Ethiopian Enterprise Development (የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት)
前往频道在 Telegram
9 388
订阅者
+624 小时
+177 天
+7530 天
数据加载中...
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+62
在0个频道中
五月 '26
+219
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+145
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+67
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+93
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+94
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+92
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+111
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+156
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+102
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+153
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+124
在1个频道中
Get PRO
六月 '25
+98
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+143
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+155
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+193
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+136
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+242
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+420
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+346
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+443
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+462
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+837
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+830
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+642
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+839
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+813
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+896
在0个频道中
Get PRO
二月 '24
+595
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+514
在1个频道中
Get PRO
十二月 '23
+391
在1个频道中
Get PRO
十一月 '23
+45
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+43
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+23
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+29
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+19
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+27
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+59
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+32
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+67
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+83
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+253
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+324
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+190
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+88
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+52
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+80
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+276
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+207
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+125
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+63
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+551
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 12 六月 | +6 | |||
| 11 六月 | +6 | |||
| 10 六月 | +12 | |||
| 09 六月 | +3 | |||
| 08 六月 | +4 | |||
| 07 六月 | +3 | |||
| 06 六月 | +4 | |||
| 05 六月 | +5 | |||
| 04 六月 | +8 | |||
| 03 六月 | +5 | |||
| 02 六月 | +5 | |||
| 01 六月 | +1 |
频道帖子
https://youtu.be/2AQ19JMrnx8?si=FFqzpZAAaHyfDK4A
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment
| 2 | የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የማኔጅመንት አባላት የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽን ኢንሺየቲቭ 11 ወራት እቅድ አፈጻጸምና በሌሎች ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሄዱ
EED ሰኔ 2/2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት የማኔጅመንት አባላት የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽን ኢንሺየቲቭ ያለፉት 11 ወራት እቅድ አፈጻጸም፣ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018 አፈጻጸም፣ የቀጣይ በጀት ዓመት መነሻ እቅድ እና ሌሎች የዘርፉ ስራዎች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡
በተቋሙ የማኔጅመንት አዳራሽ በተካሄደው ውይይት የገጠር ኢንዱስትራላይዜሽን ኢንሺየቲቭ የበጀት ዓመቱ 11 ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን የቀጣይ አቅጣጫም ተቀምጧል፡፡ ለኢንሺየቲቩ ስኬት ሁሉም የበኩሉን አስተዋጾ እንዲያደርግም ተጠይቋል፡፡
በተጨማሪም የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2018 አፈጻጸም ሪፖርት፣ የዋና ዋና ስራዎች በጀት አጠቃቀም ሪፖርት፣ የዘርፉ ቀጣይ ወራት እቅድና የስራ አካባቢን ምቹ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ላይ ውይይትና የጋራ መግባባት ተደርሷል፡፡
#ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 651 |
| 3 | https://youtu.be/_82DFVufJCA?si=bEoDjLFUnGiueodL
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 717 |
| 4 | ‹‹መሰረተ ሰፊ የኢንዱስትሪ ልማት ለመገንባት ለአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪዎች በቂ ትኩረት መስጠት ይገባል!››
የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 824 |
| 5 | https://www.youtube.com/watch?v=3A5F3LsrBKY
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 855 |
| 6 | https://www.facebook.com/share/18tTvWWLxe/ | 937 |
| 7 | https://www.youtube.com/watch?v=G_CyA8XBaww
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#የገጠር_ኢንዱስትራላይዜሽን
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 1 033 |
| 8 | እንቶት የፈሳሽ ሳሙና
========/////==========
EED ግንቦት 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ለምሳሌ እንቶት ፈሳሽ ሳሙና አምራች ማህበር በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን እነር መገር ወረዳ ሚቄ ከተማ የሚገኝ አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ነው።
ኢንተርፕራይዙ በ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር መነሻ ካፒታል በ2018 ዓ.ም በገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሼቲቭ በተፈጠረው ንቅናቄ በ5 ወጣቶች የተመሠረተና ለ27 ወጣቶች የስራ እድል የፈጠረ የተለያዩ መጠን ያላቸውን ፈሳሽ ሳሙና የሚያመርት ኢንተርፕራይዝ ነው።
‹‹እንቶት›› የጉራጌኛ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ተባብረን በሀገር እንስራ የሚል እንደሆነ የሚናገሩት የማህበሩ ሰብሳቢ ፈትለወርቅ ጸጋ በግብርና ስራ ያገኙትን ሀብት መነሻ በማድረግ እና ያለውን የገበያ ፍላጎት በመመስረት ስራውን እንደጀመሩ ይገልጻሉ፡፡
በቅርቡም የደረቅ ሳሙና ምርቶችን በማምረት ለተጠቃሚዎች ለማቅረብ በዝግጅት ላይ እንደሆኑና የኤሌክትሪክ ሐይል አቅርቦት እንዲመቻችላቸው ጠይቀዋል፡፡
ለአካባቢው ከተሞችና የገጠር ቀበሌዎች ምርቶቻቸውን በስፋት እያቀረቡ መሆኑንና ከተጠቃሚዎችና ከባለሙያዎች የሚሰጣቸውን አስተያየትም እንደግብዓት በመጠቀም የምርቱን ጥራት ለመጠበቅ በትኩረት እየሰሩ መሆኑን ሰብሳቢዋ ገልጸዋል፡፡
#አድራሻ፡
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን እነር መገር ወረዳ ሚቄ ከተማ
☎️ስልክ፡ 09 97 48 79 80/ 09 98 16 79 80
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#የገጠር_ኢንዱስትራላይዜሽን
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 1 213 |
| 9 | አንዋር ነስሮ የዱቄት ፋብሪካ
=======/////========
EED ግንቦት 27 ቀን 20178 ዓ.ም
አንዋር ነስሮ የዱቄት ፋብሪካ ‹እናት ዱቄት› በሚል ስያሜ የተለያየ መጠን ያላቸውን የስንዴ ዱቄት እያመረተ የሚገኝና በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ሀቤላ ቲላ ወረዳ የሚገኝ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ነው።
ኢንተርፕራይዙ በ4 ሚሊዮን ብር መነሻ ካፒታል በ2018 ዓ.ም በገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሼቲቭ በተፈጠረው ንቅናቄ ስራ ጀምሯል።
የእናት ዱቄት መስራች አንዋር ነስሮ እንደሚናገረው በአካባቢው ያለውን ክፍተትና የገበያ ፍላጎት መሰረት በማድረግ ወደስራ መግባታቸውንና የተለያየ መጠን ያላቸውን የስንዴ ዱቄት ለህብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ላይ ይገኛል፡፡
በአሁኑ ሰአት አጠቃላይ ሀብቱን ወደ 40 ሚልየን ብር ማሳደጉን የሚገልጸው አንዋር ለ9 ቋሚና 20 ለሚሆኑ ሰራተኞች ጊዚያዊ የስራ እድል መፍጠሩንም ይናገራል፡፡
በአካባቢው ለሚገኙ ከተሞች ምርታቸውን በስፋት እያቀረቡና በተጠቃሚዎች ዘንድ ተቀባይነታቸውንና የማምረት አቅማቸውን ለማሳደግ እየሰሩ እንደሚገኙ ተናግሯል፡፡
በሊዝ ፋይናንስ አገልግሎት አማካኝነት ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ የወሰዷቸው ማሽኖቹ የማምረት አቅም በቀን 24 ቶን መሆኑን የሚገልጸው አንዋር የስራ ማስኬጃ እጥረትና የኤሌክትሪክ ሐይል መቆራረጥ በሚፈልጉት ደረጃ እንዳይሰሩ እንቅፋት እንደሆነባቸውና የአቅማቸውን 20 በመቶ ብቻ እየተጠቀሙ እንደሚገኝ ይገልጻል፡፡
#አድራሻ፡
ሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ሀቤላ ቲላ ወረዳ
☎️ስልክ፡ 0918999843
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#የገጠር_ኢንዱስትራላይዜሽን
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 1 051 |
| 10 | https://www.youtube.com/watch?v=9uOEiSL5mF0
#ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 947 |
| 11 | 没有文字... | 1 066 |
| 12 | ስሪ ኤፍ (3F) ማኑፋክቸሪንግ፡- ከወዳደቁ ነገሮች ጭስ አልባ ከሰል የሚያመርት ኢንተርፕራይዝ
========/////==========
EED ግንቦት 26 ቀን 20178 ዓ.ም
ስሪ ኤፍ (3F) ማኑፋክቸሪንግ ከወዳደቁ ቆሻሻዎች ጭስና ሽታ አልባ ኮኮ የተሰኘ ከሰል የሚያመርት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ የሚገኝ ማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ነው።
ኢንተርፕራይዙ በ1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር መነሻ ካፒታል በ2018 ዓ.ም ህዳር ወር በገጠር ኢንዱስትሪያላይዜሽን ኢንሼቲቭ በተፈጠረው ንቅናቄ በ2 ጓደኛሞች የተመሠረተ አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ነው።
ስሪ ኤፍ (3F) ማኑፋክቸሪንግ ምክትል ስራ አስኪያጅና መስራች ወጣት አብዱልካፍ ሽኩር እንደሚናገረው ሽታና ጭስ አልባ የሆነውን ኮኮ ከሰል ለማምረት እንደ ጫት ገረባ፣ ቡና ገለባ፣ ሰጋቱራና ደቃቅ ከሰል ከመሳሰሉ በአካባቢው የሚገኙና የሚጣሉ ግብአቶችን ይጠቀማል።
ለከሰል ምርት የሚቆረጡ ዛፎችን መጠን በመቀነስ የአየር ንብረትን በጠበቀ ሁኔታ ከሰል እያመረቱ መሆኑን የሚገልጸው ም/ስራ አስኪያጁ የፈርነስ/ካራቦናይዜሽን ማሽንን በመጠቀም ካርቦን ሞኖ ኦክሳይድ የሌለው ከሰል እያመረቱና የከሰል ጭስን 95 በመቶ እየቀነሱ በመሆናቸው የህብረተሰቡን ጤናን እየጠበቁ መሆኑን ይስረዳል፡፡
ስራው ሲጀመር ዝቅ ብሎ መስራትና መቆሸሽ ይኖረዋል የሚለው አብዱልካፍ አሁን ወደከፍታ እየተሸጋገሩና በሶስት ፈረቃ እያሰሩ በመሆናቸው በአሁኑ ሰአት 2 ነጥብ 5 ሚልየን ብር ጠቅላላ ሀብት በማንቀሳቀሰ ለ25 ቋሚና 12 ጊዚያዊ/ኮሚሽን ሰራተኞች የስራ እድል መፍጠራቸውን ይናገራል፡፡
ከኬራቲ ጀምሮ እስከ አዲስ አበባ ገበያ ምርቶቻቸውን በስፋት እያቀረቡ መሆኑን የሚገልጸው አብዱልካፍ ቆሻሻ ሀብት መሆኑን በመረዳት ወደሀብት እየቀየሩና ማህበረሰቡ ይህንን እንዲረዳም እየሰሩ መሆኑን ይናገራል፡፡
ምርቶቻቸው ጥራት ያለው፣ ጭስና ሽታ አልባ እንዲሁም ለረዥም ጊዜ የሚቆይ በመሆኑ ተመራጭ መሆናውንና ትላልቅ ሱፐር ማርኬቶች፣ ሆቴሎች በተለይም ኮንዶሚኒየምና አፓርታማ አካባቢ የሚገኙ የማህረሰብ ክፍሎች ምርቶችቸውን በስፋት እየተጠቀሙ መሆኑን ይገልጻል፡፡
ስሪ ኤፍ (3F) ማኑፋክቸሪንግ ከኮኮ ከሰል በተጨማሪ የተፈጥሮ ሽታ ያላቸውን አበባዎች በመጠቀም ብሑሮችና እጣኖችን እንዲሁም ደረቅ ሳሙናዎችን በማምረት ለተጠቃሚዎች በማቅረብም ላይ ይገኛል፡፡
ያለባቸውን የአቅም ውስንነት በመቅረፍም በስፋት ወደ ገበያ የመግባት እቅድ እንዳላቸው የገለጸው አብዱልካፍ ተጨማሪ ማሽኖች የሚያገኙባቸው ሆኔታዎች እንዲመቻችላቸውና ያለባቸው የኤሌክትሪክ ሐይል አቅርቦት ችግር እንዲፈታላቸውም ጥሪ አቅርቧል፡፡
#አድራሻ፡
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ ኬራቲ ከተማ
☎️ስልክ፡ 09 11 57 31 71/ 09 75 73 33 33
#ኢትዮጵያ_ታምርት_እኛም_እንሸምት
#የገጠር_ኢንዱስትራላይዜሽን
#ለተጨማሪ_መረጃ_የማህበራዊ_ሚዲያ_ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 791 |
| 13 | በስደት ያጠራቀሙትን እውቀትና ገንዘብ ለሀገር ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት፡ አቶ ስምኦን እና የ“ጭቶ ቡና” የስኬት ጉዞ
EED ግንቦት 25/2018 ዓ.ም
ቡና ለኢትዮጵያዊያን መጠጥ ብቻ አይደለም፤ ባህል፣ ታሪክ፣ የማህበራዊ ህይወት መስተጋብርና የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ጭምር ነው። በዚህ ሰፊ የቡና ባህልና ብዝሃ-ህይወት ውስጥ ደግሞ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በዘመናዊ ማኑፋክቸሪንግና እሴት በመጨመር (Value Addition) ረገድ የብዙዎችን ትኩረት እየሳበና የኢንዱስትሪው አዲስ ተስፋ እየሆነ የመጣ አንድ ስኬታማ የሀገር በቀል ኢንተርፕራይዝ አለ:- ጭቶ ቡና።
ይህ ኢንተርፕራይዝ በልዩ ጣዕሙና በጥራቱ የሚታወቀውን የኢትዮጵያን ቡና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በማስደገፍ፣ የሀገራችንን የቡና ገበያ ወደ አዲስ ምዕራፍ ሊያሸጋግር የሚችል ትልቅ አቅም ይዞ ብቅ ብሏል።
የኢንተርፕራይዙ መስራች አቶ ስምኦን ሰርፁ ይባላሉ። አቶ ስምኦን ለረጅም ዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ሀገር አድርገው የነበረ ቢሆንም፣ የሀገራቸውን ጥሪ ሰምተው በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ወደ ሀገር ቤት ሲመለሱም ዝም ብለው አልነበረም፤ በማኑፋክቸሪንግ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ በመሰማራት ከፍተኛ ጥራት ያለውና እሴት የተጨመረበትን የኢትዮጵያ ቡና ለዓለም ገበያ ለማቅረብ ትልቅ ራዕይ ሰንቀው እንጂ።
አቶ ስምኦንና ጭቶ ቡና ጥሬ ቡናን ዝም ብሎ ከመላክ ይልቅ በዘመናዊ ማሽኖች የተቆላ፣ የተፈጨና የታሸገ ከፍተኛ ጥራት ያለው ምርት በማዘጋጀት ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ላይ ይገኛሉ። ይህ ጉዟቸው ደግሞ በቅርቡ እጅግ አስደሳች ወደሆነ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋግሯል፤ ድርጅቱ በቅርብ ጊዜ በትልቁ የዓለም የገበያ መዳረሻ በሆነችው ቻይና ላይ አዲስ ቅርንጫፍ መክፈት ችሏል።
የጭቶ ቡና የዛሬ ስኬት በቀላሉ የተገኘ አይደለም። ጉዞው የጀመረው ከ4 ዓመታት በፊት ነበር። በወቅቱ በነበረው የፍራንኮ ቫሉታ ዕድል በመጠቀም ዘመናዊ የቡና ማቀነባበሪያ ማሽኖችን ወደ ሀገር ውስጥ በማስገባት፣ ስራቸውን በኪራይ ቤት ውስጥ በጠበበ ቦታ ጀመሩ። ስራ ሲጀምሩም በ5 ሰዎች ብቻ ነበር። ዛሬ ላይ ግን ጭቶ ቡና ያንን የፈተና ጊዜ አልፎ በመስፋፋት ላይ ይገኛል። በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ለገጣፎ የሚገኘውና በጥራትና በዘመናዊ አሰራር ላይ ባደረገው ትኩረት አሁን ላይ ከ40 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተረጋጋና ቋሚ የስራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
አቶ ስምኦን ስለ ጉዟቸውና ስላጋጠሟቸው እክሎች ሲናገሩ “ችግር የማደግ ምልክት ነው። እኛ ችግሮችን እንደ ፈተና በመውሰድ፣ ፈተናውን እንዴት ማለፍ እንደሚቻል ብቻ ትኩረት አድርገን እንሰራለን” በማለት የጠንካራ ስራና የዕድገት አስተሳሰብ (Growth Mindset) መርሆቸውን ይገልጻሉ።
ዘመናዊ ቴክኖሎጂ እና የወደፊት ተስፋ
ጭቶ ቡና በአሁኑ ወቅት የቡናውን ተፈጥሯዊ ጣዕምና መዓዛ ሳይለቅ፣ የዓለም አቀፍ ገበያን የጥራት መመዘኛ በሚያሟላ መልኩ እጅግ ዘመናዊ ማሽኖችን በመጠቀም ምርቱን እያዘጋጀ ይገኛል። ይህ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ደግሞ ምርቱ በዓለም መድረክ ተወዳዳሪ እንዲሆን አድርጎታል።
ኢንተርፕራይዙ አሁን ካለበት ተስፋ ሰጪ ደረጃ ተነስቶ ይበልጥ እንዲያድግና የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲያሳድግ ግን የመስሪያ ቦታ አቅርቦት ወሳኝ መሆኑን መስራቹ ሳይጠቅሱ አላለፉም። በቀጣይም የተሻለና ሰፊ የመስሪያ ቦታ ቢመቻችላቸው፣ ይበልጥ ሰፊ የስራ ዕድል በመፍጠርና ምርትን በማሳደግ ረገድ ከዚህ የተሻለ የላቀ ውጤት ለማምጣት በትጋት እንደሚሰሩ አቶ ስምኦን ሰርፁ ገልጸዋል።
የጭቶ ቡና ጉዞ ለሌሎች ተመላሽ ዳያስፖራዎችና የሀገር ውስጥ ወጣት ስራ ፈጣሪዎች ትልቅ ማሳያና አምሳያ ነው። በችግሮች ሳይበገሩ፣ ቴክኖሎጂን ከሀገር ምርት ጋር በማቀናጀት የተጀመረው ይህ ጉዞ፣ የኢትዮጵያን ቡና ስም በዓለም አቀፍ ደረጃ ይበልጥ ከፍ እንደሚያደርገው ጥርጥር የለውም። ለመሰል ጠንካራ አምራች ኢንተርፕራይዞች የሚደረግ ማንኛውም ድጋፍ ደግሞ የሀገርን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት የመገንባት ያህል ዋጋ አለው።
#ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopment | 835 |
| 14 | 没有文字... | 790 |
| 15 | ኢትዮጵያውያን መርጠዋል፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች!
ግንቦት 25 2018 ዓ.ም
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችዉን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት፡፡ ለሀገራቸዉ የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች፡፡ ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል፡፡ ዛሬ የተደገመዉም ይኸው ነው፡፡
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች፡፡ ለዚህ ደግሞ 7ኛዉን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር፡፡
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው ሲጠባበቁ ቆይተዋል፡፡ እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል፡፡ በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈዉ ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው፡፡
ምርጫዉ እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተዉ ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች፡፡
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃዉ ሲያደርሱ ለነበሩ ተቋማት እንዲሁም የምርጫዉን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች፡፡
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት | 764 |
| 16 | መልካም የእሁድ እረፍት ለኢኮኖሚያችን ፈርጦች! ☕🏠
==============//=========
ማኑፋክቸሪንግ ማለት ማሽንና ጥሬ ዕቃ ብቻ አይደለም፤ ከጀርባው የቤተሰብ ኃላፊነት፣ የልጆች ተስፋ እና የሀገር ኩራት ያለበት ታላቅ ጥበብ እንጂ።
ሳምንቱን ሙሉ ስታመርቱ የነበራችሁ አምራቾቻችን ዛሬ ከቤተሰቦቻችሁ ጋር መልካም የደስታ ጊዜ እንድታሳልፉ እንመኛለን!
የተሳካ ሳምንት የሚጀምረው በታደሰ አእምሮና በእሁድ ዕቅድ ነው። ውድ የአነስተኛና መካከለኛ ማኑፋክቸሪንግ ባለቤቶች፤ ነገ አዲስ የሥራ ሳምንት እና ትልቅ ሀገራዊ ጉዳይ አለብን! ሳምንቱን ስንጀምር በታደሰ ተነሳሽነት፣ በጥራትና በፈጠራ ወደፊት ለመራመድ ዛሬ እሁድን በሚገባ እረፍት እናድርግ!
💡 ትናንሽ እርምጃዎች ወደ ታላላቅ ፋብሪካዎች ይመራሉ። እኛም በዕውቀትና በቴክኖሎጂ ከጎናችሁ ነን!
🇪🇹 የእሁድ ማሳሰቢያ፡ ዛሬ ለቤተሰብዎ የሚሸምቱት ማንኛውም ዕቃ የሀገር ውስጥ ምርት መሆኑን በማረጋገጥ አምራቾቻችንን ይደግፉ!
#የኢትዮጵያ_ኢንተርፕራይዝ_ልማት #እሁድ #ቤተሰብ #ኢትዮጵያ_ታምርት #SMEs
#ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopmen | 931 |
| 17 | 没有文字... | 1 040 |
| 18 | የሳምንቱ መጨረሻ ቀናት መልዕክት! 🛠️🇪🇹
======////=====
ስኬት በአንድ ጀምበር አይገነባም፤ በየቀኑ በሚደረጉ ጥቃቅን ጥረቶች እንጂ። በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ የተሰማራችሁ አምራቾች በሙሉ፣ በየቀኑ ለምታሳዩት ጽናት ትልቅ ክብር አለን።
ዛሬ ቅዳሜ ቢሆንም፣ የሀገር ውስጥ ምርትን የመደገፍና የመሸመት ጉዟችን አይቆምም! የሀገራችንን ምርት እንሸምት፣ አምራቾቻችንን እናበረታታ!
በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የተሰማራችሁ ኢንተርፕራይዞች፣ ሳምንቱን በምን ዓይነት ትልቅ ስኬት ወይም መልካም ተሞክሮ አጠናቀቃችሁ?
1️⃣ አዲስ የገበያ ትስስር ፈጠርን?
2️⃣ የምርት ጥራታችንን አሻሻልን?
3️⃣ አዳዲስ ሠራተኞችን ቀጠርን?
ከነዚህ ውጪም የሆነ ስኬት ካላችሁ ኮሜንት ላይ አጋሩን፤ እርስ በርስ እንማማር፣ እንነቃቃ!
#WeekendMotivation
#EthiopiaTamrit #MadeInEthiopia
#የኢትዮጵያ_ኢንተርፕራይዝ_ልማት
#ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopmen | 952 |
| 19 | “የፀና ቃል፤ የላቀ እምርታ!"
#ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
#ለተጨማሪ_መረጃ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾቻችንን ይጎብኙ!
https://linktr.ee/ethiopianenterprisedevelopmen | 1 049 |
| 20 | 没有文字... | 1 258 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
