en
Feedback
🇪🇹ኢትዮ University

🇪🇹ኢትዮ University

Open in Telegram

Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 🇪🇹ኢትዮ University

Channel 🇪🇹ኢትዮ University (@ethiouniversity1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 149 202 subscribers, ranking 767 in the Education category and 170 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 149 202 subscribers.

According to the latest data from 22 July, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -431 over the last 30 days and by 41 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 10.36%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 5.59% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 15 459 views. Within the first day, a publication typically gains 8 341 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 23 July, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Education category.

149 202
Subscribers
+4124 hours
+37 days
-43130 days
Posts Archive
#AksumUniversity በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ የሚሰጠው 4ኛው ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.
#AksumUniversity በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ የሚሰጠው 4ኛው ዙር የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል የወረቀት ፈተና ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል። ​አክሱም ዩኒቨርሲቲ በተቋሙ ለተመደቡ ተፈታኞች የፈተናውን መርሐግብር ይፋ አድርጓል። ● ​ሐምሌ 20/2018 ዓ.ም አቀባበል፣ ምዝገባ እና የመኝታ ክፍል ምደባ ● ሐምሌ 21/2018 ዓ.ም ስለፈተናው አሰጣጥና ደንቦች አጠቃላይ ገለጻ ● ከ​ሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም ሀገራዊ ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ ተፈታኞች ​የግል መታወቂያ እና ሀገራዊ ፈተና መለያ ካርድ፣ ለፈተና የተፈቀዱ የመጻፊያ ቁሳቁሶች እና የግል አልባሳት ይዛችሁ መሔድ ይጠበቅባችኋል። ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ሰዓት፣ ጌጣጌጦች እና መሠል የተከለከሉ ነገሮችን ይዞ ወደ ተቋሙ መሔድ አይፈቀድም። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

" ከ415 ሺሕ ተፈታኞች ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት " - የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ይፋ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿ
" ከ415 ሺሕ ተፈታኞች ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት " - የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ የ8ኛ ክፍል ተፈታኞች ውጤት ይፋ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) በሰጡን ቃል ውጤቱ ተለቋል ብለው፣ ያለፉት ተፈታኞች 86 በመቶ መሆናቸውን፣ ማለፊው 50 እና ከዚያ በላይ መሆኑን ተናግረዋል። ከአጠቃላይ ተፈታኞች መካከል 61 ሺሕ የሚሆኑት ተማሪዎች ማለፊያ ውጤት አላመጡም። በክልሉ ወደ 415 ሺሕ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና መውሰዳቸውን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ የገለጹት ቡልቶሳ (ዶ/ር)፣ ከእነዚህ ውስጥ "ወደ 354 ሺሕ ተማሪዎች ናቸው ያለፉት" ሲሉ ተናግረዋል። ተፈታኞች ውጤታቸውን በአድሚሽን ካርድ ቁጥር መመልከት እንደሚችሉና መመልከቻው "ክፍት" መሆኑን የገልጸዋል። https://oromia.ministry.et/#/ ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

በሲዳማ ክልል ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች በክረምት መርሐግብር ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ ፕሮግራም ለማሻሻል ስልጠና ለመከታተል ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና በበይነ መረብ የተፈተናችሁና 50 ከመቶና
በሲዳማ ክልል ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች በክረምት መርሐግብር ከዲፕሎማ ወደ ዲግሪ ፕሮግራም ለማሻሻል ስልጠና ለመከታተል ሐምሌ 11/2018 ዓ.ም የመግቢያ ፈተና በበይነ መረብ የተፈተናችሁና 50 ከመቶና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ መምህራን የስልጠና ቦታ በሀዋሳ ዩኒቨርርቲ እና በአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል፡፡ በዚህም በታሪክ ትምህርት የተፈትናቸሁና ያለፋችሁ መምህራን ብቻ አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምትሰለጥኑ ሲሆን፤ ሌሎች ቀሪ ሰልጣኞች በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የምትሰለጥኑ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የመግቢያ ቀን በቀጣይ የሚገለፅ መሆኑን ቢሮው አሳውቋል፡፡ ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ተለቋል። ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ2018 ትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ተለቋል።   ተማሪዎች ቀጥሎ ባለው ሊንክ መለያ ቁጥራችሁን እና ስማችሁን በማስገባት ውጤታችሁን ማየት ትችላላችሁ 👇 http://ce.ministry.et   ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

ስፔን የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆነች በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ከአርጀንቲና ጋር የተፋለመችው ስፔን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የዋንጫው ባለቤት ሆናለች። የጨዋታው መደበኛው 90 ደቂቃ አልቆ
ስፔን የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ሆነች በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ከአርጀንቲና ጋር የተፋለመችው ስፔን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የዋንጫው ባለቤት ሆናለች። የጨዋታው መደበኛው 90 ደቂቃ አልቆ በተጨማሪው 30 ደቂቃ ላይ ነው አንድ ጎል አስቆጥራ ያሸነፈችው። በሙሉ ጨዋታው ስፔን ከፍተኛ ብልጫ ወስዳ ነበር። ሊዮኔል ሜሲ ተከታታይ የዓለም ዋንጫ የሚያሳካበት እድል ሳይሳካለት ቀርቷል።

ከልጃቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተናን እየወሰዱ የሚገኙት የ62 ዓመቱ አዛውንት የ62 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው አቶ የሱፍ ኢብራሂም፣ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከልጃቸው ጋር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
+2
ከልጃቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተናን እየወሰዱ የሚገኙት የ62 ዓመቱ አዛውንት የ62 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው አቶ የሱፍ ኢብራሂም፣ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከልጃቸው ጋር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። ከሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን የመጡት እኚህ ቆራጥ አባት፣ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ሲሆኑ፤ ከልጆቻቸውና ከልጅ ልጆቻቸው እኩያ ከሆኑ ወጣቶች ጋር አብሮ መፈተን የተለየ ክብርና ደስታ እንደሰጣቸው ይናገራሉ። የእኚህ አባት የትምህርት ፍቅር በትምህርታቸው ሰልችተው ተስፋ ለሚቆርጡ ወጣቶች ትልቅ መነቃቃትን የሚፈጥር ነው። 👏👏 ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

ዛሬም አረፈደም ! የ ኢንተርንሺፕ እና የስራ እድል በሚያመቻቸው ሃሁሙያ አንድ ኮምፑተር ለ አንድ ተማሪ ብቻ በመዘጋጀቱ ፣ እያንዳንዱን ትምህርት ተግባራዊ በሆነ መንገድ ብቻ ትማራላቹ ! በስራው ላይ
ዛሬም አረፈደም ! የ ኢንተርንሺፕ እና የስራ እድል በሚያመቻቸው ሃሁሙያ አንድ ኮምፑተር ለ አንድ ተማሪ ብቻ በመዘጋጀቱ ፣ እያንዳንዱን ትምህርት ተግባራዊ በሆነ መንገድ ብቻ ትማራላቹ ! በስራው ላይ ባሉ መምህራን መማር ስራው ምን ይፈልጋል የሚለውን ከመማርም በላይ ለትልልቅ ድርጅቶች የሚሆን ፖርትፎሊዮ ይዛቹ ትመረቃላቹ ። አለምአቀፍ ሰርተፊኬትንም ጨምሮ ! በ💻 Graphics design 📽Video editing 💹Digital marketing 🧑‍💻software development በ 3 ወር ውስጥ ብቻ አሰልጥነን እናስመርቃችኋለን በሚመቻቹ ሰዓት ፣ በጠዋት ፣ ከሰዓት፣ ማታ እንዲሁም ቅዳሜ እና እሁድን ጨምሮ መማር ትችላላቹ ! ፈጥናቹ ተመዝገብ። ዛሬውን በ https://muya.hahu.jobs/courses?type=physical ተመዝገቡ። ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥራችን 0988007773/75/05 ወይም በአካል መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ግሬስ ሲቲ ሞል አጠገብ ሲሳይ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ መምጣት ይችላሉ።

ከልጃቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተናን እየወሰዱ የሚገኙት የ62 ዓመቱ አዛውንት የ62 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው አቶ የሱፍ ኢብራሂም፣ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከልጃቸው ጋር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
+2
ከልጃቸው ጋር የ12ኛ ክፍል ፈተናን እየወሰዱ የሚገኙት የ62 ዓመቱ አዛውንት የ62 ዓመት የእድሜ ባለፀጋው አቶ የሱፍ ኢብራሂም፣ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናቸውን ከልጃቸው ጋር በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በመውሰድ ላይ ይገኛሉ። ከሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን የመጡት እኚህ ቆራጥ አባት፣ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ሲሆኑ፤ ከልጆቻቸውና ከልጅ ልጆቻቸው እኩያ ከሆኑ ወጣቶች ጋር አብሮ መፈተን የተለየ ክብርና ደስታ እንደሰጣቸው ይናገራሉ። የእኚህ አባት የትምህርት ፍቅር በትምህርታቸው ሰልችተው ተስፋ ለሚቆርጡ ወጣቶች ትልቅ መነቃቃትን የሚፈጥር ነው። 👏👏 ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

ሌሎች እያቅማሙ ሲጠብቁ፣ ፈጣኖቹ ግን የወደፊት ህይወታቸውን እያስተካከሉ ነው። 🌟 ትምህርቶች በቅርቡ በይፋ ስለሚጀምሩ የዚህ ዙር ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተዋል። በዚህ ክረምት እራስዎ
ሌሎች እያቅማሙ ሲጠብቁ፣ ፈጣኖቹ ግን የወደፊት ህይወታቸውን እያስተካከሉ ነው። 🌟 ትምህርቶች በቅርቡ በይፋ ስለሚጀምሩ የዚህ ዙር ምዝገባ ሊጠናቀቅ ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተዋል። በዚህ ክረምት እራስዎን ከሚያሳድጉት መሃል አንዱ ለመሆን ተዘጋጅተዋል? 📱Digital Marketing 💻Graphics Dsign 📽Video editing 🧑‍💻Software development 👉 አሁኑኑ ይመዝገቡ፦ 🌐 ድረ-ገጽ፦ https://muya.hahu.jobs 📞 ስልክ፦ +251988007773 / 75 / 05 📍 በአካል፦ መገናኛ፣ ሲሳይ ፕላዛ፣ 3ኛ ፎቅ

የኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ ቴክኒካዊ ብቃት (ATQE) ስልጠናን መስጠት የሚያስችል ስምምነት ከ 11 የመንግሥት እና የግል ትምህርት ተቋማት
የኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት የኢትዮጵያ የሒሳብ አያያዝ ቴክኒካዊ ብቃት (ATQE) ስልጠናን መስጠት የሚያስችል ስምምነት ከ 11 የመንግሥት እና የግል ትምህርት ተቋማት ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስልጠናው ስነ-ምግባር የተላበሱ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የሒሳብ ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችል መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በኢንስቲትዩቱ የሚሰጠውን ስልጠና ለመውሰድ 2,000 ባለሙያዎች ማመልከታቸውን፣ ከእነዚህም ውስጥ 700 የሚሆኑ ተምረው ከሁለት ሳምንት በኋላ ፈተና እንደሚወስዱ የኢንስቲትዩቱ የቦርድ ሰብሳቢ ፍቃዱ አጎናፍር ገልፀዋል፡፡ ስልጠናውን ለመስጠት ከስምንት የመንግሥት እና ከሦስት የግል ተቋማት ጋር ስምምነት የተፈረመ ሲሆን፤ ስምምነቱ ኢንስቲትዩቱ ያዘጋጀውን ስርዓተ ትምህርት መሠረት በማድረግ ተማሪዎች ባሉበት አካባቢ ሆነው በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ስልጠናውን እንዲከታተሉ የሚያደርግ መሆኑን አብራርተዋል። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ፣ የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከግል ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ፣ አይፓስ እና ኤችኤስቲ ስልጠናውን ለመስጠት የተመረጡ የትምህርት ተቋማት ናቸው፡፡ ተቋማቱ ሲመረጡ የሥራ ቦታ አደረጃጀት፣ የሰው ኃይል አቅምና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ጉዳዮችን መሠረት ያደረገ ምዘና ተደርጎ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

🎓 ለ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ዜና! 🎉 ከ 6 ወር በኋላ ለሚሰጠው የ Exit Exam በትክክለኛው (Real Exit Exam) ዝግጅት እየተፈተናችሁ እና በየቀኑ Practice እያ
🎓 ለ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ዜና! 🎉 ከ 6 ወር በኋላ ለሚሰጠው የ Exit Exam በትክክለኛው (Real Exit Exam) ዝግጅት እየተፈተናችሁ እና በየቀኑ Practice እያደረጋችሁ እንድትዘጋጁ የሚያስችል ዘመናዊ Online Platform ተዘጋጅቷል። ✅ በ Platform ውስጥ የምታገኙት 📚 በየ Department የተዘጋጁ የ Practice ፈተናዎች 📝 ከ Real Exit Exam ጋር ተመሳሳይ የፈተና ልምምድ 📊 ውጤታችሁን በቀጥታ የምታዩበት Dashboard 📈 የእድገታችሁን (Progress) የምትከታተሉበት ስርዓት 🎯 ድክመታችሁን ለማወቅ የሚያግዝ Analysis ⏱️ እውነተኛ የExit Exam Mode 🚀 ከዛሬ ጀምሮ ዝግጅታችሁን ይጀምሩ፤ ስኬታችሁ በእጃችሁ ነው! 📢 Telegram Channel ይቀላቀሉ https://t.me/+RUlGguTCYHdmZTk8 🌐 Website https://exitexampro.com 🎯 ExitExamPro – Practice Today, Pass Tomorrow!

በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ የሚሰጠው 4ኛው ዙር የወረቀት ፈተና ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን
በትግራይ ብሔራዊ ክልል በወረቀት የሚፈተኑትን ተፈታኞች ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ የሚሰጠው 4ኛው ዙር የወረቀት ፈተና ፕሮግራም ይፋ ሆኗል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች በአብዛኛው በበይነ መረብ እየሰጠ ይገኛል። ከትናንት ሐምሌ 06/2018 ዓ.ም ጀምሮ አራተኛ ዙር የበይነ መረብ ፈተና እየሠጠ ይገኛል። በተመሳሳይ በተወሰኑ አካባቢዎች በወረቀት በተለያዩ አራት ዙሮች ማለትም ለተፈጥሮ ሳይንስ፣ ለማህኅበራዊ ሳይንስ እንዲሁም በቀድሞ ስርዓተ ትምህርት ለተማሩ እና የትግራይ ክልልን ጨምሮ በተለያዩ ምክንያቶች በስድስቱ ዙር ላልተፈተኑ ተፈታኞች ከበይነ መረቡ ፈተና ጎን ለጎን በወረቀት ፈተና እየተሠጠ ይገኛል። በዚሁ መሠረት አገልግሎቱ ከሐምሌ 22-24/2018 ዓ.ም በትግራይ ብሔራዊ ክልል በመቐለ ዩኒቨርሲቲ እና በአክሱም ዩኒቨርሲቲዎች በወረቀት የሚሰጠው አራተኛው ዙር ፈተና ፕሮግራም መርሐግብርን ይፋ አድርጓል።

በዚህ ክረምት በዘመናዊው የሥራ ገበያ ላይ ተፈላጊ የሆኑ ክህሎቶችን ያግኙ! እንደ ዲጂታል ማርኬቲክ ያሉ የአጭር ጊዜ ኮርሶችን በመማር ፣ ከኪስ ገቢ በላይ የሚሆን ሞያን ይገንቡ ! በእኛ Digital
በዚህ ክረምት በዘመናዊው የሥራ ገበያ ላይ ተፈላጊ የሆኑ ክህሎቶችን ያግኙ! እንደ ዲጂታል ማርኬቲክ ያሉ የአጭር ጊዜ ኮርሶችን በመማር ፣ ከኪስ ገቢ በላይ የሚሆን ሞያን ይገንቡ ! በእኛ Digital Marketing Summer Training ✅ Social Media Marketing ✅ Content Creation ✅ Digital Advertising ✅ Branding ✅ Marketing Strategy እውቀትዎን ያሳድጉ፣ የስራ እድሎችዎን ያሰፋሉ፣ ለወደፊትዎ ተጨማሪ ገቢ እና የድርጅት ባለቤት የሚሆኑበትን መገድ ይከፍታሉ ! ዛሬውኑ ይመዝገቡ! https://hahu.training/jobs ለተጨማሪ መረጃ 0988007773 / 0988007775 / 0988007705 አድራሻ ፡ በአካል መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ግሬስ ሲቲ ሞል አጠገብ ሲሳይ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ መምጣት ይችላሉ። ቦታዎች ውስን ናቸው አሁኑኑ ተመዝገቡ

#ጥቆማ ለ2019 የትምህርት ዘመን በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ምዝገባ በቅርብ ቀን ይጀመራል። ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለቀጣይ ዓመት የ9ኛ አና 10ኛ ከፍል እንዲ
#ጥቆማ ለ2019 የትምህርት ዘመን በዘጠኝ የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚማሩ ተማሪዎች ምዝገባ በቅርብ ቀን ይጀመራል። ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለቀጣይ ዓመት የ9ኛ አና 10ኛ ከፍል እንዲሁም የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች (አዲስ ሥራ በሚጀምሩት) ምዝገባ ያደርጋሉ። በ2018 ዓ.ም ትምህርት መስጠት የጀመሩ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦ 1. ወሊሶ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 2. ቡኢ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 3. ቦንጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 4. ጅግጅጋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 5. ጋምቤላ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት በ2019 ዓ.ም አዲስ ወደ ሥራ የሚገቡ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች፦ 1. አርባ ምንጭ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 2. አሶሳ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 3. ባህርዳር ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት 4. ድሬዳዋ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

🎓 ለ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ዜና! 🎉 ከ 6 ወር በኋላ ለሚሰጠው የ Exit Exam በትክክለኛው (Real Exit Exam) ዝግጅት እየተፈተናችሁ እና በየቀኑ Practice እያ
🎓 ለ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ዜና! 🎉 ከ 6 ወር በኋላ ለሚሰጠው የ Exit Exam በትክክለኛው (Real Exit Exam) ዝግጅት እየተፈተናችሁ እና በየቀኑ Practice እያደረጋችሁ እንድትዘጋጁ የሚያስችል ዘመናዊ Online Platform ተዘጋጅቷል። ✅ በ Platform ውስጥ የምታገኙት 📚 በየ Department የተዘጋጁ የ Practice ፈተናዎች 📝 ከ Real Exit Exam ጋር ተመሳሳይ የፈተና ልምምድ 📊 ውጤታችሁን በቀጥታ የምታዩበት Dashboard 📈 የእድገታችሁን (Progress) የምትከታተሉበት ስርዓት 🎯 ድክመታችሁን ለማወቅ የሚያግዝ Analysis ⏱️ እውነተኛ የExit Exam Mode 🚀 ከዛሬ ጀምሮ ዝግጅታችሁን ይጀምሩ፤ ስኬታችሁ በእጃችሁ ነው! 📢 Telegram Channel ይቀላቀሉ https://t.me/+RUlGguTCYHdmZTk8 🌐 Website https://exitexampro.com 🎯 ExitExamPro – Practice Today, Pass Tomorrow!

ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና አዲስ ማዕቀፍ አዘጋጅቷል። ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል። ሚ
+1
ትምህርት ሚኒስቴር በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና አዲስ ማዕቀፍ አዘጋጅቷል። ማዕቀፉ መምህራን በክረምት ስልጠና ከዲፕሎማ ወደ መጀመሪያ ዲግሪ የሚሸጋገሩበት መሆኑ ተገልጿል። ሚኒስቴሩ በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ፣ ከአጠቃላይ ትምህርት ሥርዓተ ትምህርት ለውጥ ጋር ተያይዞ ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና ወደ ዩኒቨርሲቲዎች ማስገባት መቋረጡን አስታውሷል፡፡ ይሁን እንጂ በቀጣይ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት በተዘጋጀ የስልጠና ማዕቀፍ፣ በክረምት የመምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና የሚሰጥ መሆኑን ገልጿል። በ2018 ዓ.ም የክረምት ስልጠናውን ለመስጠት ስምንት አሰልጣኝ ዩኒቨርሲቲዎች መመረጣቸውን ሚኒስቴሩ አሳውቋል። ለክረምት ስልጠናው የተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች፦ 1. ኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ 2. ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ 3. ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ 4. መቐለ ዩኒቨርሲቲ 5. ጅማ ዩኒቨርሲቲ 6. ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 7. ጎንደር ዩኒቨርሲቲ 8. አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተቋማት እና የስልጠናው አሰጣጥ አግባብነት ከትምህርት ሚኒስቴር እስከሚገለጽ ድረስ ከላይ ከተገለፁት ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በክረምት መምህራን የትምህርት ደረጃ ማሻሻያ ስልጠና መስጠት የማይቻል መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል። ከ2011 ዓ.ም በፊት ስልጠና ጀምረው ያላጠናቀቁ መምህራን ከዚህ በፊት በተሰጠው ውሳኔ መሰረት እንዲያጠናቅቁ እንዲደረግ በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ ተፈርሞ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የተላከው ደብዳቤ ይገልጻል። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

ሀሳባችሁን ወደ ገቢ የምትቀይሩበት ጊዜ አሁን ነው! 💰✨ የዘንድሮውን ክረምት እና የእረፍት ጊዜያችሁን በአግባቡ በመጠቀም፣ በአጭር ጊዜ ስልጠናዎች ዓለምአቀፍ ተከፋይ የሚያደርጋችሁን ወሳኝ የዲጂታል
ሀሳባችሁን ወደ ገቢ የምትቀይሩበት ጊዜ አሁን ነው! 💰✨ የዘንድሮውን ክረምት እና የእረፍት ጊዜያችሁን በአግባቡ በመጠቀም፣ በአጭር ጊዜ ስልጠናዎች ዓለምአቀፍ ተከፋይ የሚያደርጋችሁን ወሳኝ የዲጂታል ክህሎት በእጃችሁ አስገቡ! ሀሁሙያ በሚሰጣቸው ስልጠናዎች ብቁ ከማድረጉም በላይ የኢንተርንሺፕ (Internship) እና የስራ ዕድሎችን ያመቻቻል! የሚሰጡ የስልጠና ዘርፎች፦ 🎨 Graphics Design 📱 Digital Marketing 🎬 Video Editing 💻 Software Development የሀሁሙያ የክረምት የዲጂታል ስልጠናዎች ላይ አሁኑኑ በመመዝገብ ፕሮፌሽናል ይሁኑ! 👇 አሁኑኑ ለመመዝገብ፦ 🌐 ድረ-ገጽ: https://muya.hahu.jobs/courses?type=physical 📞 ስልክ ቁጥር: +251988007773 / 75 / 05 📍 በአካል: መገናኛ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ግሬስ ሲቲ ሞል አጠገብ ሲሳይ ፕላዛ 3ኛ ፎቅ መምጣት ትችላላቹ።

የ69 ዓመቱ የእድሜ ባለፀጋ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ አቶ ወልደየስ አያና አሻቦ ይባላሉ፡፡ በ4ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል አንዱ ናቸው፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ
የ69 ዓመቱ የእድሜ ባለፀጋ የ12ኛ ክፍል ተፈታኝ አቶ ወልደየስ አያና አሻቦ ይባላሉ፡፡ በ4ኛው ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሚፈተኑ ተማሪዎች መካከል አንዱ ናቸው፡፡ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን የተወለዱት አቶ ወልደየስ፤ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ ተምረው በደርግ ዘመን ትምህርታቸውን ለማቋረጥ ተገደው ነበር፡፡ ነገር ግን ለትምህርት ያላቸው ቁርጠኝነት ሳይቀንስ ከረጅም ዓመታት በኋላ በ2015 ዓ.ም ወደ ትምህርት ተመልሰው ከ9ኛ ክፍል በመጀመር፣ ዛሬ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ለመሆን በቅተዋል፡፡ "የግብርና ሥራዬን በዘመናዊ መንገድ ለማሻሻልና በተሻለ ሁኔታ ለማምረት እውቀት ለማግኘት ነው” ሲሉ ትምህርት ለመማር የቀጠሉበትን ምክንያት ያስረዳሉ፡፡ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርቲ የመልቀቂያ ፈተናቸውን እየወሰዱ የሚገኙት የስድስት ልጆች አባት የሆኑት አቶ ወልደየስ፤ በፈተናው ውጤታማ ለመሆን ተስፋ እንዳላቸው ይገልጻሉ፡፡ ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

🎓 ለ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ዜና! 🎉 ከ 6 ወር በኋላ ለሚሰጠው የ Exit Exam በትክክለኛው (Real Exit Exam) ዝግጅት እየተፈተናችሁ እና በየቀኑ Practice እያ
🎓 ለ Exit Exam ተፈታኝ ተማሪዎች መልካም ዜና! 🎉 ከ 6 ወር በኋላ ለሚሰጠው የ Exit Exam በትክክለኛው (Real Exit Exam) ዝግጅት እየተፈተናችሁ እና በየቀኑ Practice እያደረጋችሁ እንድትዘጋጁ የሚያስችል ዘመናዊ Online Platform ተዘጋጅቷል። ✅ በ Platform ውስጥ የምታገኙት 📚 በየ Department የተዘጋጁ የ Practice ፈተናዎች 📝 ከ Real Exit Exam ጋር ተመሳሳይ የፈተና ልምምድ 📊 ውጤታችሁን በቀጥታ የምታዩበት Dashboard 📈 የእድገታችሁን (Progress) የምትከታተሉበት ስርዓት 🎯 ድክመታችሁን ለማወቅ የሚያግዝ Analysis ⏱️ እውነተኛ የExit Exam Mode 🚀 ከዛሬ ጀምሮ ዝግጅታችሁን ይጀምሩ፤ ስኬታችሁ በእጃችሁ ነው! 📢 Telegram Channel ይቀላቀሉ https://t.me/+RUlGguTCYHdmZTk8 🌐 Website https://exitexampro.com 🎯 ExitExamPro – Practice Today, Pass Tomorrow!

📣LinkedIn ካለዎት ገቢ አለዎት! 🤝 ለ 2 ዓመታት አብሮ በዘለቀ አጋርነታችን፤ ለቢዝነስ አላማ የLinkedIn አካውንቶችን በመከራዬት ላይ ነን! 📱 የLinkedIn አካውንትዎን በማከራዬት
📣LinkedIn ካለዎት ገቢ አለዎት! 🤝 ለ 2 ዓመታት አብሮ በዘለቀ አጋርነታችን ለቢዝነስ አላማ የLinkedIn አካውንቶችን በመከራዬት ላይ ነን! 📱 የLinkedIn አካውንትዎን በማከራዬት በሳምንት ጠቀም ያለ ገንዘብ መስራት እንደሚችሉ ያውቃሉ? መስፈርቶች📱 100+ Connections 🗓 ከተከፈተ 3 ወር እና ከዛ በላይ 💬 በውስጥ መስመር ➡️ @linkedin_ethiop ያግኙን 📱 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️https://t.me/+0xQ8zF1gYpgyMmI0 😀ስልክ ፦ +251934848429 ⚠️ ያስተውሉ ፦ አሁን ካለው ከገበያው ዋጋ በላይ ክፍያዎችን እያቀረብን እንገኛለን። 🤝 Stable • Trusted • Long-Term Collaboration.