🇪🇹ኢትዮ University
前往频道在 Telegram
Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew 🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media Use this for idea and question @ethiouniversity1bot
显示更多📈 Telegram 频道 🇪🇹ኢትዮ University 的分析概览
频道 🇪🇹ኢትዮ University (@ethiouniversity1) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 149 767 名订阅者,在 教育 类别中位列第 744,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 170 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 149 767 名订阅者。
根据 22 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -1 016,过去 24 小时变化为 26,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 12.95%。内容发布后 24 小时内通常能获得 6.32% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 19 374 次浏览,首日通常累积 9 456 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 28。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“Promotion ለምትፈልጉ ....🌀 @PromotionNew
🇪🇹ወቅታዊ ዜና -- @Ewunet_Media
Use this for idea and question @ethiouniversity1bot”
凭借高频更新(最新数据采集于 23 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 教育 类别中的关键影响点。
149 767
订阅者
+2624 小时
-417 天
-1 01630 天
帖子存档
149 767
ቅሬታዎን ያስገቡ!
በመውጫ ፈተና ውጤትዎ ላይ ቅሬታ ካለዎት ቅሬታዎን በኦንላይን ያስገቡ፡፡
➫ ውጤትዎ ያልተገኘ ከሆነ
➫ Disqualified የተባሉ ከሆነ
➫ ፊርማ ቢፈርሙም NG የተባሉ ከሆነ
➫ የተሳሳተ ጾታ ከመረጡና መሠል ቅሬታ ካለዎ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
የመውጫ ፈተና ውጤት ባዩበት ሊንክ (https://result.ethernet.edu.et) ላይ Submit Complaint የሚለውን ይጫኑ፣ Complaint Category ከሚለው ይምረጡ፣ Description የሚለው ባዶ ቦታ ላይ ቅሬታውን አጠር አድርገው ይግለፁ፣ ስልክ ቁጥርዎን ያስገቡና Submit Complaint የሚለውን በመጫን ያጠናቅቁ፡፡
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
ሊንኩን ከተጫኑ በኋላ 'Exit Examination' ላይ 'View Results' የሚለውን በመጫንና Username በማስገባት ውጤትዎን ይመልከቱ።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል።
📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡
የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን።
📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን
@Bussinessteam23
🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️
@linkBussinessteam
☎️ ስልክ ፦ 0705596662
↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!
149 767
የእናት ፍቅር በስታዲየም፡ የቮዚኛ አስደናቂ ታሪክ
በቪዛ እገዳ ምክንያት የልጇን የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ ያመለጣት የኬፕ ቨርዱ ግብ ጠባቂ የቮዚኛ እናት፣ በመጨረሻም ህልሟ ተሳክቶ በስታዲየም ተገኝታለች።
ይህች እናት በቪዛ ችግር ምክንያት ቀደም ሲል ስታዲየም መገኘት ባትችልም፣ አሁን ግን በ40 ዓመቱ ሀገሩን በታላቁ መድረክ ላይ በክብር እየወከለ ያለውን ልጇን በአካል ለመደገፍ ትናንት ሜዳ ላይ ተገኝታለች።
ይህ በስሜት የተሞላ እና የእናትነትን ጥልቅ ፍቅር የሚያሳይ ክስተት በስታዲየሙ ለነበሩ ተመልካቾች እና በስፖርቱ ዓለም ትልቅ መነጋገሪያ ሆኗል።
ቮዚኛ በእናቱ መገኘት ታላቅ ብርታት ያገኘ ሲሆን፣ የታሪኩ መቋጫም በስታዲየሙ የነበረውን ድባብ ይበልጥ አድምቆታል።
149 767
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል።
📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡
የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን።
📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን
@Bussinessteam23
🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️
@linkBussinessteam
☎️ ስልክ ፦ 0705596662
↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!
149 767
#የምርቃትቀን
በርካታ ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎቻቸውን በዚህ ሳምንት ያስመርቃሉ። ከማክሰኞ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተማሪዎቻቸውን ከሚያስመርቁ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መካከል ተከታዮቹ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ፦
➫ አርሲ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም)
➫ ራያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 16/2018 ዓ.ም)
➫ ሠመራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 17/2018 ዓ.ም)
➫ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 18/2018 ዓ.ም)
➫ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ዲላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አክሱም ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ጂንካ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ወራቤ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ አሶሳ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
➫ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ (ሰኔ 20/2018 ዓ.ም)
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
47 A+ ያስመዘገበችው ተመራቂ 👏👏
ተማሪ ሩት አባተ ከአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እጅግ በላቀ ማዕረግ በዛሬው ዕለት ተመርቃለች።
የ Electrical Power and Control Engineering ተማሪዋ ሩት አባተ፣ አጠቃላይ ውጤት 4.00 CGPA ውጤት በማምጣት ትምህርቷን አጠናቃለች። በዚህም የዋንጫ እና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆናለች።
በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ከወሰደቻቸው 60 ኮርሶች መካከል 47ቱን A+ እንዲሁም የቀሩትን 13 ኮርሶች A በማምጣት እጅግ የላቀ ውጤት አስመዝግባለች።
"ለትምህርቴ ልዩ ትኩረት በመስጠቴ የላቀ ውጤት አምጥቻለሁ" የምትለው ሩት፣ በቀጣይ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርቷን የመቀጠል እቅድ እንዳላት ለኢዜአ ተናግራለች።
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ 1,387 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት ከመጀመሪያ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ አስመርቋል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል።
📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡
የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን።
📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን
@Bussinessteam23
🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️
@linkBussinessteam
☎️ ስልክ ፦ 0705596662
↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!
149 767
#ASTU
አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1,300 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ እና በሦስተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ናቸው።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
📱በኢትዮጵያ ትልቁ እና ታማኙ የሊንኪደን አካውንት ተከራይ Bussines Team አሁንም በርካታ አካውንቶችን ተከራይቶ ለቢዝነስ አላማ ማስተዳደር ይፈልጋል።
📱 ከፍተኛ ኮኔክሽን ወይም ረጅም አመት ያስቆጠሩ አካውንቶች የተሻለ ክፍያ ያገኛሉ፡፡
የእርስዎን አካውንት ደህንነት እንደራሳችን አካውንት አድርገን እንጠብቀዋለን።
📱 በቴሌግራም በውስጥ መስመር ➡️ ያግኙን
@Bussinessteam23
🔵 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️
@linkBussinessteam
☎️ ስልክ ፦ 0705596662
↗️ታማኝነት መገለጫችን ነው!
149 767
#Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
149 767
#ቅሬታ #Pharmacy #Exit
ትናንት ሰኔ 10/2018 ዓ.ም በተሰጠው የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና ላይ ስርቆት ተፈፅሟል ሲሉ በርካታ ተፈታኝ ተማሪዎች ቅሬታቸውን እያቀረቡ ነው፡፡
"የፋርማሲ ትምህርት የመውጫ ፈተና አስቀድሞ ተሰርቋል" ያሉት ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ፤ የሚመለከተው የመንግሥት አካል ማብራሪያ እንዲሰጥም ጠይቀዋል።
ለፈተናው ዝግጅት ሲያደርጉ ቢቆዩም፣ ኃላፊነት በማይሰማቸው አካላት አማካኝነት ፈተናው ቀድሞ ወጥቶ መሰራጨቱን የሚያሳዩ መረጃዎች እንደደረሷቸው ቅሬታ አቅራቢ ተማሪዎቹ ገልፀዋል።
ይህ መሆኑም በከፍተኛ ጥረትና በራሳቸው ልፋት የተፈተኑ ተማሪዎችን ስነ-ልቦና በእጅጉ የጎዳና ፍትሃዊነትን የጎደለው ተግባር መሆኑን ጠቁመዋል።
ጉዳዩ በትምህርት ሚኒስቴር፣ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት እንዲሁም በኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር በኩል በአስቸኳይ ታይቶ፣ አስፈላጊው ማጣሪያ እንዲደረግና ተገቢው ምላሽ እንዲሰጣቸው ተፈታኞቹ ጠይቀዋል።
ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ከተፈታኝ ተማሪዎች የቀረበውን ይህንን ቅሬታ መነሻ በማድረግ፣ በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም። ተጨማሪ ማብራሪያ እንዳገኘን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
የ4ኛ ቀን የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተናዎች እየተሰጡ ነው፡፡ በዛሬው ውሎ የ24 ትምህርት አይነት ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡
የመውጫ ፈተና የ4ኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 09/2018 ዓ.ም)
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-4:30 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ጠዋት ከ5፡00-7:30 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ08:30-11:00 ሰዓት
የመውጫ ፈተና እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው።
ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው።
ፈተናው ስለደረሰ በተዘጋጀላቹ ከዚበፊት የነበሩ ፈተናዎች ከነ መልስና ማብራሪያ እራሳችሁን ቀደም ብላቹ አዘጋጁ
👇
@Exit_Exam_Preparationbot
149 767
ስፔስ ኤክስ (SpaceX) የ75 ቢሊዮን ዶላር የሕዝብ የአክሲዮን ሽያጭ (IPO) ማካሄዱን ተከትሎ ባለቤቱ ኢሎን ማስክ የዓለማችን የመጀመሪያው #ትሪሊየነር መሆን ችሏል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
Exit Exam እና COC ተፈታኝ ለሆኑ በሙሉ share አርጉላቸው።
ይሄ የቴሌግራም ቦት ከዚ በፊት የነበሩ የ National Exit Exam ፈተናዎችና ሌሎች የuniversity model ጥያቄዎችን ከነ መልስና ማብራሪያቸው የያዘ ነው።
ፈተናው ስለደረሰ በተዘጋጀላቹ ከዚበፊት የነበሩ ፈተናዎች ከነ መልስና ማብራሪያ እራሳችሁን ቀደም ብላቹ አዘጋጁ
👇
@Exit_Exam_Preparationbot
149 767
#ጥቆማ
የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል።
በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በተከፈተው ድረ-ገፅ www.marccalumni.ma በማመልከት የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቀን 26/09/2018 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ገልጿል።
ለማመልከት 👇
www.marccalumni.ma
የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇
ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
149 767
🚨EXIT EXAM IS DAYS AWAY: SECURE YOUR SUCCESS WITH WIZDOMPASS! 🎓
የፈተና ጭንቀትን በራስ መተማመን ይቀይሩ! ፈተናው 3 ቀናት ብቻ ስለቀሩት በWizdomPass አሁኑኑ ተዘጋጁ!
━━━━━━━━━━━━━━━
⚡️ WHAT YOU GET
━━━━━━━━━━━━━━━
🔹 Past Exit-Exam & Model Exams
የዓመታት የመውጫ እና የሞዴል ፈተና ጥያቄዎችን በሙሉ ማግኘት
🔹 Instant AI Explanations
ለተሳሳቷቸው ጥያቄዎች በሙሉ የAI ዝርዝር ማብራሪያ
🔹 Progress Stats & Weak Spot Tracking
በየትኛው የትምህርት ክፍል ላይ መሻሻል እንዳለባችሁ የሚጠቁም የክንዋኔ ስታቲስቲክስ
🔹 AI Exam Generator
ማስታወሻዎችን እና PDF ፋይሎችን ወዲያውኑ ወደ መለማመጃ ፈተና መቀየሪያ
━━━━━━━━━━━━━━━
🚨 LAST CHANCE VALUE // ልዩ ዕድል
━━━━━━━━━━━━━━━
ከአንድ መጽሐፍ ዋጋ ባነሰ — የግል አስተማሪን፣ ያለፉ የዓመታት ፈተናዎችን እና የሞዴል ጥያቄዎችን በአንድ ላይ ያግኙ! 🎁 1-Day Free Pass: በቅድሚያ መሞከር ለምትፈልጉ የ1 ቀን ነፀ ሙከረ
━━━━━━━━━━━━━━━
START NOW // አሁኑኑ ይጀምሩ
━━━━━━━━━━━━━━━
👉 Register / ለመመዝገብ: https://wizdompass.com/auth/register
📱 Join Telegram: @WizdomPass
💡 በብልሃት ተማሩ፣ ፈጥናችሁ እለፉ፣ ነጋችሁን ቀይሩ!
149 767
#INSA
ከ14,000 በላይ አመልካቾች የተመዘገቡበት የኢመደአ 2018 ሰመር ካምፕ ወደ ሚቀጥለው ቻሌንጅ/ፈተና ያለፉ ተወዳዳሪዎች ውጤት ይፋ ሆነ።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) የ2018 ሰመር ካምፕን ለማድረግ በዘርፉ ተሰጥኦ ያላቸውን ወጣት እና ታዳጊዎች ምዝገባ ያደረገ ሲሆን በዚህም ከ14,000 በላይ በሀገራችን እና ከሀገር ውጪ የሚገኙ ተመዝጋቢዎች ተመዝግበዋል።
ከተመዘገቡት ውስጥ የመጀመሪያ ዙርን ምልመላ ያለፉት የታወቁ ሲሆን ሁለተኛ ዙር ቻሌንጅ በስድስት የፈተና ጣቢያዎች አዲስ አበባ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ከሰኔ 17 - 19 እንዲሁም አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ፣ ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ፣ ሀረማያ ዩኒቨርስቲ ፣ ጅማ ዩኒቨርስቲ ፣ ደብረ ብርሃን ዩኒቨርስቲ እና ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ ሰኔ 13 እና 14 የሚስጥ ይሆናል።
ተወዳዳሪዎች ማለፋቸውን በታለንት ምዕከሉ ፖርታል https://ctc.insa.gov.et/ ላይ ወይም ቴሌግራም ቻናል ላይ @insactc በመግባት ማለፍ እና አለማለፋቸውን ማረጋገጥ ይችላሉ።
5ኛው ዙር ሰመር ካምፕ በኢመደአ ተለንት ማዕከል እና በሌሎች 6 ዩኒቨርስቲዎች የሚሰጥ ይሆናል።
ትክክለኛ መረጃ የምትገኙበት የ 12ኛ
https://t.me/+esqs-EEENtxlM2Q8
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
♨️ ♦️ @ethiouniversity1 ♨️
╚═══════════╝
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
