አዋሬ አጥቢያ ወንጌል ብርሃን አለምዓቀፍ ቤተክርስቲያን
Открыть в Telegram
857
Подписчики
+124 часа
+17 дней
+1530 день
Архив постов
እሁድ ሐምሌ 19 በአዋሬ አጥቢያ ቤተክርስቲያናችን ከተወደደው ወንድማችን ፓስተር ፍፁም ኤርሚያስ ጋር የእግዚአብሔርን ቃል እንካፈላለን። ፓስተር ፍፁም እሁድ በሁለቱም ፈረቃዎች ላይ ተገኝቶ ያገለግለናል እንዲሁም እግዚአብሔርን ከወንጌል ብርሃን መዘምራን ጋር ከፍ እናደርጋለን።
ዛሬ በቤተ ክርስቲያናችን መደበኛውን የእሁድ አምልኮ መርሃ-ግብር በጸሎት፣ በአምልኮ፣ በቃለ-እግዚአብሔር፣ ፕሮግራም በመምራት እንዲሁም በዲቁና ያገለገላችሁ ወጣቶች በሙሉ፤ በአገልግሎታችሁ እጅግ ተባርከናል።
ጌታ አምላክ አገልግሎታችሁን ይባርክ፤ በቤቱም ያሳድጋችሁ! እጅግ እናመሰግናለን። 🙏
🙏🙏
