ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 255 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 136 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 378 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 255 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 33، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.42‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.36‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 342 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 193 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 12 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 255
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-127 أيام
+3330 أيام
أرشيف المشاركات
«አላህ ከአንቺ ያራቃቸዉ አንች ያላየሺዉን እሱ ስላየባቸዉ ነዉ።» = t.me/https_Asselefya1
«አላህ ከአንቺ ያራቃቸዉ አንች ያላየሺዉን እሱ ስላየባቸዉ ነዉ።» = t.me/https_Asselefya1

+4
" እንደት አደራችሁ ፋሚሊ ያማረ ጁሙአ ተመኘን ! =

¶ ፅጌረዳ🥀 አበባ ግንዷ ላይ ባለው እሾህ ራሷን እንደምትጠብቀው ሁሉ አማኝ ሴትም  በሂጃቧ እራሷን ትጠብቃለች!! እኛን ሲያዩ መንገድ ገለል የሚሉት እና ታክሲ ውስጥ ቦታ ለቀው የሚያከብሩን ነገር በጣም ይገርመኛል !! ድንሺ ያዘዘሺን ስተገብሪ አላህ ደግሞ አንችን ሰወች እዳከብሩሺ በእዝነት አይን እዳዩሺ ያደርጋል!! ስንት አይነት ዱርዬ ወንዶች የተገላለጡትን መንገድ መሄጃ ሲያሳጧቸው አንችን ሲያዩሺ ግን መንገድ ይዘው የነበሩ ያገሉልሻል አይገርምም !? የኔ ኒቃቢስት! =http://t.me/mkr_lesetochi

የአላህ መብቶችን ማወቅ ያለዉ ጥቅም ነገ እንቀጥላለን ኢንሻ አላህ =

📚ተይሲር  አህካመ ተጅዊድ ቂርአት ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🔖ክፍል  01 🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ      ጀ          መ                 ረ https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru?livestream

🛑ቀጥታ ስርጭት ተስሒሑ ቲላዋ ──────⊹⊱✫⊰⊹────── 🎙በወንድማችን ሙሀመድ ሲራጅ ጀ        መ                  ረ https://t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie?livestream

✅ አትቆጣ❗ ከአቡ ሁረይራ (🇧🇳) ተይዞ፡ ረሱል (🕋) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ليسَ الشَّدِيدُ بالصُّرَعَةِ، إنَّما الشَّدِيدُ الذي يَمْلِكُ نَفْسَهُ عِنْ
✅ አትቆጣ❗ ከአቡ ሁረይራ (🇧🇳) ተይዞ፡ ረሱል (🕋) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ليسَ الشَّدِيدُ بالصُّرَعَةِ، إنَّما الشَّدِيدُ الذي يَمْلِكُ نَفْسَهُ عِنْدَ الغَضَبِ.﴾ “ጀግና ማለት ታግሎ የሚጥል ሳይሆን በንዴት ግዜ እራሱን የሚቆጣጠር ነው።” 📚 ቡኻሪ (6114) ሙስሊም (2609) ዘግበውታል ➖➖➖➖➖➖➖➖ ✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📱፦ https://bit.ly/486xnrS 📱፦ https://bit.ly/41zEZkk 📱፦ https://bit.ly/4arMbTx 📱፦ https://bit.ly/41tIUPv 📱፦ https://bit.ly/3UTTSwh

•• قال الإمام ابن الجوزي : تلاوة القُرآن تعمَل في أمراض الفُؤاد ما يعمَله العسَل في عِلل الأجسَاد ! ‏‌‏⤶ التّبصــــرة صـ (٧٩) 🌹

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ ውድ አህለል ኸይሮች ዛሬም ልናስቸግራቹ መተናል አሏህ ከችግር ይጠብቃቹ በበሽታ ከመሰቃየትም አሏህ ይጠብቃቹ። በመቀጠል እናቱን የሚወድ ይህ ቪድዮ አይቶ እንዳያልፍ ይቺ እናታችን በተለያዩ በበሽታ አይነት የተሰቃየች ነው ህመምዋ ስቃይዋ ደብቃ የኖረች ዛሬ ግን በልጇ ስትፈተን ልጄን ከአሏህ በታች ከእናንተ ውጪ ማንም የላትም ልጄን አሳክሙልኝ ያለችን ነው ውድ ቤተሰቦቻችን በተቻለን ያክል እናታችንን እንርዳት አቅም ያለን በብር አቅም የሌለን በዱአ እናስታውሳት እናታችን ለመርዳት አካውንት 1000382737818 አወል ጀማል የበለጠ መረጃ👇 0910614310 አወል ጀማል

~ አንዳንድ ባሎች ሚስቶቻችሁ አደብ ስርአት አሲዛችሁ ያዙ እ¡ "እንደት ባለ ትዳር ሴት እንደፈለገች ሚድያ ስትፈነጪ ትዉላለች አሃ ? አንዳንድ ባሎች አሁን ስአት ላይ ሀላፊነት የተዘናጋችሁ ይመስላል እየነቃችሁ ! =

ስትኖሪ፦ የሚያውቅሽ ያውቅሻል! የማያውቅሽ ይንቅሻል _ የሚያውቅሽ ስለ'ሚያውቅሽ የማያውቅሽ ቢንቅሽ አይድነቅሽ = t.me/Nehnu_nisau_As_Selefiya

~ብልህ ሴት ዋጋዋን ስለምታዉቅ  የራስ መተማመኗን እንደ ዘዉድ ትለብሳለች ! =

ሰዋ ካርድ ያላችሁ አስቸኳይ ተፈልጎ ነው እመልሳለሁ ባለ 23 አንድ ባለ 50 አንድ አቀብሉኝማ ፦ @Ass_selefyaa_bot

በዲን ውስጥ ሚስጥር የሆነ የእምነት ክፍል የለም ~ ኢብኑ ሐዝም እንዲህ ይላሉ፦ "በኢስላም ውስጥ ማንም ዘንድ ሚስጥር የለም። አላህ - ዐዘ ወጀለ - እንዲህ ብሏል፦ { إِنَّ ٱلَّذِینَ یَكۡتُمُونَ مَاۤ أَنزَلۡنَا مِنَ ٱلۡبَیِّنَـٰتِ وَٱلۡهُدَىٰ مِنۢ بَعۡدِ مَا بَیَّنَّـٰهُ لِلنَّاسِ فِی ٱلۡكِتَـٰبِ أُو۟لَـٰۤىِٕكَ یَلۡعَنُهُمُ ٱللَّهُ وَیَلۡعَنُهُمُ ٱللَّـٰعِنُونَ (159) إِلَّا ٱلَّذِینَ تَابُوا۟ وَأَصۡلَحُوا۟ وَبَیَّنُوا۟ (160) } "እነዚያ ከአንቀጾችና ከቅን መምሪያ ያወረድነውን ለሰዎች በመጽሐፉ ከገለጽነው በኋላ የሚደብቁ፤ እነዚያ አላህ ይረግማቸዋል፤ ረጋሚዎችም ሁሉ ይረግሟቸዋል። እነዚያ (ከመደበቅ) የተጸጸቱና (ሥራቸውን) ያሳመሩም (የደበቁትን) የገለጹም ብቻ ሲቀሩ" [አልበቀረህ፡ 159-160] በተጨማሪም የላቀው ጌታ እንዲህ ብሏል :- { لَتُبَیِّنُنَّهُۥ لِلنَّاسِ وَلَا تَكۡتُمُونَهُۥ} "ለሰዎች በእርግጥ ታብራሩታላችሁ አትደብቁትምም።" [ኣሊ ዒምራን፡ 187] [አልሙሐላ ፡ 1/ 32-33] = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor