847
订阅者
无数据24 小时
+17 天
+1130 天
帖子存档
ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት የዮሐንስ ራዕይ | ክፍል 2 | ዶ/ር ሌዊ ስምኦን
https://youtu.be/CmV1OClMYO0
ዎችማን ሚኒስትሪ ከወንጌል ብርሃን ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር ለአገልጋዮች የተዘጋጀ ሥልጠና
የወንጌል ብርሃን ቤተ ክርስቲያን የበጎ አድራጎት ድርጅት (NGO)፣ ከየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሴቶችና ሕፃናት ጽ/ቤት እንዲሁም ከአክቲቬት 127 ጋር በመተባበር ፤ ለሕፃናት የተዘጋጀውን «የትምህርት ቤት መልስ የትምህርት ድጋፍ ፕሮግራም (After school program)» በይፋ አስጀመረ።
ይህ በጎ ተግባር እንዲሳካ ከጎናችን በመሆን ከፍተኛ ትብብር ላደረጉልን ሁሉ ያለንን ጥልቅ ምስጋና እናቀርባለን።
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
