አዋሬ አጥቢያ ወንጌል ብርሃን አለምዓቀፍ ቤተክርስቲያን
Открыть в Telegram
847
Подписчики
Нет данных24 часа
+17 дней
+1130 день
Архив постов
ሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት የዮሐንስ ራዕይ | ክፍል 2 | ዶ/ር ሌዊ ስምኦን
https://youtu.be/CmV1OClMYO0
ዎችማን ሚኒስትሪ ከወንጌል ብርሃን ዓለም አቀፍ ቤተ ክርስቲያን ጋር በመተባበር ለአገልጋዮች የተዘጋጀ ሥልጠና
የወንጌል ብርሃን ቤተ ክርስቲያን የበጎ አድራጎት ድርጅት (NGO)፣ ከየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሴቶችና ሕፃናት ጽ/ቤት እንዲሁም ከአክቲቬት 127 ጋር በመተባበር ፤ ለሕፃናት የተዘጋጀውን «የትምህርት ቤት መልስ የትምህርት ድጋፍ ፕሮግራም (After school program)» በይፋ አስጀመረ።
ይህ በጎ ተግባር እንዲሳካ ከጎናችን በመሆን ከፍተኛ ትብብር ላደረጉልን ሁሉ ያለንን ጥልቅ ምስጋና እናቀርባለን።
