uz
Feedback
🇪🇹ኢትዮ University

🇪🇹ኢትዮ University

Kanalga Telegram’da o‘tish

Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 🇪🇹ኢትዮ University analitikasi

🇪🇹ኢትዮ University (@ethiouniversity1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 149 767 obunachidan iborat bo'lib, Taʼlim toifasida 744-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 170-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 149 767 obunachiga ega bo‘ldi.

22 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -1 016 ga, so‘nggi 24 soatda esa 26 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 12.95% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 6.32% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 19 374 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 9 456 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 28 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 23 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Taʼlim toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

149 767
Obunachilar
+2624 soatlar
-417 kunlar
-1 01630 kunlar
Postlar arxiv
ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫
+2
ቅሬታዎን ያስገቡ! በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡ ➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ ➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ ➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ ➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡ የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡ ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

ውጤትዎን ይመልከቱ! ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.
ውጤትዎን ይመልከቱ! ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል። ውጤትዎን ለማየት 👇 https://result.ethernet.edu.et ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡ የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን። 📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን @Bussinessteam23 🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️ @linkBussinessteam ☎️ ስልክ ፦  0705596662 ↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!

የእናት ፍቅር በስታዲየም፡ የቮዚኛ አስደናቂ ታሪክ ​በቪዛ እገዳ ምክንያት የልጇን የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ ያመለጣት የኬፕ ቨርዱ ግብ ጠባቂ የቮዚኛ እናት፣ በመጨረሻም ህልሟ ተሳክቶ በስታዲየም
የእናት ፍቅር በስታዲየም፡ የቮዚኛ አስደናቂ ታሪክ ​በቪዛ እገዳ ምክንያት የልጇን የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ ያመለጣት የኬፕ ቨርዱ ግብ ጠባቂ የቮዚኛ እናት፣ በመጨረሻም ህልሟ ተሳክቶ በስታዲየም ተገኝታለች። ​ይህች እናት በቪዛ ችግር ምክንያት ቀደም ሲል ስታዲየም መገኘት ባትችልም፣ አሁን ግን በ40 ዓመቱ ሀገሩን በታላቁ መድረክ ላይ በክብር እየወከለ ያለውን ልጇን በአካል ለመደገፍ ትናንት ሜዳ ላይ ተገኝታለች። ​ይህ በስሜት የተሞላ እና የእናትነትን ጥልቅ ፍቅር የሚያሳይ ክስተት በስታዲየሙ ለነበሩ ተመልካቾች እና በስፖርቱ ዓለም ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል። ቮዚኛ በእናቱ መገኘት ታላቅ ብርታት ያገኘ ሲሆን፣ የታሪኩ መቋጫም በስታዲየሙ የነበረውን ድባብ ይበልጥ አድምቆታል።

📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡ የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን። 📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን @Bussinessteam23 🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️ @linkBussinessteam ☎️ ስልክ ፦  0705596662 ↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!

#የምርቃትቀን በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ። ከማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎቻቸውን ከሚያስመርቁ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ተከታዮቹ ዩኒቨርሲቲዎ
#የምርቃትቀን በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ። ከማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎቻቸውን ከሚያስመርቁ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ተከታዮቹ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ፦ ➫ አርሲ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም) ➫ ራያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም) ➫ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 17/2018 ዓ.ም) ➫ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ➫ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም) ➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ዲላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ አክሱም ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ➫ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም) ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

photo content
+3

47 A+ ያስመዘገበችው ተመራቂ 👏👏 ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እጅግ በላቀ ማዕረግ በዛሬው ዕለት ተመርቃለች። የ Electrical Power and Control Engi
+2
47 A+ ያስመዘገበችው ተመራቂ 👏👏 ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እጅግ በላቀ ማዕረግ በዛሬው ዕለት ተመርቃለች። የ Electrical Power and Control Engineering ተማሪዋ ሩት አባተ፣ አጠቃላይ ውጤት 4.00 CGPA ውጤት በማምጣት ትምህርቷን አጠናቃለች። በዚህም የዋንጫ እና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች። በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው 60 ኮርሶች መካከል 47ቱን A+ እንዲሁም የቀሩትን 13 ኮርሶች A በማምጣት እጅግ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች። "ለትምህርቴ ልዩ ትኩረት በመስጠቴ የላቀ ውጤት አምጥቻለሁ" የምትለው ሩት፣ በቀጣይ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቷን የመቀጠል እቅድ እንዳላት ለኢዜአ ተናግራለች። አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1,387 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡ የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን። 📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን @Bussinessteam23 🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️ @linkBussinessteam ☎️ ስልክ ፦  0705596662 ↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!

#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1,300 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህ
#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1,300 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል። ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል። 📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡ የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን። 📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን @Bussinessteam23 🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️ @linkBussinessteam ☎️ ስልክ ፦  0705596662 ↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!

#Grade12 #NationalExam የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ
+1
#Grade12 #NationalExam የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።

#ቅሬታ #Pharmacy #Exit ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ "የፋርማሲ
#ቅሬታ #Pharmacy #Exit ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡ "የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ተሰርቋል" ያሉት ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማብራሪያ እንዲሰጥም ጠይቀዋል። ለፈተናው ዝግጅት ሲያደርጉ ቢቆዩም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደደረሷቸው ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ ገልፀዋል። ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል። ጉዳዩ በትምህርት ሚኒስቴር፣ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም በኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር በኩል በአስቸኳይ ታይቶ፣ አስፈላጊው ማጣሪያ እንዲደረግና ተገቢው ምላሽ እንዲሰጣቸው ተፈታኞቹ ጠይቀዋል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከተፈታኝ ተማሪዎች የቀረበውን ይህንን ቅሬታ መነሻ በማድረግ፣ በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም። ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳገኘን የምናደርሳችሁ ይሆናል። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡ የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም) ✅ ፈረቃ
የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡   የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም) ✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-4:30 ሰዓት ✅ ፈረቃ 2: ጠዋት ከ5፡00-7:30 ሰዓት ✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ08:30-11:00 ሰዓት   የመውጫ ፈተና እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ   ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው። ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን
Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው። ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው። ፈተናው ስለደረሰ በተዘጋጀላቹ ከዚበፊት የነበሩ ፈተናዎች ከነ መልስና ማብራሪያ እራሳችሁን ቀደም ብላቹ አዘጋጁ 👇 @Exit_Exam_Preparationbot

ስፔስ ኤክስ (SpaceX) የ75 ቢሊዮን ዶላር የሕዝብ የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) ማካሄዱን ተከትሎ ባለቤቱ ኢሎን ማስክ የዓለማችን የመጀመሪያው #ትሪሊየነር መሆን ችሏል። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት
ስፔስ ኤክስ (SpaceX) የ75 ቢሊዮን ዶላር የሕዝብ የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) ማካሄዱን ተከትሎ ባለቤቱ ኢሎን ማስክ የዓለማችን የመጀመሪያው #ትሪሊየነር መሆን ችሏል። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው። ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን
Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው። ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው። ፈተናው ስለደረሰ በተዘጋጀላቹ ከዚበፊት የነበሩ ፈተናዎች ከነ መልስና ማብራሪያ እራሳችሁን ቀደም ብላቹ አዘጋጁ 👇 @Exit_Exam_Preparationbot

#ጥቆማ የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል። በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ
#ጥቆማ የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል። በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በተከፈተው ድረ-ገፅ www.marccalumni.ma በማመልከት የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቀን 26/09/2018 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ገልጿል። ለማመልከት 👇 www.marccalumni.ma የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇 ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝

🚨EXIT EXAM IS DAYS AWAY: SECURE YOUR SUCCESS WITH WIZDOMPASS! 🎓 የፈተና ጭንቀትን በራስ መተማመን ይቀይሩ! ፈተናው 3 ቀናት ብቻ ስለቀሩት በWizdomPass አሁኑኑ ተዘጋጁ! ━━━━━━━━━━━━━━━ ⚡️ WHAT YOU GET ━━━━━━━━━━━━━━━ 🔹 Past Exit-Exam & Model Exams የዓመታት የመውጫ እና የሞዴል ፈተና ጥያቄዎችን በሙሉ ማግኘት 🔹 Instant AI Explanations ለተሳሳቷቸው ጥያቄዎች በሙሉ የAI ዝርዝር ማብራሪያ 🔹 Progress Stats & Weak Spot Tracking በየትኛው የትምህርት ክፍል ላይ መሻሻል እንዳለባችሁ የሚጠቁም የክንዋኔ ስታቲስቲክስ 🔹 AI Exam Generator ማስታወሻዎችን እና PDF ፋይሎችን ወዲያውኑ ወደ መለማመጃ ፈተና መቀየሪያ ━━━━━━━━━━━━━━━ 🚨 LAST CHANCE VALUE // ልዩ ዕድል ━━━━━━━━━━━━━━━ ከአንድ መጽሐፍ ዋጋ ባነሰ — የግል አስተማሪን፣ ያለፉ የዓመታት ፈተናዎችን እና የሞዴል ጥያቄዎችን በአንድ ላይ ያግኙ! 🎁 1-Day Free Pass: በቅድሚያ መሞከር ለምትፈልጉ የ1 ቀን ነፀ ሙከረ ━━━━━━━━━━━━━━━ START NOW // አሁኑኑ ይጀምሩ ━━━━━━━━━━━━━━━ 👉 Register / ለመመዝገብ: https://wizdompass.com/auth/register 📱 Join Telegram: @WizdomPass 💡 በብልሃት ተማሩ፣ ፈጥናችሁ እለፉ፣ ነጋችሁን ቀይሩ!

#INSA ከ14,000 በላይ አመልካቾች የተመዘገቡበት የኢመደአ 2018 ሰመር ካምፕ ወደ ሚቀጥለው ቻሌንጅ/ፈተና ያለፉ ተወዳዳሪዎች ውጤት ይፋ ሆነ። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ
#INSA ከ14,000 በላይ አመልካቾች የተመዘገቡበት የኢመደአ 2018 ሰመር ካምፕ ወደ ሚቀጥለው ቻሌንጅ/ፈተና ያለፉ ተወዳዳሪዎች ውጤት ይፋ ሆነ። የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የ2018 ሰመር ካምፕን ለማድረግ በዘርፉ ተሰጥኦ ያላቸውን ወጣት እና ታዳጊዎች ምዝገባ ያደረገ ሲሆን በዚህም ከ14,000 በላይ በሀገራችን እና ከሀገር ውጪ የሚገኙ ተመዝጋቢዎች ተመዝግበዋል። ከተመዘገቡት ውስጥ የመጀመሪያ ዙርን ምልመላ ያለፉት የታወቁ ሲሆን ሁለተኛ ዙር ቻሌንጅ በስድስት የፈተና ጣቢያዎች አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ከሰኔ 17 - 19 እንዲሁም አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፣ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ፣ ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ፣ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ሰኔ 13 እና 14  የሚስጥ ይሆናል። ተወዳዳሪዎች ማለፋቸውን በታለንት ምዕከሉ ፖርታል https://ctc.insa.gov.et/ ላይ ወይም ቴሌግራም ቻናል ላይ @insactc በመግባት ማለፍ እና አለማለፋቸውን ማረጋገጥ ይችላሉ። 5ኛው ዙር ሰመር ካምፕ በኢመደአ ተለንት ማዕከል እና በሌሎች 6 ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ ይሆናል። ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8               Share share🙏🙏 ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇 ╔═══════════╗ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ♨️ ♦️ @ethiouniversity1  ♨️ ╚═══════════╝