ar
Feedback
አቡቀለምሲስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ

አቡቀለምሲስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ

الذهاب إلى القناة على Telegram

አቡቀለምሲስ ማለት ረአየ ኅቡኣት አበ ራዕይ አበ ትንቢት ማለት ሲሆን የተሰወረውን የተደበቀውን የተከደነውን የሚገልጥ ማለት ነው። መሠራታዊ ዓለማው በሀገረ ስብከታችን ብሎም በመላ ቤተ ክርስቲያናችን የተሰወሩ ገዳማትን የተደበቁ ሊቃውንትን የተከደኑ ታሪኮችን የተሸሸጉ ቅርሶችን ማውጣት እና የተንሸዋረረ ታሪክ ማስተካከልና የጎበጠውን አዲሱን ትውልድ ማነጽ ነው መረጃ t.me/AbukelemsisSMSbot

إظهار المزيد
2 431
المشتركون
-224 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
-1430 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+13
في 0 قنوات
يونيو '26
+38
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+53
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+45
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+69
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+40
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+58
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+49
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+47
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+60
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+59
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+48
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+55
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+55
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+40
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+52
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+63
في 1 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+60
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+117
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+78
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+69
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+63
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+44
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+44
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+77
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+57
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+52
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+73
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+69
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+57
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+79
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+81
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+33
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+12
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+14
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+16
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+80
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+52
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+58
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+42
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+66
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+209
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+230
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+164
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+119
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '22
+120
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '22
+80
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '22
+100
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '22
+304
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '22
+125
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '22
+85
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '22
+91
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '22
+319
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '22
+87
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '22
+63
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '21
+84
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '21
+6
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '21
+73
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '21
+37
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '21
+42
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '21
+89
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '21
+95
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '21
+79
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '21
+56
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '21
+346
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
08 يوليو0
07 يوليو+3
06 يوليو+2
05 يوليو+3
04 يوليو+2
03 يوليو0
02 يوليو+2
01 يوليو+1
منشورات القناة
2
+9
لا يوجد نص...
235
3
+9
لا يوجد نص...
205
4
በዚህም ቅድስና እና ፍቅር ያላቸው መሆኑ በልጃቸው በቅዱስ ዮሐንስ ምስክርነት ታይቷል ብለዋል። ዛሬም በዘመናችን ባሉ ደጋግ እና መልካም ሰዎች ሕይወት ላይ እግዚአብሔር ክብሩን ይገልጻል፣ ትድግናውን ያሳያል ሲሉ ተናግረዋል። በግል ሕይወታችን በአካባቢያችን ብሎም በሀገራችን መከራ እና ችግር የበዛብን ከሕጉ እና ከሥርዓቱ በመውጣታችን ነው፤ በዘመንህ ሁሉ መልካም አድርግ እንደተባለ ሁላችንም መልካሚቱን መንገድ ልንከተል ይገባል ሲሉ ገልጸዋል። ዓለማችን አንዱ እየሳቀ አንዱ እያለቀሰበት የሚኖርበት ነው ነገር ግን ወደ እራሳችን ልንመለስ ያስፈልጋል መጽሐፍ እግዚአብሔር እንደማይሰማ ዝም ይላል እንደማይሰጥ ያዘገያል እንደሚል እኛ እንጩኽ ጩኸታችን ግን መሰማት የሚችል ሊሆን ይገባል በጋራ በጽናት ብናለቅስም ምሕረቱ ቸርነቱ ይቀርበናል ሲሉ ተናግረዋል። ዛሬ በዘመናችን ፍዳ፣ መከራ፣ ችግር፣ እርስ በእርስ መለያየት እና መከፋፈል በዝቷል አንዳንድ ሰውም ከእራሱ ጋር እየተጣላ በመሆኑ በንሥሐ ልንመላለስ ወደ እግዚአብሔር ልንቀርብ ያስፈልጋል ያሉት ብፁዕነታቸው የቀደሙት አባቶቻችን ታሪካቸው የፍቅር፣ የሰላም የአንድነት፣ በጸሎት ከእግዚአብሔር ጋር የመገናኘት ታሪክ ነውና ያላቸው እኛም እንደ እነርሱ አንድነትን መለያየትን ትተን አንድ እንሁን ፣ አንጣላ እንተባበር በአንድነት እንቁም በማለት አባታዊ ቡራክ ሰጥተዋል። በዓሉ በቃል ኪዳኑ ታቦት ባርኮት መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ አብርሃም ዳኛቸው የሸንኮራ ደብረ መንክራት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፣ የሀገረስብከቱ የየክፍላት ሓላፊዎች፣ የአድባራት ገዳማት አስተዳዳሪዎች፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንዲሁም ከሀገራችን የተለያዩ አካባቢዎች የተሰባሰቡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የቅዱስ ዮሐንስ ወዳጆች ምእመናን እና ምእመናት በተሰበሰቡበት በታላቅ ድምቀት ተከብሮ በአባቶች ጸሎት ተጠናቅቋል።
219
5
"ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ፤ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይለዋል" ሉቃ.፩÷፲፬ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ የልደት መታሰቢያ በዓል በምንጃር ሸንኮራ ደብረ መንክራት መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን ተከበረ። ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም(አቡቀለምሲስ ሚዲያ:ደብረ ብርሃን) +++++++++++++++++++ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ የልደት መታሰቢያ በዓል በምንጃር ሸንኮራ ደብረ መንክራት መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በድምቀት ተከብሮ ውሏል። በበዓሉ ላይ የደብሩ ሊቃውንት ለእለቱ የሚገባ ስብሐተ እግዚአብሔር ያደረሱ ሲሆን የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማርያንም በቅዱስ ያሬድ ጥዑም ዜማ ወረብ አቅርበዋል። የሰሜን ሸዋ ሀገረስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ አባቡ " ዘካርያስ፤ እግዚአብሔር ያስባል" በሚል መነሻ ኃይለ ቃል እለቱን አስመልክተው ትምህርት ሰጥተዋል። በትምህርታቸውም በቅዱስ ሉቃስ ወንጌል ተጽፎ የምናገኘውን በእግዚአብሔር ሕግ ያለነቀፋ ይኖሩ የነበሩ በእግዚአብሔር ፊትም ጻድቃን ስለነበሩት ካህኑ ዘካርያስ እና ሚስቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ ታሪክ አንስተዋል። እግዚአብሔር የባረካቸው የቀደሳቸውም ካህኑ ዘካርያስ እና ቅድስት ኤልሳቤጥ በብዙ ዓመታት የትዳር ጉዟቸው ልጅ አልነበራቸውምና ዘወትር ልጅ ይሰጣቸው ዘንድ አብዝተው ወደ እግዚአብሔር ይጸልዩ ይማጸኑ ነበር። እነዚህ ቅዱሳን እግዚአብሔር አላሰበንም እረስቶናል ብለው ባሰቡበት ወቅት እግዚአብሔር ግን በጊዜው አስቧቸው መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልን ወደ ካህኑ ዘካርያስ ልኮ የምትወልደውም ልጅ ፍጹም ተድላና ደስታ ይሆንልሀል በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል በማለት የብሥራቱን ዜና ነግሮታል። በሠማይና በምድር የከበረ በረከቱ ልዩ የሆነ ቅዱስ ሐዋርያ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ የስሙ ትርጉም ፍስሐ፣ ደስታ ማለት ነው። ክቡር ሥራ አስኪያጁ ዛሬም በልዩ ልዩ ፈተና እና መከራ በጭንቀት ወስጥ ያላችሁ ሁሉ ተስፋ ባለመቁረጥ ዘወትር በጸሎት ትጉ እግዚአብሔር በጊዜው ለጸሎታችሁ መልስ የሚሰጥበት የምሕረት ፊቱን የሚመልስበት አንድ ቀን አለ ሲሉ የማጽናኛ መልእክት አስተላልፈዋል። ገና ከእናቱ ማኅጸን ጀምሮ የሚያሠክር መጠጥ ፈጽሞ አይቀምስም መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል ብዙዎችን ወደ እግዚአብሔር ያቀርባል በቅዱስ ኤልያስ መንፈስ እና ኃይል ይሄዳል በማለት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ስለ ቅዱስ ዮሐንስ ነግሮታል። በዚህ ጊዜ ብዙዎችን የሚያጽናና የሚያስተምር ካህኑ ዘካርያስ እኔ ሸማግሌ ነኝ ሚስቴም የመውለጃዋ ወቅት አልፏል ይሄ እንዴት ይሆናል በማለት የእምነት ድካም አሳየ በዚህም ጊዜ መልአኩ እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ እነሆም በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ ይህ ነገር እስከሚኾን ቀን ድረስ ዲዳ ትኾናለህ፤ መናገርም አትችልም አለው አንደበቱም ተዘጋ። በእግዚአብሔር መልአክ ብሥራት በመካኗ ቅድስት ኤልሳቤጥ ማኅጸን የሁላችን ደስታ የሆነ ቅዱስ ዮሐንስ ተጸነሰ እርሷም ጽንሷን 5ወራት ሸሸገች በዚህም ወቅት ጽንሷ ሲታወቅ ብዙዎች ልጅ ባለመውለዷ መካን በመሆኗ ይሰድቧት ነበርና በዚህም ጊዜ እግዚአብሔር አሰበኝ አስታወሰኝ ነቀፌታዬን አስወገደልኝ በማለት እግዚአብሔርን አመሰገች አከበረች። ቅድስት ኤልሳቤጥ የመውለጃዋ ቀን ደርሶ በዛሬው እለት ልዑለ ቃል ነቢየ እግዚአብሔር በትንቢት የአዋጅ ነጋሪ ብሎ የመሠከረለት ታላቁ ሐዋርያ መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ለእኛ ለልጆቹ በረከት ለእናት ለአባቱ ደስታ ሆኖ ተወለደ። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስም ከሴቶች ከተወለዱ ከቅዱስ ዮሐንስ የሚበልጥ የለም ብሎ መስክሮለታል። በስምንተኛው ቀንም ዘመዶቿ ተሰብስበው ስሙን ማን እንበለው ባሏት ጊዜ እናቱ ቅድስት ኤልሳቤጥ መንፈስ ቅዱስ ገልጾላት ዮሐንስ ይባል ባለች ጊዜ ለአባቱ ካህኑ ለዘካርያስ መናገር አይችልም ነበርና መጻፊያ ሰጥተውት መልአኩ ዮሐንስ ይባላል ብሎ ቀድሞ በነገረው ቃል መሠረት በጽሑፍ ዮሐንስ ብሎ ለመጻፍ ሲሞክር አንደበቱ ተከፈተ ስሙንም ዮሐንስ ነው ብሎ ተናገረ አንደበቱም እንደተፈታ ታሪኩን አንስተው አስተምረዋል። ክቡር ሥራ አስኪያጁ ይህ የተሰባሰብንበት ቅዱስ ሥፍራ ሰውና እግዚአብሔር የሚገናኙበት ነፍሳት የሚቀደሱበት ተስፋ የቆረጡ ተስፋቸው የሚቀጠልበት የኢትዮጵያ ዮርዳኖስ የሆነ የፈውስ የመዳን ማዕከል፤ የቅዱስ ዮሐንስ ምልጃ በግልጽ የሚታይበት መሆኑን የቦታውን ቅድስና በሰፊው አንስተዋል። ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ የሰሜን ሸዋ ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስን በዓለ ልደት ለማክበር ከቅርብም ከሩቅም ለተሰባሰቡ የመንፈስ ልጆቻቸው አባታዊ ቃለ በረከት አስተላልፈዋል። ብፁዕነታቸው እግዚአብሔር አምላካችን ከቅዱሱ ሥፍራ ቃሉን እንድንሰማ በረከት ብሎም ሕይወት እንድናገኝ ፈቅዶ ያሰባሰብን አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን ብለዋል። ሰው በተደረገለት በብዙ ነገር አምላኩ እግዚአብሔርን ያመሰግናል ይህም እግዚአብሔር ብቻ እኛን በብዙ መንገድ አገልግሎት እንደሚሰጠን ትልቅ ማሳያ ነው ብለዋል። ቅዱስ መጽሐፍ በዘመንህ ሁሉ እውነትን ሥራ እውነትን ተናገር እንጂ በክፉ መንገድ አትሂድ እንዳለ የእግዚአብሔር የእጅ ሥራ የሆንን እኛ ሰዎች እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መኖር ከቻልን የካህኑ ዘካርያስን ሕይወት ከተመለከትን እና ከተማርንበት በጽድቁ እና በእውነተኛው መንገድ መጓዝ እንችላለን ብለዋል። ሰው የሚከብረው በእግዚአብሔር ሕግ እና ሥርዓት መሠረት መኖር ሲችል ነው ያሉት ብፁዕነታቸው እኛ የወደቅነውን፣ክፉዎችን ሳይጠላን፣ ሳያርቀን ያከብረናል፤ እየጠላንውም እርሱ በፍጹም ፍቅሩ ይወደናል፣ ያኖረናል ብለዋል። ብፁዕነታቸው ሰው ኃጢአት እያበዛ ወንጀል እየሠራ እግዚአብሔር ሲቀጣው እግዚአብሔርን ያማርራል ነገር ግን መልካም እየሠራ ግርፋት መከራ ቢበዛበት በክርስትና ሕይወት የሚገኝ ትልቅ ዋጋ ነው ያሉ ሲሆን ከእነ ካህኑ ዘካርያስ ሕይወትም የምንማረው ጽናትን ተስፋ አለመቁረጥን መልካምነትን ነው በዚህም በረከት እንደሚያሳልፍባቸው በማመን መጸለይን ማመስገንን ሳያጓድሉ ጸንተዋል በቅድስና በፍቅር ኖረዋል በመጨረሻም ሕይወታቸው በልጅ ባርኳቸዋል። ዛሬ የምናከብረው የቅዱስ ዮሐንስ የልደት በዓል እኛ የከበርንበትን፤ በረከት ያገኘንበትን፤ የኛን ሕይወት የምንመለከትበት እራሳችንን ማየት የምንችልበት ነው በዚህም ታሪክ መናገር ስለቻልን ሳይሆን ራሳችንን መለወጥ ስንችል ነው እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚሆነው ሲሉ መክረዋል። የደጋግ፣ የጻድቃን፣ እግዚአብሔር የባረካቸው ያከበራቸውም ሰዎች የሕይወት ታሪክ ለእኛ ለሁላችን ላልገባን፣ በረከትን እና ክብርን ለምንሻ ሁሉ ትምህርት ቤታችን ነው ሲሉ ገልጸዋል። እኛ ሁላችን ፍቅርን አንድነትን በረከትን ሰላምን፣ፍቅርን እንሻለን ነገር ግን ከሰዎች ልጆች ፍቅር ሸሽቷል፤ እርቆናል በክርስትና ሕይወታችንም ዝለናል ክፉ መንፈስም በአእምሮአችን ያለውን ቅድስናና መልካምነት እየገፈፈ ባዶአችንን ሊያስቀረን እየሠራ ነውና በክርስትና ሕይወት ልንጠነክር ይገባናል ቅዱስ ዘካርያስ እና ሚስቱ ኤልሳቤጥ የከበሩበት ክብር ሕጉን ስለጠበቁ፤ ትዕዛዙን ስላከበሩ ነው።
199
6
لا يوجد نص...
369
7
+9
لا يوجد نص...
353
8
"ትምህርት ቤቱ የዘመናዊና የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ውሕደት ፍሬ እያፈራ ነው" ርእሰ መምህር ዲያቆን ዮሐንስ ተስፋየ ሰኔ ፭ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን) ++++ +++++ +++++ ++++++ +++++ ++++ ​የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት የአቡነ ኤፍሬም መታሰቢያ ትምህርት ቤት "የዘመናዊና የቤተክርስቲያን ትምህርት ውሕደት ፍሬ እያፈራ ነው" ርእሰ መምህሩ ዲያቆን ዮሐንስ ተስፋየ ገልጸዋል። ​ በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሥር የሚገኘውና በ2010 ዓ.ም በ1 መቶ 70 ሕጻናት ብቻ ሥራውን የጀመረው ታሪካዊው ትምህርት ቤት፣ በዘንድሮው የ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በታላቅ ድምቀት ተማሪዎቹን አስመርቋል። ትምህርት ቤቱ ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 1 መቶ 71 የሚሆኑት ለ9ኛ ጊዜ የሚመረቁ የቅድመ መደበኛ (አጸደ ሕጻናት) መሆናቸው ተገልጿል። ​ትምህርት ቤቱ በ2010 ዓ.ም የአካባቢውን ማኅበረሰብ ጥያቄ መሠረት በማድረግ በ5 የመማሪያ ክፍሎች፣ በ10 መምህራንና የአስተዳደር ሠተኞች በጥንካሬ በመጓዝ ሥራ መጀመሩን ዲያቆን ዮሐንስ አውስተው በ2011 ዓ.ም የ1ኛ ክፍል ትምህርትን በይፋ መጀመሩን ገልጸዋል። ​ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ በብፁዕ አቡነ ቀሌምናጦስ እ (የሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያጅ) አባትነታዊ ድጋፍና ክትትል ባልተቆጠበ ጥረት፣ ትምህርት ቤቱ ደረጃውን እያሻሻለ መጥቶ እስከ 8ኛ ክፍል ማስተማር መቻሉ ገልጸዋል። በዚህ ዓመት 48 ተማሪዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን በስኬት አስፈትኗል ያሉት ሓላፊው 79 ተማሪዎች ደግሞ የ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተናን በሚገባ አጠናቀዋል ብለዋል። ​ትምህርት ቤቱ ሥራ ሲጀምር ከነበረው 170 ተማሪዎች በዚህ ዓመት ብቻ እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ በአጠቃላይ 1 ሺህ 1 መቶ 53 ተማሪዎች ፣ ከነበረው 5 መማሪያ ክፍል ወደ 31 ክፍል ፣ ከ10 ወደ 56 መምህራን ማሳደጉን አብራርተዋል። ​ትምህርት ቤቱ ማኅበራዊ ሓላፊነቱን ከመወጣት አንጻር በሀገረ ስብከቱ በጎ ፈቃድ 23 ተማሪዎችን ከክፍያ ነጻ በማስተማር ላይ ይገኛል ያሉት ርእሰ መምህሩ ለነዚህ ተማሪዎች በየጊዜው የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ እና የጤና ክትትል ይደረግላቸዋል ብለዋል። ​ከመደበኛው የዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን፣ ተማሪዎች የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓትና መንፈሳዊ እውቀት እንዲቀስሙ እየተደረገ እንደሚገኝና በዚህም የዲቁና ማእረግ የሚበቁ ሕጻናትን በማፍራት ትልቅ ተስፋ ያሳየንበት ክስተት ነው ብለዋል። ሕጻናት እንደ አትክልት ናቸው፤ እንክብካቤ ይሻሉ፤ ተገቢውን እውቀትና ሥነ-ምግባር ካላገኙ ግን ከባድ ኪሳራ ስላለው፦ የልጆችን አእምሯዊ፣ አካላዊና ማኅበራዊ እድገት ለመጠበቅ ወላጆችና መምህራን በጋራና በቁርጠኝነት መሥራት እንደሚገባ ብፁዕነታቸው የሰጡትን አባታዊ መመሪያ ተግባራዊ አድርገናል ብለዋል። ርእሰ መምህሩ የአንድ ትምህርት ቤት ጥንካሬ የሚለካው በሕንጻው ስፋት ሳይሆን በመምህራንና በተማሪዎች መካከል በሚፈጠረው ጥልቅ እውቀትና ትስስር በመሆኑና በትምህርት ጥራት ላይ የሚደረገው ክትትልና እገዛ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል። ​ተቋሙ የታለመለትን ታላቅ ሀገራዊና መንፈሳዊ ግብ እንዲመታ ወላጆች፣ መምህራንና መላው ባለድርሻ አካላት ያደረጉትን አስተዋጽኦ በማመስገን፣ ለተመራቂ ተማሪዎችና ለወላጆቻቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
332
9
+4
لا يوجد نص...
232
10
+9
لا يوجد نص...
211
11
+9
لا يوجد نص...
284
12
+9
لا يوجد نص...
244
13
"መምህራን የሀገርና የሰብአዊነት ፍቅር ጠራቢዎች ናቸው" ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ!! የብፁዕ አቡነ ኤፍሬም መታሰቢያ አጸደ ሕጻናት ትምህርት ቤት 1 መቶ 71 ሕጻናትን አስመረቀ። ሰኔ ፭ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን) ++++ +++++ +++++ ++++++ +++++ ++++ በመርሐ-ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽሕፈት ቤት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ተገኝተዋል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የሀገረ ስብከቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐጥበብ አባቡ ሀገርም ሆነች ቤተ ክርስቲያን ሊቀጥሉ የሚችሉት በትውልድ ቅብብሎሽ መሆኑን በመግለጽ የትውልድ ግንባታ ያለውን የላቀ ሚና አብራርተዋል። ​ሥራ አስኪያጁ ሀገር ያለ ትውልድ ምድረ በዳናት፤ ሀገርን ሀገር የሚያሰኛት ሰው ነው፤ ሰው ደግሞ በእግዚአብሔር አምሳል የተፈጠረ ውድ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው ብለዋል። የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ፈቃድ ወደዚህ ዓለም ከመጣ በኋላ ሁለተኛ የሚሠራውና የሚቀረጸው በትምህርት ቤትና በመምህራን እጅ መሆኑን በጥንካሬ አስገንዝበዋል። ​አቡነ ኤፍሬም አጸደ ሕፃናት ትምህርት ቤት ከተመሠረተ አጭር ጊዜ ቢሆነውም፣ በትምህርት ጥራቱ፣ በእንቅስቃሴውና በማኅበረሰቡ ዘንድ ባለው ተወዳጅነት ረጅም ዓመታት ካስቆጠሩ ትምህርት ቤቶች መካከል ቀዳሚነቱን ይዞ እየተጓዘ ይገኛልም ብለዋል። ክቡር ሥራ አስኪያጁ እንዳሉት ብፁዕነታቸው ማኅበረሰቡ እንዲህ ዓይነት የጥበብና የሞገስ ማእከል ያስፈልገዋል በሚል ራእይ ገና ወደ ሥራ በገቡ በወራት ጊዜ ውስጥ ያስጀመሩት ትልቅ የልማትና የትውልድ ማነጽ ፕሮጀክት እንደሆነ ገልጸዋል። ​ትምህርት ቤቱ መማር ማስተማሩ ሳይቋረጥ፣ የግንባታና የመምህራን ማሟላት ሥራዎችን ጎን ለጎን እያስኬደ ለዚህ ስኬት መብቃቱ የብፁዕነታቸው የጸሎት፣ የጥረትና የፍላጎት ውጤት መሆኑ ጠቅሰዋል። ትምህርት ቤት የአንድ አካል ብቻ ሳይሆን የሀገረ ስብከቱ፣ የወላጆች፣ የተማሪዎች፣ የመምህራንና የመንግሥት አካላት የጋራ ርብርብ ውጤት በመሆኑ፣ ለወደፊቱም ተቋሙ ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር የሁሉም ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል። በትምህርት ቤቱ ጠንካራና ውጤታማ ጉዞ ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ እየተወጡ ለሚገኙት ለትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ለመምህር ዮሐንስ ተስፋዬ፣ ለጠቅላላ መምህራንና ለቦርድ አባላት ፣ ለሥራ አስኪያጅ እና ለጠቅላላ ሠራተኛ ምስጋና አቅርበዋል። በተለይም ሳይሰለቹና ሳይደክሙ ከወላጆች በላይ ሕጻናትን እንደ ጠባያቸው፣ ፍቅርና ትእግሥት በመስጠት ንቁና ብቁ ሆነው ለታላቅ ተስፋ ለሚዘጋጁት ንቁና ብቁ መምህራን ፣ ትምህርት ቤቱን አምነው ልጆቻቸውን ለሰጡ ወላጆች በሙሉ የከበረ ምስጋና እና አድናቆት አበርክተዋል። ብፁዕ ቀሌምንጦስ በትምህርት ቤቱ እና በማኅበረሰቡ መካከል ያለውን የተቀደሰ ትስስርና የአጋርነት መንፈስ የሚያጠናክር አባታዊና ወቅታዊ ፣ መልእክት እና የሥራ መመሪያ ለተማሪዎች፣ ለወላጆችና ለመምህራን አስተላልፈዋል። በጥበብና በፍቅር የታነጸ ትውልድ ለመቅረጽ የጋራ ጥረት ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ብፁዕነታቸው "መምህራን የሀገርና የሰብአዊነት ፍቅር ጠራቢዎች ናቸው" ብለዋል። ብፁዕነታቸው በመልእክታቸው መጀመሪያ ላይ ለመምህራን ያላቸውን የላቀ አክብሮትና ምስጋና የገለጹ ሲሆን፣ የሕጻናቱ ስኬት የመምህራኑ የልፋት ውጤት መሆኑን አውስተዋል። እነዚህ ሕጻናት የመምህራን ውጤቶች ናቸው፤ ሕጻናቱን ሀገራዊ፣ አምላካዊና ሰብአዊ ፍቅርን እየቀረጹና በምግባራቸው እያቀረቡ እነሆ እዚህ አድርሰውልናል በማለት የመምህራንን ታላቅ ሚና አጉልተዋል። በትምህርት ቤቱና በወላጆች መካከል ስላለው ጠንካራ ትስስር የገለጹት ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ፦ ተቋሙ የሁሉም የጋራ ሀብትና ቤት ፣ የስኬት መፍለቂያ ስለሆነ ወላጆች ቀጣይነት ያለው አጋርነት ፣ ድጋፍና እገዛም ማድረግ እንዳለባቸው አስገንዝበዋል። አክለውም ወላጆች ለትምህርት ቤቱ ለውጤታማነት ልዩ ትኩረት በመስጠትና ፍቅራቸውን በመግለጽ ለሚያሳዩት ቁርጠኝነት ታላቅ ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል። ​ እግዚአብሔር ሕጻናቱንና ትምህርት ቤቱን ውጤታማና ተጠቃሚ ለማድረግ እናንተንም እኛንም ይርዳን ያሉት ብፁዕነታቸው፣ ፈጣሪ ለሁሉም ጥንካሬንና ረድኤትን እንዲያድል፣ የሰሙትንም በልባቸው እንዲያዋሕድላቸው በመጸለይ ቃለ በረከት አስተላልፈዋል።
276
14
+1
لا يوجد نص...
490
15
“የጉባኤ ቤትና የዐውደ ምሕረት የትምህርት አሰጣጥ ሥርዓት ሊጠበቅ ይገባል” መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ አባቡ!! ሰኔ ፳፭ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ደብረ ብርሃን ⛪️⛪️⛪️⛪️ ⛪️⛪️⛪️⛪️ ⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️⛪️ የቤተክርስቲያንን አስተምህሮ ጥንታዊ ሥርዓትና ትውፊት ለመጠበቅ፣ የጉባኤ ቤትን ትምህርት በጉባኤ ቤት፣ የዐውደ ምሕረትን ደግሞ በዐውደ ምሕረት በማስተማር ትውልዱን ካልተገባ ግራ መጋባትና አላስፈላጊ አጀንዳዎች መጠበቅ እንደሚገባ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ አባቡ አሳሰቡ። ​ሥራ አስኪያጁ በወቅታዊ የትምህርተ ወንጌል አሰጣጥ ዙሪያ በይፋ ፌስቡክ ገጻቸው በሰጡት መግለጫ፣ የቀደሙ ሊቃውንት አባቶች ለጉባኤ ቤት የሚሆነውን ትምህርት ለጉባኤ ቤት፣ ለዐውደ ምሕረት የሚሆነውን ደግሞ በዐውደ ምሕረት በከፍተኛ ጥንቃቄና ማስተዋል ያስተምሩ እንደነበር አስታውሰው። ይህ ጥንቃቄም ታላቋን ቤተክርስቲያን በታላቅ ክብር አስጠብቆ ለማቆየት ያስቻለ ዋነኛ ምሰሶ መሆኑን ገልጸዋል። ​የትምህርት ደረጃና ይዘትን የመጠበቅ አስፈላጊነት ​በጥንታዊው የጉባኤ ቤት ሥርዓት በአንድ ክፍል ውስጥ ለሚማሩ ደቀ መዛሙርት እንኳ ሳይቀር እንደየአቅማቸው የወጣኒ (የጀማሪ)፣ የማዕከላዊ (የመካከለኛ) እና የፍጹማን ተብሎ የደረጃ ልዩነት ይደረግ እንደነበር ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ አብራርተዋል። ​ይህንኑ የአባቶች ሥርዓት በማስረገጥም፣ ታላቁ ሊቅ ክቡር መጋቤ ሐዲስ የኔታ እሸቱ ዓለማየሁ “ዐውደ ምሕረት ላይ ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ለፈተፍትልህ ነው? ማ ሊሰማኝ?” በማለት የቤተ ጉባኤውንና የዐውደ ምሕረቱን ይዘት ጠብቆና ተጠንቅቆ ማስተማር እንደሚገባ ያስተማሩትን አርአያነት ያለው ምክር በምሳሌነት አንስተዋል። ​የወቅቱ ፈተናዎችና ሊወሰዱ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች ​በአሁኑ ወቅት ምሁርና አዋቂ ለመባል ወይም ለጊዜያዊ የውዳሴ ከንቱ ጋጋታ ሲባል፣ የቤተ ጉባኤውን በዐውደ ምሕረት፣ የዐውደ ምሕረቱን ደግሞ በቤተ ጉባኤ የማምታት ችግሮች በስፋት እየታዩ መሆኑን ሥራ አስኪያጁ በሰፊው ነቅሰዋል። ​“ተገቢውን ትምህርት በተገቢው ቦታ አለማስተማር፣ ጥንቅቅ ያለ የዶግማ፣ የቀኖና እና ቅዱስ ትውፊት አወቃቀር ያላትን ቤተክርስቲያን እንደ መንቀፍ ይቆጠራል ብለዋል።” ክቡር ሥራ አስኪያጁ አክለውም ​አንድ መምህር ማስተማር ከመጀመሩ በፊት ሊያደርጋቸው የሚገቡ ዋና ዋና ጥንቃቄዎች ሲሉም የሚከተሉትን ነጥቦች ጠቅሰዋል 👉​ቅድመ ዝግጅት፦ ስለሚያስተምረው ትምህርት ይዘትና ስለሚሰበሰበው የሕዝብ ዓይነት አስቀድሞ በጥልቀት ማሰብ፣ ከቃላት ምርጫ ጀምሮ ከፍተኛ የሕሊና ዝግጅትና ጸሎት ማድረግ ያስፈልጋል። 👉​ስሜትን መግታት፦ ዐውደ ምሕረት ላይ ቆሞ ስሜት በተጫነው መንገድ የፈለጉትን መናገር፣ ነገ ለመንቀል የሚከብድ ሥር የሰደደ የቤተክርስቲያን ፈተና ሊሆን ስለሚችል ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል። 👉​በርእሰ ጉዳይ ላይ መወሰን፦ ከመናገርና ከማስተማር በፊት በጥልቅ ማሰብ፣ ቃላትን በጥንቃቄ መምረጥ፣ እዚያም እዚያም ሳይዘልሉ ከተያዘው ርዕስ ጋር ብቻ ተገናኝቶ ማስተማርና በአግባቡ የተረዳነውን ብቻ ማስተላለፍ እንደሚገባ መልእክት አስተላልፈዋል። ​በመጨረሻም ክቡር ሥራ አስኪያጁ መምህራነ ወንጌልና የቤተክርስቲያን አገልጋዮች በሙሉ ይህንን ጥንታዊና ሥርዓታዊ መርህ በመጠበቅ፣ ምዕመኑን ከብዥታና ከአላስፈላጊ ውዝግቦች እንዲጠብቁ ጽኑ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል።
473
16
+8
لا يوجد نص...
786
17
+9
لا يوجد نص...
711
18
የእመቤታችን ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሸዋሮቢት ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ታስቦ ዋለ። ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም(አቡቀለምሲስ ሚዲያ: ደብረ ብርሃን) +++++++++++++++++ በየዓመቱ ሰኔ ፳፩ የሚከበረው የእመቤታችን ዓመታዊ መታሰቢያ በዓል በሰሜን ሸዋ ሀገረስብከት ሸዋሮቢት ወረዳ ቤተክህነት ሥር በምትገኘው ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን በልዩ ልዩ መርሐ ግብራት ታስቦ ውሏል። መርሐ ግብሩ በርካታ ታላላቅ መምህራ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንዲሁም የእመቤታችን ወዳጆች ምእመናን የተገኙበት ሲሆን የወንጌል እና የዝማሬ አገልግሎት በሰፊው ተሰጥቷል። ሊቀ ልሳናት ደበበ ፍልቄ የደብረ ብርሃን ቅዱስ ባስልዮስ መንፈሳዊ ኮሌጅ ምክትል አካዳሚክ ዲን"የገሃነም ደጆች አይችሏትም" በሚል መጽሐፍ ቅዱሳዊ መነሻ ኃይለ ቃል እለቱን አስመልክተው ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል። በትምህርታቸውም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትናትናው እለት በ፫ ድንጋዮች ቤተ መቅደሱን ያነጸበት ዛሬ ደግሞ እመቤታችንን መንበር አድርጎ እራሱ ቀድሶ ቅዱሳን ሐዋርያትን ያቆረበበት እና ቅድስት ቤተክርስቲያን ያከበረበት፤ የቀደሰበት እለት መሆኑን አንስተዋል። አክለውም ጌታችን ያነጻትን ቤተክርስቲያን በእናቱ በእናታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስም እንደሰየማትና ቅድስት ቤተክርስቲያንም አባቶቻችን ሊቃውንት ከሠሩት ፴፫ቱ የእመቤታችን በዓላት አንዱ አድርጋ እንደምታከብረው ገልጸዋል። በመርሐ ግብሩ ላይ ሊቀ ትጉኃን ቀሲስ በላይ መክቴ የቀወት ወረዳ ቤተ ክህነት እና የሸዋሮቢት ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፣ ሊቀ ካህናት ዳንኤል ማሞ የሸዋሮቢት ወረዳ ቤተክህነት ሥራ አስኪያጅ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ የወረዳ ቤተክህነቱ ልዩ ልዩ ሠራተኞች እንዲሁም በርካታ ምእመናን ተገኝተውበታል።
565
19
https://youtu.be/8oaW3yHOhyI?si=XYwROjeuxl6HHJgy
472
20
+3
لا يوجد نص...
497