አዋሬ አጥቢያ ወንጌል ብርሃን አለምዓቀፍ ቤተክርስቲያን
Kanalga Telegram’da o‘tish
ይህ የወንጌል ብርሃን ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን አዋሬ አጥቢያ ይፋዊ የቴሌግራም ቻናል ነው። This is the official Telegram channel of Gospel Light International Church Aware Branch.
Ko'proq ko'rsatish884
Obunachilar
+224 soatlar
+107 kun
+2330 kun
Postlar arxiv
ከዛሬ መስከረም 08 ጀምሮ ለተከታታይ አርቦች መንፈሳዊ ተሃድሶ በሚል ርዕስ የነህምያ መጽሐፍ እንማራለን!
🎙 አስተማሪ፦ ፓስተር ኤርሚያስ ግርማ
⏰ ሰዓት፦ አርብ ከምሽቱ 11:30 – 2:00
📍 አድራሻ፦ ከካዛንቺስ በእንደራሴ ወደ አዋሬ በሚወስደው መንገድ ሴቶች አደባባይ ሳይደርሱ ወረዳ 6 አጠገብ
ዘወትር አርብ ከወዳጅ ዘመድዎ ጋር በመገኘት የጌታን ቃል ይካፈሉ!
In the generations to come Jacob will take root; Israel will blossom and sprout, And they will fill the surface of the world with fruit.
Isaiah 27:6
https://youtu.be/R4naM2zWOOU?si=Win2WSIUTH7ZS6i6
የእረኝነት ጊዜ ከፓ/ር ዳንኤል መኮንን ጋር ተከታታይ የሆኑ፣ የሚያንፁ ትምሕርቶች ፓስተር ቀረብ ብለው
በሚያስተምሩበት የቪዲዮ ስብስቦች የእግዚአብሔርን ቃል በጥልቀት በመመርመር፣ ለግል መንፈሳዊ እድገት፣ ከእግዚአብሔር ጋር ላለን የዕለት ተዕለት ህብረት እና ለመንፈሳዊ ጥንካሬ የሚረዱ ተግባራዊ እና አፅናኝ የእረኝነት ትምህርቶችን ያገኛሉ።
ተከታትለው ይማሩ፤ ለሌሎችም በማጋራት የበረከት ምክንያት ይሁኑ!
በመጪው እሁድ በሁለተኛው ፈረቃ አምልኮ ከፓስተር ዳንኤል አምደሚካኤል እና የቃል ጊዜ ከፓስተር ኬሊ አስቻለው ጋር ስላለን አብረውን እንዲያመልኩ ተጋብዘዋል!
"እግዚአብሔር ለሕዝቡ ታላቅ ግብዣ አዘጋጅቷል" | የአዲስ ዓመት መልዕክት ከፓ/ር ዳንኤል መኮንን @AwareGospelLightEthiopia
https://youtu.be/fwWmoNDX_lA
+9
ከሰኞ ጀምሮ በነበረን ኮንፍረንስ ያገለገላችሁን ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ። ዛሬ የመጨረሻ የዋዜማ ፕሮግራማችን ስለሆነ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል! በ2:00 ይጀምራል
+9
ከሰኞ ጀምሮ በነበረን ኮንፍረንስ ያገለገላችሁን ሁሉ ጌታ አብዝቶ ይባርካችሁ። ዛሬ የመጨረሻ የዋዜማ ፕሮግራማችን ስለሆነ ሁላችሁም ተጋብዛችኋል! በ2:00 ይጀምራል
