባም።...ሊታዩ አይገባምም ብለን ዕይታችንን መጨፈን፣አእምሯችንን መከርቸም አያሻንም።የሚበጀንም፣የሚያስፈልገንም አይደለምና።....ታሪክ እንደ ጅረት ተያይዞ የሚፈስ እንጂ እንደ ኩሬ በድንበር ተገድቦ የረጋ ወይም የተቀመጠ አይደለም። 📚📚📚ኩርኮራ የኤርትራ ጉዳይ፣የልሂቁ ሚና፣የማንነት ፖለቲካ በዘመናዊት ኢትዮጵያ ዘሪሁን ተሾመ ሐምሌ 1999
348
6
“......እነኚህ የአበሻ ሕዝቦች ሰፊ ግዛት አላቸዉ።ከቀይ ባህር ዳርቻ ከምፅዋ፥ከሱአኪንና ከአርቂቆ ተነስቶ ግዛታቸዉ እስከ መቃ ዲሾና ሶፋላ ይደርሳል።በምዕራብም በኩል ግዛታቸዉ የሚዋሰነዉ ከኑባዉያ
“......እነኚህ የአበሻ ሕዝቦች ሰፊ ግዛት አላቸዉ።ከቀይ ባህር ዳርቻ ከምፅዋ፥ከሱአኪንና ከአርቂቆ ተነስቶ ግዛታቸዉ እስከ መቃ ዲሾና ሶፋላ ይደርሳል።በምዕራብም በኩል ግዛታቸዉ የሚዋሰነዉ ከኑባዉያንና ከሌሎችም ሕዝቦች ጋር ነዉ።...” ኦልፎንሶ አልቡ ከርክ 1503 📚📚📚 አጤ ምኒልክ ከጳዉሎስ ኞኞ ገፅ 37 የመጀመሪያ ሕትመት 1984
1
7
እጅግ በጣም ቆንጆ መጽሐፍ 📚 በዛሬዋ ቀን ዳግማዊ የሕትመት ብርኅን አየ። ✍️ Mohammedzein Abagero ​"የዋህና ትሑት" መኾንን ያለብን በአእምሯችን ነው ወይስ በልባችን? አንዳንድ ጊዜ
እጅግ በጣም ቆንጆ መጽሐፍ 📚 በዛሬዋ ቀን ዳግማዊ የሕትመት ብርኅን አየ። ✍️ Mohammedzein Abagero ​"የዋህና ትሑት" መኾንን ያለብን በአእምሯችን ነው ወይስ በልባችን? አንዳንድ ጊዜ ኹለቱንም በኹለቱም መኾን ይቻላል ። በተለይ "ትዝታን" ሕይወት አድርገው ከሚያኖሩን የኪነት ውጤቶች ጋር ስንገናኝ፤ ... ለአፍታም ቢኾን የዋህና ትሑት የመኾንን ስሜትና ዕውቀት አሳድሮብኛል ... ይሄ ሶምነስ-- ይሄ የምራመደው ወዳለፈው ነው የተባለው ማኅፀን። ​ማኅፀንና አእምሮ አንድ ዓይነት ምግባር እንዳላቸውም ነገረኝ ይሄ የያዝሽው፣ ይሄ የያዝከው መጽሐፍ። ​... ሐሳብም ሽልም ባያኖሩ ከመጠሪያቸው፣ ከክብራቸው ዝንፍ እንደማይሉም አስታወሰኝ። ​ትዝታን፣ አሁንንና ተስፋን፤ እንቁላልን፣ ፅንስን እና "ሰውን" አያቁሩም - አፍሳሽ ነውና ተፈጥሯቸው። ለፍትሕ ማደሪያነት አይኾኑም። ይልቅስ፣ ይልቅስ ... በአንብሩጥ ጥግ፣ በቄማሼ ሰርጥ ደናሚት የምትባል ሕያው ፍሬ ታይታ ነበር፤ በ"ልጅ ወንዶች" እና በሶምነን ልብ ውስጥ ትዝታም ሳትኾን፣ አሁንም ሳትኾን፣ ተስፋም ሳትኾን፤ ውልብታዋ እንደ መናኛ ነገር የተቆጠረ፣ ምዕተ ዓመትን ወደ ዓመተ ምሕረት ያልቀየረች፤ ነገር ግን ድሮም የነበረች አሁንም ያለች ወደፊትም ለዘላለሙ የምትኖር ... ​ሙሐመድዘይን አባገሮ "የምራመደው ወዳለፈው ነው" ቢለንም፤ ፊቱን ወደሚመጣው መልሷልና ፤ አብዮታዊም፤ ዝግመተ ለውጣዊም፤ ቁሞ ቀረዊም ባልኾነ የድርሰቱ ጠባይ ምክንያት ነገን ማሰናደቅ ችሎበታል። ​ደራሲ ገዛኸኝ ሀብቴ
336
8
በመሠረቱ ሕይወት እኛዉ እንዳደረግናት ነዉ የምትሆንልን። ሰዎች የሥራ፤ማኅበራዊ እና ግላዊ ስኬቶቻቸዉን ሲያቀናጁ በዉጭም ሆነ በዉስጣዊ ሕይወታቸዉ እጅግ ላቅ ያለ እርካታን መቀዳጀት መቻላቸዉን ይኼ መ
በመሠረቱ ሕይወት እኛዉ እንዳደረግናት ነዉ የምትሆንልን። ሰዎች የሥራ፤ማኅበራዊ እና ግላዊ ስኬቶቻቸዉን ሲያቀናጁ በዉጭም ሆነ በዉስጣዊ ሕይወታቸዉ እጅግ ላቅ ያለ እርካታን መቀዳጀት መቻላቸዉን ይኼ መጽሐፍ 📖 በሚጠባ ያስቀምጥልናል። 📚ስኬታማነት 📚 ✍️ዴል ካርንጌ ትርጉም፦።ኤፍሬም አለሙ 2008
324
9
“......እነኚህ የአበሻ ሕዝቦች ሰፊ ግዛት አላቸዉ።ከቀይ ባህር ዳርቻ ከምፅዋ፥ከሱአኪንና ከአርቂቆ ተነስቶ ግዛታቸዉ እስከ መቃ ዲሾና ሶፋላ ይደርሳል።በምዕራብም በኩል ግዛታቸዉ የሚዋሰነዉ ከኑባዉያ
“......እነኚህ የአበሻ ሕዝቦች ሰፊ ግዛት አላቸዉ።ከቀይ ባህር ዳርቻ ከምፅዋ፥ከሱአኪንና ከአርቂቆ ተነስቶ ግዛታቸዉ እስከ መቃ ዲሾና ሶፋላ ይደርሳል።በምዕራብም በኩል ግዛታቸዉ የሚዋሰነዉ ከኑባዉያንና ከሌሎችም ሕዝቦች ጋር ነዉ።...” ኦልፎንሶ አልቡ ከርክ 1503 📚📚📚 አጤ ምኒልክ ከጳዉሎስ ኞኞ ገፅ 37 የመጀመሪያ ሕትመት 1984
296
10
" ዮቶር ፪ " በአለማየሁ ደመቀ ! 📚 "የነብስህን ዐይን ክፈትና ተመልከት። መጀመሪያ በሁለመናህ ላይ ስልጣኑን ተቆናጠጥ። በውስጥህ ያለውን ጨለማ በብርሃን ካልሞላኸው በቀር የውጪውን ጨለማ አትገፈ
" ዮቶር ፪ " በአለማየሁ ደመቀ ! 📚 "የነብስህን ዐይን ክፈትና ተመልከት። መጀመሪያ በሁለመናህ ላይ ስልጣኑን ተቆናጠጥ። በውስጥህ ያለውን ጨለማ በብርሃን ካልሞላኸው በቀር የውጪውን ጨለማ አትገፈውም። ይኽ ጨለማ ከምታውቀው ጨለማ ይጠነክራል እንጂ አይለይም። አካል፣ አዕምሮህን እና መንፈስህን በአንድ አሰልፍ፤ በአንድ ግዛቸው። ያኔ የነፍስህ ዐይን ይከፈትና ማየትም መገንዘብም ትጀምራለህ። ያን እስክታደርግ ድረስ ግን ጨለማው ባደረሰብህ ጥልቅ ፍርሃት ሳቢያ ራስህን በመሳት ጀምረህ ራስህን ጨርሶውኑ ታጣዋለህ። መጨረሻህም ሞት ይሆናል ከንቱ ሞት!" "አንተ ማን ነህ ግን?" አፌን መክፈት በተሳነው ሰላላ ድምፅ ጠየኩት እኔ የምትሰማው ድምፅ ነኝ። ማየት ስትችል ደግሞ ብርሃን ነኝ "የድምፅና የብርሃን ውቅር"ልትለኝ ትችላለህ። አሁን ወደ ውስጥህ ተመለስ። ሁለመናህን ከራስህ ጋር አዋህድ። ያለኸው በአካላዊ ዐይንህ ብቻ የምታይበት ዓለም ውስጥ አይደለህም። የነብስህን ዐይን ክፈት። ቁልፉ ደግሞ ቀላል የው አካልን፣ አዕምሮንና መንፈስን ማዋሀድ ነው።
427
11
ዐብዱልቃዲር፤ገንዘብን በአግባቡ እንድንገነዘብ ያደረገበት ድንቅ መጽሐፍ ነዉ።ገንዘብን ከታሪካዊ አመጣጡ ጀምሮ፣አሁን እስከደረስንበት የዲጂታል ዘመን ያሉ ፅንሰ-ሃሳቦችን፣እንዲሁም በየደረጃዉ የነበሩ አ
ዐብዱልቃዲር፤ገንዘብን በአግባቡ እንድንገነዘብ ያደረገበት ድንቅ መጽሐፍ ነዉ።ገንዘብን ከታሪካዊ አመጣጡ ጀምሮ፣አሁን እስከደረስንበት የዲጂታል ዘመን ያሉ ፅንሰ-ሃሳቦችን፣እንዲሁም በየደረጃዉ የነበሩ አስተሳሰቦችን እና ክስተቶችን በጥልቀት ዳሷል።ለሁሉም አንባቢ በሚገባ መልኩ በምሳሌ-ዎች እየተነተነ ያቀረበበት መጽሐፍ ነዉ።መጽሐፉ በሴራ ትንተና ላይ ብቻ የሚያተኩር አይደለም።መዉጫ መንገዶችን፣ሃገራዊ የፖሊሲ አቅጣጫዎችን እና በግለሰብ ደረጃ የሚሆኑ መፍትሔዎችንም ጠቁሟል። ይህን መጽሐፍ 📚ማንበብ "ገንዘብ ከየት ተነስቶ የት ደረስን?"የሚለዉን ለማወቅ ብቻ ሳይሆን፤መዉጫ መንገዱ ድቅድቅ በሆነዉ ወጥመድ ዉስጥም ቢሆን፣አሁን ባለዉ አዉድ ገንዘባችንን በምን መልክ እንጠቀምበት?እንደአቅማችን የኢንቨስትመንት ዉሳኔ ስናደርግ ምን ምን አይነት ሁኔታዎችን እንገምግም?እንዲሁም የሃብታምነት ፍላጎታችንን ተጠቅመዉ፣በኛ ላይ ሃብታም ለመሆን የሚፈልጉ ሰዎችን እና ድርጅቶችን ለመለየት ምን አይነት ጥንቃቄ እናድርግ?የሚለዉን ለማወቅ አብዝቶ ይጠቅማል።በሌላ አነጋገር፤ታሪክን ለማወቅ ብቻ ሳይሆን ለኢንቨስትመንትም ዉሳኔ እንደ ማጣቀሻ የምንጠቀምበት መጽሐፍ ነዉ።አንብቡት! ታተርፉበታላችሁ።     አሚኑ ኑሩ(የፋይናንስ ባለሙያ)
439
12
ከድር ሰተቴ ባለቅኔ ብቻ አይደለም፤ከዚያም ከፍ ይላል።እኛ ግጥሞችን ለመፃፍ ብዕርና ወረቀት እንፈልጋለን፤እሱ ግን ግጥሞቹን ንፋስ ላይ ይፅፋቸዋል፤የሰዉ ልብ ላይ ያትማቸዋል።እሱ በራሱ ግጥም ነዉ፤ቅኔ
ከድር ሰተቴ ባለቅኔ ብቻ አይደለም፤ከዚያም ከፍ ይላል።እኛ ግጥሞችን ለመፃፍ ብዕርና ወረቀት እንፈልጋለን፤እሱ ግን ግጥሞቹን ንፋስ ላይ ይፅፋቸዋል፤የሰዉ ልብ ላይ ያትማቸዋል።እሱ በራሱ ግጥም ነዉ፤ቅኔ ነዉ።ግጥሞቹ ከልቡ የሚፈልቁና በቀጥታ ለሰዉ የሚደርሱ ናቸዉ።በነሸጠዉ ጊዜና ቦታ ብዕርና ወረቀት ሳያስፈልገዉ፣መዝገብ ሳያገላብጥ በየትኛዉም ርዕስ ጉዳይ ላይ የተሰማዉን በቅኔ ይተነፍሰዋል።ይዘራዋል። ልበ ብርሃኑ ባለ ቅኔ ሙሉጌታ ተስፋዬ(አያ ሙሌ)የግጥም ዛር ሲሰፍርበት አጠገቡ ያለዉን ሰዉ ብዕርና ወረቀት ያዝ በማለት እንደሚያወርደዉ ሰምቻለሁ።የከድር ሰተቴ የሚደንቀኝ ቅኔዎቹ አንድም ወረቀትና ብዕር ሳይፈልጉ ንፋስ ላይ ተዘርተዉ በሰዉ ልብ ዉስጥ ቀርተዋል።ንግግሩ እንኳ ቅኔ የሆነ ደፋር የጥበብ ቀንዲል ነዉ ሰተቴ።ሀብታችሁን አጥኑት ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ( Teddy Afro )
515
13
ከገበያ ጠፍቶ የነበረዉ መጽሐፍ የሕትመት ብርሃን አየ ...."ምን ልንገርሽ? ሔር.." “ቆንጆ ነሽ በለኝ !...እወድሻለሁ በለኝ!...ወንዶች ጋር ሳወራ እንደምትቀናብኝ ንገረኝ ! ...እንደምትፈልገ
ከገበያ ጠፍቶ የነበረዉ መጽሐፍ የሕትመት ብርሃን አየ ...."ምን ልንገርሽ? ሔር.." “ቆንጆ ነሽ በለኝ !...እወድሻለሁ በለኝ!...ወንዶች ጋር ሳወራ እንደምትቀናብኝ ንገረኝ ! ...እንደምትፈልገኝ ንገረኝ! የሆነ ነገር በል፣በቃ የፈለከዉን..."ጠንካራዋ ሔራን ከተዋወቅን ጀምሮ ለመጀመሪያ ጊዜ እያለቀሰች ነበር።..... 📚 ከዕለታት ግማሽ ቀን Alex Abreham
609
14
ይህ መጽሐፍ የአእምሮ ትኩረት መንገዶችን ያስተዋዉቀናል።ከምንፈልገዉ ስኬት እንድንደርስ እንቅፋት የሆነብንን የዉስጠ ኅሊና ገደቦች የምናስወግድበትን ብልኃትም ይጠቁመናል።
ይህ መጽሐፍ የአእምሮ ትኩረት መንገዶችን ያስተዋዉቀናል።ከምንፈልገዉ ስኬት እንድንደርስ እንቅፋት የሆነብንን የዉስጠ ኅሊና ገደቦች የምናስወግድበትን ብልኃትም ይጠቁመናል።
733
15
📚ምጥቀትን በቅኔ አክናፍ 📖 የኢትዮጵያዊዉ ባለቅኔ እና ጸሐፌ ተዉኔት ጸጋዬ ገብረ መድኅን የሕይወት ታሪክ ✍️ፋሲል ይትባረክ
📚ምጥቀትን በቅኔ አክናፍ 📖 የኢትዮጵያዊዉ ባለቅኔ እና ጸሐፌ ተዉኔት ጸጋዬ ገብረ መድኅን የሕይወት ታሪክ ✍️ፋሲል ይትባረክ
800
16
ድምጽ አሰምቶ ማልቀስም ራስን ለከፋ አደጋ ማጋለጥ መሆኑን ቀድመው ከታሰሩት ጓደኞቼ በመረዳቴ ድምጽ አልባ ዕንባዬን ከአጋሮቼ ጋር ሆኜ ተወጣሁት በተመሳሳይ አደጋ የሞቱት በአንድ ምሽት ብቻ ሃያ አንድ
ድምጽ አሰምቶ ማልቀስም ራስን ለከፋ አደጋ ማጋለጥ መሆኑን ቀድመው ከታሰሩት ጓደኞቼ በመረዳቴ ድምጽ አልባ ዕንባዬን ከአጋሮቼ ጋር ሆኜ ተወጣሁት በተመሳሳይ አደጋ የሞቱት በአንድ ምሽት ብቻ ሃያ አንድ መሆናቸውን እንደዚሁ በምስጢር ስንረዳ ሟቾች በግፍ ተገድለው እንደ ውሻ ሬሳ አንዱ በአንዱ ላይ ተመሳቅለው ከምርመራው ክፍል ውጪ ከደጅ እንዳደሩና ዝናብ ሲመታቸው ካደረም በኃላ በውል ሳይነጋ በአንድ ግልጽ የፖሊስ መኪና ሬሳቸው ተጭኖ ባሕር ዳር ከተማ በተለያየ ቦታ ተንጋለው አልፎ አልፎ በአንዳንዶቹ ላይ "ነጭ ሽብርተኞች በቀይ ሽብር እንደመስሳቸዋለን!" የሚል ወረቀት ተጽፎባቸው ቀኑን ሙሉ ውለው በእስረኛ በተቆፈረ ጉድጓድ በጅምላ "ቤዛዊት" ከተባለ ቤተ መንግስት ጀርባ እንደተቀበሩም ሰማን። በየቦታው የሚሞቱትን ጓዶቻችን ሁሉ ከለበሱት ልብስና ጫማ ጋር ይቀበሩ እንደነበር ከአንድ ራሱን ከለወጠ ፖሊስ እኔ ብቻ ሰምቻለሁ። በዚህ ዓይነትና በተለያዩ አሰቃቂ አገዳደል ብዙዎቹ ሕይወታቸውን እንዲያጡ ሲደረግ ቀሪዎቹ በረቀቀ ዘዴ ቃል ስንሰጥና ስንደበደበ ጥርሳችንን ነክሰን ሳንወሸክት አጋጣሚውን አልፈነዋል። የሦስት ዓመት አስራቴንም እንደጨረስኩ ወደ ደጀን መጥቼ አሁን ድረስ በዚህ ስራ እኖራለሁ። መጽሐፍ በመደብራችን ያገኙታል።
713
17
"Fully conveys the basic principles of (Graham's) enormously successful &popular approach to investing." -Money magazine #mus
"Fully conveys the basic principles of (Graham's) enormously successful &popular approach to investing." -Money magazine #mustread #books #booklovers #reading #newarrivals
655
18
'A singularly profound and moving work....It's not often that you read abook of this length and find yourself thinking "I wis
'A singularly profound and moving work....It's not often that you read abook of this length and find yourself thinking "I wish it was longer"but Yanagihara takes you so deeply into the lives and minds of these characters that you struggle to leave them behind.' THE TIMES #mustread #booklovers #ReadingCulture #NewArrivals #books #reading
652
19
መዉደድ ጉዱ ፈላ፤አንገት አስደፋሽዉ፤ ከፍቅር የሚበልጥ፤ፍቅር ዐሳየሽዉ። ሐሜት በነነ፤ጥላቻ ተለካ፤ ሌላ ወንጌል ጻፍኩኝ፤ "ሰዉም በዚህ ሚዛን፤ይፈቀራል ለካ?" መዉደድሽ በለጠኝ፤ማፍቀርሽን አነስኩ፤
መዉደድ ጉዱ ፈላ፤አንገት አስደፋሽዉ፤ ከፍቅር የሚበልጥ፤ፍቅር ዐሳየሽዉ። ሐሜት በነነ፤ጥላቻ ተለካ፤ ሌላ ወንጌል ጻፍኩኝ፤ "ሰዉም በዚህ ሚዛን፤ይፈቀራል ለካ?" መዉደድሽ በለጠኝ፤ማፍቀርሽን አነስኩ፤ ከእቅፍሽ ሥር ሆኜ፤እንዴት ዓለም አሰስኩ።... 📚ርእስ የለዉም 📖 የግጥም ስብስብ ኤሊያስ ሽታሁን
726
20
没有文字...
774