es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 253 suscriptores, ocupando la posición 6 136 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 378 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 253 suscriptores.

Según los últimos datos del 11 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 33, y en las últimas 24 horas de 0, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.42%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.36% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 342 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 193 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 12 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 253
Suscriptores
Sin datos24 horas
-127 días
+3330 días
Archivo de publicaciones
«አላህ ከአንቺ ያራቃቸዉ አንች ያላየሺዉን እሱ ስላየባቸዉ ነዉ።» = t.me/https_Asselefya1
«አላህ ከአንቺ ያራቃቸዉ አንች ያላየሺዉን እሱ ስላየባቸዉ ነዉ።» = t.me/https_Asselefya1

+4
" እንደት አደራችሁ ፋሚሊ ያማረ ጁሙአ ተመኘን ! =

¶ ፅጌረዳ🥀 አበባ ግንዷ ላይ ባለው እሾህ ራሷን እንደምትጠብቀው ሁሉ አማኝ ሴትም  በሂጃቧ እራሷን ትጠብቃለች!! እኛን ሲያዩ መንገድ ገለል የሚሉት እና ታክሲ ውስጥ ቦታ ለቀው የሚያከብሩን ነገር በጣም ይገርመኛል !! ድንሺ ያዘዘሺን ስተገብሪ አላህ ደግሞ አንችን ሰወች እዳከብሩሺ በእዝነት አይን እዳዩሺ ያደርጋል!! ስንት አይነት ዱርዬ ወንዶች የተገላለጡትን መንገድ መሄጃ ሲያሳጧቸው አንችን ሲያዩሺ ግን መንገድ ይዘው የነበሩ ያገሉልሻል አይገርምም !? የኔ ኒቃቢስት! =http://t.me/mkr_lesetochi

የአላህ መብቶችን ማወቅ ያለዉ ጥቅም ነገ እንቀጥላለን ኢንሻ አላህ =

📚ተይሲር  አህካመ ተጅዊድ ቂርአት ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🔖ክፍል  01 🎙በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ      ጀ          መ                 ረ https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru?livestream

🛑ቀጥታ ስርጭት ተስሒሑ ቲላዋ ──────⊹⊱✫⊰⊹────── 🎙በወንድማችን ሙሀመድ ሲራጅ ጀ        መ                  ረ https://t.me/Ibnu_siraj_Alkemissie?livestream

✅ አትቆጣ❗ ከአቡ ሁረይራ (🇧🇳) ተይዞ፡ ረሱል (🕋) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ليسَ الشَّدِيدُ بالصُّرَعَةِ، إنَّما الشَّدِيدُ الذي يَمْلِكُ نَفْسَهُ عِنْ
✅ አትቆጣ❗ ከአቡ ሁረይራ (🇧🇳) ተይዞ፡ ረሱል (🕋) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ليسَ الشَّدِيدُ بالصُّرَعَةِ، إنَّما الشَّدِيدُ الذي يَمْلِكُ نَفْسَهُ عِنْدَ الغَضَبِ.﴾ “ጀግና ማለት ታግሎ የሚጥል ሳይሆን በንዴት ግዜ እራሱን የሚቆጣጠር ነው።” 📚 ቡኻሪ (6114) ሙስሊም (2609) ዘግበውታል ➖➖➖➖➖➖➖➖ ✅ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱፦ https://bit.ly/4ayf0xJ 📱፦ https://bit.ly/486xnrS 📱፦ https://bit.ly/41zEZkk 📱፦ https://bit.ly/4arMbTx 📱፦ https://bit.ly/41tIUPv 📱፦ https://bit.ly/3UTTSwh

•• قال الإمام ابن الجوزي : تلاوة القُرآن تعمَل في أمراض الفُؤاد ما يعمَله العسَل في عِلل الأجسَاد ! ‏‌‏⤶ التّبصــــرة صـ (٧٩) 🌹

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ ውድ አህለል ኸይሮች ዛሬም ልናስቸግራቹ መተናል አሏህ ከችግር ይጠብቃቹ በበሽታ ከመሰቃየትም አሏህ ይጠብቃቹ። በመቀጠል እናቱን የሚወድ ይህ ቪድዮ አይቶ እንዳያልፍ ይቺ እናታችን በተለያዩ በበሽታ አይነት የተሰቃየች ነው ህመምዋ ስቃይዋ ደብቃ የኖረች ዛሬ ግን በልጇ ስትፈተን ልጄን ከአሏህ በታች ከእናንተ ውጪ ማንም የላትም ልጄን አሳክሙልኝ ያለችን ነው ውድ ቤተሰቦቻችን በተቻለን ያክል እናታችንን እንርዳት አቅም ያለን በብር አቅም የሌለን በዱአ እናስታውሳት እናታችን ለመርዳት አካውንት 1000382737818 አወል ጀማል የበለጠ መረጃ👇 0910614310 አወል ጀማል

~ አንዳንድ ባሎች ሚስቶቻችሁ አደብ ስርአት አሲዛችሁ ያዙ እ¡ "እንደት ባለ ትዳር ሴት እንደፈለገች ሚድያ ስትፈነጪ ትዉላለች አሃ ? አንዳንድ ባሎች አሁን ስአት ላይ ሀላፊነት የተዘናጋችሁ ይመስላል እየነቃችሁ ! =

ስትኖሪ፦ የሚያውቅሽ ያውቅሻል! የማያውቅሽ ይንቅሻል _ የሚያውቅሽ ስለ'ሚያውቅሽ የማያውቅሽ ቢንቅሽ አይድነቅሽ = t.me/Nehnu_nisau_As_Selefiya

~ብልህ ሴት ዋጋዋን ስለምታዉቅ  የራስ መተማመኗን እንደ ዘዉድ ትለብሳለች ! =

ሰዋ ካርድ ያላችሁ አስቸኳይ ተፈልጎ ነው እመልሳለሁ ባለ 23 አንድ ባለ 50 አንድ አቀብሉኝማ ፦ @Ass_selefyaa_bot

በዲን ውስጥ ሚስጥር የሆነ የእምነት ክፍል የለም ~ ኢብኑ ሐዝም እንዲህ ይላሉ፦ "በኢስላም ውስጥ ማንም ዘንድ ሚስጥር የለም። አላህ - ዐዘ ወጀለ - እንዲህ ብሏል፦ { إِنَّ ٱلَّذِینَ یَكۡتُمُونَ مَاۤ أَنزَلۡنَا مِنَ ٱلۡبَیِّنَـٰتِ وَٱلۡهُدَىٰ مِنۢ بَعۡدِ مَا بَیَّنَّـٰهُ لِلنَّاسِ فِی ٱلۡكِتَـٰبِ أُو۟لَـٰۤىِٕكَ یَلۡعَنُهُمُ ٱللَّهُ وَیَلۡعَنُهُمُ ٱللَّـٰعِنُونَ (159) إِلَّا ٱلَّذِینَ تَابُوا۟ وَأَصۡلَحُوا۟ وَبَیَّنُوا۟ (160) } "እነዚያ ከአንቀጾችና ከቅን መምሪያ ያወረድነውን ለሰዎች በመጽሐፉ ከገለጽነው በኋላ የሚደብቁ፤ እነዚያ አላህ ይረግማቸዋል፤ ረጋሚዎችም ሁሉ ይረግሟቸዋል። እነዚያ (ከመደበቅ) የተጸጸቱና (ሥራቸውን) ያሳመሩም (የደበቁትን) የገለጹም ብቻ ሲቀሩ" [አልበቀረህ፡ 159-160] በተጨማሪም የላቀው ጌታ እንዲህ ብሏል :- { لَتُبَیِّنُنَّهُۥ لِلنَّاسِ وَلَا تَكۡتُمُونَهُۥ} "ለሰዎች በእርግጥ ታብራሩታላችሁ አትደብቁትምም።" [ኣሊ ዒምራን፡ 187] [አልሙሐላ ፡ 1/ 32-33] = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor