አቡቀለምሲስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሚዲያ
Kanalga Telegram’da o‘tish
አቡቀለምሲስ ማለት ረአየ ኅቡኣት አበ ራዕይ አበ ትንቢት ማለት ሲሆን የተሰወረውን የተደበቀውን የተከደነውን የሚገልጥ ማለት ነው። መሠራታዊ ዓለማው በሀገረ ስብከታችን ብሎም በመላ ቤተ ክርስቲያናችን የተሰወሩ ገዳማትን የተደበቁ ሊቃውንትን የተከደኑ ታሪኮችን የተሸሸጉ ቅርሶችን ማውጣት እና የተንሸዋረረ ታሪክ ማስተካከልና የጎበጠውን አዲሱን ትውልድ ማነጽ ነው መረጃ t.me/AbukelemsisSMSbot
Ko'proq ko'rsatish2 462
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+47 kunlar
+2230 kunlar
Ma'lumot yuklanmoqda...
O'xshash kanallar
Taglar buluti
Ma'lumot yo'q
Muammo bormi? Iltimos, sahifani yangilang yoki bizning qo'llab-quvvatlash boshqaruvchimizga murojaat qiling>.
Kirish va chiqish esdaliklari
---
---
---
---
---
---
Obunachilarni jalb qilish
Avgust '26
Avgust '26
+61
0 kanalda
Iyul '26
+52
0 kanalda
Get PRO
Iyun '26
+38
0 kanalda
Get PRO
May '26
+53
0 kanalda
Get PRO
Aprel '26
+45
0 kanalda
Get PRO
Mart '26
+69
0 kanalda
Get PRO
Fevral '26
+40
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '26
+58
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '25
+49
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '25
+47
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '25
+60
1 kanalda
Get PRO
Sentabr '25
+59
0 kanalda
Get PRO
Avgust '25
+48
0 kanalda
Get PRO
Iyul '25
+55
1 kanalda
Get PRO
Iyun '25
+55
0 kanalda
Get PRO
May '25
+40
0 kanalda
Get PRO
Aprel '25
+52
0 kanalda
Get PRO
Mart '25
+63
1 kanalda
Get PRO
Fevral '25
+60
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '25
+117
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '24
+78
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '24
+69
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '24
+63
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '24
+44
0 kanalda
Get PRO
Avgust '24
+44
0 kanalda
Get PRO
Iyul '24
+77
0 kanalda
Get PRO
Iyun '24
+57
0 kanalda
Get PRO
May '24
+52
0 kanalda
Get PRO
Aprel '24
+73
0 kanalda
Get PRO
Mart '24
+69
0 kanalda
Get PRO
Fevral '24
+57
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '24
+79
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '23
+81
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '23
+33
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '23
+12
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '23
+14
0 kanalda
Get PRO
Avgust '23
+16
0 kanalda
Get PRO
Iyul '23
+80
0 kanalda
Get PRO
Iyun '23
+52
0 kanalda
Get PRO
May '23
+58
0 kanalda
Get PRO
Aprel '23
+42
0 kanalda
Get PRO
Mart '23
+66
0 kanalda
Get PRO
Fevral '23
+209
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '23
+230
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '22
+164
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '22
+119
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '22
+120
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '22
+80
0 kanalda
Get PRO
Avgust '22
+100
0 kanalda
Get PRO
Iyul '22
+304
0 kanalda
Get PRO
Iyun '22
+125
0 kanalda
Get PRO
May '22
+85
0 kanalda
Get PRO
Aprel '22
+91
0 kanalda
Get PRO
Mart '22
+319
0 kanalda
Get PRO
Fevral '22
+87
0 kanalda
Get PRO
Yanvar '22
+63
0 kanalda
Get PRO
Dekabr '21
+84
0 kanalda
Get PRO
Noyabr '21
+6
0 kanalda
Get PRO
Oktabr '21
+73
0 kanalda
Get PRO
Sentabr '21
+37
0 kanalda
Get PRO
Avgust '21
+42
0 kanalda
Get PRO
Iyul '21
+89
0 kanalda
Get PRO
Iyun '21
+95
0 kanalda
Get PRO
May '21
+79
0 kanalda
Get PRO
Aprel '21
+56
0 kanalda
Get PRO
Mart '21
+346
0 kanalda
| Sana | Obunachilarni jalb qilish | Esdaliklar | Kanallar | |
| 28 Avgust | +1 | |||
| 27 Avgust | +1 | |||
| 26 Avgust | +1 | |||
| 25 Avgust | +1 | |||
| 24 Avgust | +2 | |||
| 23 Avgust | +2 | |||
| 22 Avgust | +2 | |||
| 21 Avgust | +2 | |||
| 20 Avgust | +1 | |||
| 19 Avgust | 0 | |||
| 18 Avgust | 0 | |||
| 17 Avgust | 0 | |||
| 16 Avgust | +2 | |||
| 15 Avgust | 0 | |||
| 14 Avgust | +2 | |||
| 13 Avgust | 0 | |||
| 12 Avgust | 0 | |||
| 11 Avgust | +1 | |||
| 10 Avgust | 0 | |||
| 09 Avgust | +3 | |||
| 08 Avgust | +2 | |||
| 07 Avgust | +4 | |||
| 06 Avgust | +2 | |||
| 05 Avgust | 0 | |||
| 04 Avgust | +12 | |||
| 03 Avgust | +18 | |||
| 02 Avgust | +2 | |||
| 01 Avgust | 0 |
Kanal postlari
| 2 | Matn yo'q... | 164 |
| 3 | በአሜሪካ ዳላስ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የጽዋ ማኅበርተኞች ለተፈናቃዮች 1 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ!!
ነሐሴ ፲፯ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም (አቡቀለምሲስ ሚዲያ ፤ ደብረ ብርሃን)
++++ ++++ ++++ +++++ +++++ +++++
በአሜሪካ ዳላስ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል የጽዋ ማኅበር አባላት አማካኝነት በባቄሎ ካምፕ ለሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች 45 ኩንታል የዱቄትና 922 ሊትር የዘይት ድጋፍ መደረጉን የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ምግባረ ሠናይ ክፍል ኃላፊ መጋቤ ሠናያት ቀሲስ ዮናስ አድማሱ ገለጹ።
ኃላፊው እንደገለጹት፣ በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ የተለያዩ ካምፖች በርካታ በጎ አድራጊዎች ድጋፍ የሚያደርጉ ቢሆንም፤ የባቄሎ ካምፕ ግን ትኩረት ሳያገኝ እና ሳይጎበኝ የቆየ በመሆኑ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ በሰጡት መመሪያ መሠረት ድጋፉ በዚህ ካምፕ ተደርጓል ብለዋል።
በካምፑ ውስጥ በርካታ የጤና ችግር ያለባቸው፣ የስኳር ሕመምተኞች፣ በአልጋ ላይ ያሉ፣ ሕጻናትና አረጋውያን እንደሚገኙ ጠቁመዋል።
ቀሲስ ዮናስ አክለውም በዳላስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የቅዱስ ሚካኤል ማኅበርተኞች ከሚያገኙት ጥቂት ገቢ ላይ በመቀነስ ለተቸገሩ ወገኖቻቸው የላኩትን ድጋፍ በቦታው ተገኝተው ማስረከባቸውን ተናግረዋል።
የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ አቡነ ቀሲስ መልአከ ስብሐት ቆሞስ አባ ወልደ ማርያም ዘጎርጎርዮስ እንዳመለከቱት ማኅበሩ ቀደም ሲል ባደረገው ተመሳሳይ ድጋፍ የተፈናቃዮችና የአዛውንቶች ከፍተኛ ምስጋና ደርሶታል።
በስደት የሚኖሩት የጽዋ ማማበሩ አባላት አነስተኛ ገቢያቸውን በማካፈል ለተቸገሩ ወገኖች የላኩትን ይህንን ድጋፍ በዛሬው ዕለት ለተፈናቃዮቹ ማድረሳቸውን ገልጸው፣ ለማኅበሩ አባላትም ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ከኦሮምያ ክልል ተፈናቅለው በደብረ ብርሃን መጠለያ ካምፕ የሚገኙ ተፈናቃዮች "የሰው እጅ ከማየት አልፈን የዕለታዊ ምግብና የሕክምና ድጋፍ እጥረት ፈተና ሆኖብናል» አስቸኳይ የሰብአዊ ድጋፍም ያስፈልገናል ሲሉ የካምፑ አስተባባሪ ቄስ ወንድሙ ተገኝ ጥሪ አቅርበዋል።
ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ የመጠለያና የምግብ ፣ የአልባሳትና የንጽሕና መጠበቂያ ቁሳቁስ ችግር ቢኖርባቸውም በተለይም በአሁኑ ወቅት የሸራ መጠለያው በጭቃና በውኃ የተከበበ መሆኑን ገልጸዋል።
በዚህ ምክንያት በርካታ ተፈናቃዮች ለብርድና ለነርቭ በሽታ መጋለጣቸውን፣ ጤነኞችም የነበሩት አካል ጉዳተኛ እስከመሆን መድረሳቸውን የካምፑ አስተባባሪው ጠቁመዋል።
በተለይም በአልጋ ቁራኛ ላይ የሚገኙ አዛውንቶች የነርቭ ፣ የስኳር ፣ የደምና የሪህ ታማሚዎች ተገቢውን የሕክምናና የምግብ እንክብካቤ በማጣታቸው ለከፋ አደጋ መጋለጣቸውንና አልጋ ላይ መዋላቸውን አንስተዋል።
ተፈናቃዮቹ ቀደም ሲል ለተደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበው፣ ካምፑ ከትራንስፖርት መስመር ርቆ የሚገኝ በመሆኑ የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦት በየጊዜው እንደሚያቋርጥ አብራርተዋል።
ተፈናቃዮቹ ለዕለታዊ ኑሯቸው የቀን ሥራ ለመሥራት እንኳን የትራንስፖርት ወጪ ከፍለው ወጥተው ያለማግኘታቸው ችግሩን የበለጠ አባብሶታል።
በመሆኑም መንግሥትና መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ በመላው ዓለም የሚገኙ በጎ አድራጊ ግለሰቦችና ረጂ ድርጅቶች አስቸኳይ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ የልብስ፣ የኩሽና ዕቃዎችና የመጠለያ ዘላቂና አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉላቸው ጥሪ አቅርበዋል።
ከምስራቅ ወለጋ እና ከምዕራብ ሸዋ ፣ ከሆሮ ጉዱሩ ወለጋ እና ከምዕራብ ወለጋ የተፈናቀሉ በሌሎች የተፈናቃይ ጣቢያዎች ያሉትን ሳይጨምር 5 ሺህ 418 ዜጎች ከ5 ዓመታት በላይ በባቄሎ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ በችግርና በስቃይ ውስጥ የመከራ ሕይወት እየገፉ ይገኛሉ። | 159 |
| 4 | Matn yo'q... | 459 |
| 5 | Matn yo'q... | 444 |
| 6 | Matn yo'q... | 348 |
| 7 | የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገቷ በዓል በአንጎለላ ጽርሐ አርያም ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተ ክርስቲያን ተከበረ።
ነሐሴ ፲፮ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም አቡቀለምሲስ ሚዲያ(ደብረ ብርሃን)
++++++ +++++ ++++ +++++ +++ +++ ++++++
በየዓመቱ ነሐሴ ፲፮ የሚከበረው የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የዕርገቷ በዓል በአንጎለላ ጽርሐ አርያም ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተክርስቲያን ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ አባቡ የሰሜን ሽዋ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ በተገኙበት በከፍተኛ ድምቀት ተከብሮ ውሏል።
በክብረ በዓሉ ላይ ክቡር መጋቤ ሐዲስ ነቅዐ ጥበብ "ቃልኪዳኔን እንዳላጎድል በራሴ ማልሑልሽ" በሚል ኃይለ ቃል መነሻነት ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል።
ክቡር ሥራ አስኪያጁ በትምህርታቸው ቅዱስ ያሬድ "ቃልኪዳኔን እንዳላጎድል በራሴ ማልሑልሽ" በማለት ለእናቱ ድንግል ማርያም የገባላትን የምሕረት ቃልኪዳን የማይሻር የማይለወጥ ስለመሆኑ ከቅዱሳት መጻሕፍት ከቅዱሳኑ ቃል አስረጂ እያጣቀሱ በስፋት አብራርተዋል።
ዛሬ የምናከብረው ከድንግል ማርያም ፴፫ቱ በዓላቶቿ መካከል አንዱ እና ታላቅ በዓሏን ነው በማለት የበዓሉን ምስጢር አስፍተው ገልጠዋል።
ድንግል ማርያም ፷፬ ዓመት ሲሞላት ልጇ ኢየሱስ ክርስቶስ ከዚህ ዓለም ወደማያልፈው ዓለም ጠራት በዚህ የከበረ ጥሪ ነፍሷ ከስጋዋ ተለየች፤ ሐዋርያት በአይሁድ ልማድ መሠረት አክብረው ገንዘው ሊቀብሯት ወደጌቴሴማኒ በሚሔዱ ጊዜም አይሁድ በምቀኝነት ተነሱ።
ቀድሞ ልጇ ተነሣ ዐረገ እያሉ ቤተ አይሁድን ሲያውኩ ኖረዋል፣ አሁን ደግሞ እርሷን ተነሣች ዐረገች እያሉ ሊያውኩን ነውና ኑ የማርያምን ሥጋ በድንጋይ ወግረን በእሳት አቃጠለን እናጥፋ በማለት ክፋት መክረው መጡ፦
ታውፋንያ የተባለ ከመካከላቸው አንዱ የእመቤታችንን ስጋ ከሐዋርያት እጅ ለመንጠቅ የአልጋውን ሸንኮር ጨበጠ። ያን ጊዜ የእግዚአብሔር መልአክ የታውፋንያን እጆች በሰይፍ ቀጣቸው ያሉት ክቡር ሥራ አስኪያጁ ፦
እጆቹም በአልጋው ሸንኮር ላይ ተንጠልጥለው እንደቀሩ ገልጠው የምሕረት እናት ድንግል ማርያም በምልጃዋ እጆቹ እንደነበሩ እንዲሆኑለት እንዳደረገች አንስተዋል።
ክቡር ሥራ አስኪናጁ አክለውም የእመቤታችን ስጋዋን መላእክት በገነት አኖሩት የምስጢር ሐዋርያ የተባለ ቅዱስ ዮሐንስ ይህን አየ፤ ሐዋርያት ቅዱስ ዮሐንስ ያየውን ምስጢር እነርሱም ያዩ ዘንድ ሽተው ከነሐሴ ፩ ጀምረው በጾምና በጸሎት ሱባኤ ያዙ በሁለተኛው ሱባኤ ማብቂያ ጌታችን የድንግል ማርያም ስጋዋን አምጥቶ ሰጣቸው። እነርሱም በጌቴሴማኒ መቃብር አክብረው ቀበሩት፦
ድንግል ማርያም ሞት ይዟት አልቀረም በ፫ኛው ቀን በልጇ ጥሪ በክብር ተነሳች እንደ ልጇ ትንሣኤ ተነሥታም ዐረገች እንጂ ብለዋል።
ሐዋርያው ቶማስ ከሀገረ ስብከቱ በደመና ተጭኖ ወደ ኢየሩሳሌም ሲመለሰ በመንገድ የድንግል ዕርገቷን እንዳየ አንስተው ቀድሞ ከልጅሽ ትንሣኤ ተለየሁ ተጠራጣሪም ተባልሁ አንቺስ ከበረከተ ትንሣኤሽ ለምን ከለከልሽ ባላት ጊዜ አንተ ያየኸውን ያየ የለም ሒድ ወደ ሐዋርያት ትንሣኤና ዕርገቴን ንገራቸው አለችው ሰበኗንም ምስክር ይሆነው ዘንድ ሰጠችው ሲሉም ገልጠዋል።
ሐዋርያው ቶማስ ወደ ሐዋርያቱ ሔዶ እንደጠየቃቸው ሰበኗንም እንዳሳያቸው በዓመቱ ሐዋርያት ቶማስ ያየውን የእመቤታችንን ዕርገት ለማየት ነሐሴ ፩ ቀን ሱባኤ እንደጀመሩ በ፲፮ኛው ቀን የሐዋርያትን ሱባኤ ልጇ እንደተቀበለ ቀድሶ እንዳቆረባቸው ገልጠዋል፤ በሐዋርያቱ ሱባኤ የተገለጠውን የእግዚአብሔርን ቸርነት አብራርተዋል።
የእመቤታችን ትንሣኤ እና ዕርገት ሲነገር ግራ ሊገባን አይገባም ያሉት ክቡር መጋቤ ሐዲስ በእግዚአብሔር ፊት ያረጉ ሄኖክና ኤልያስን አውስተው በሰፊው አስረድተዋል።
እኛም የሐዋርቱን ጾም ጾመን፦ ቅዱስ ዮሐንስ ያየውን ክብሯን፣ ቅዱስ ቶማስ ያየውን ትንሣኤዋን እንድናይ ናፍቀን በዚህ ቅዱስ ስፍራ ተሰብሰበናልና ከዚህ የቅድስና አምባ ያገኘነውን ሰላምና በረከት ተመልሰን ስንሔድ መጠበቅ ይገባናል ሲሉ አሳስበዋል።
በክብረ በዓሉ ላይ የደብሩ ሊቃውንት እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤት ዘማርያን በዓሉን በገለጠ ወረብ አመስግነዋል።
ላእከ ኄራን በቀለ ደመረ የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ምክትል ሥራ አስኪያጅን ጨምሮ የሀገረ ስብከቱ ልኡካን፣ መልአከ አርያም ኃይለማርያም ማለደ የደብሩ ዋና አስተዳዳሪ ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን በዓሉን ለማክበር ከተለያዩ ቦታዎች የመጡ ምእመናን በክብረ በዓሉ ላይ ተገኝተዋል።
ፎቶ፦ ሚክያስ ዐቢይ | 377 |
| 8 | Matn yo'q... | 344 |
| 9 | Matn yo'q... | 319 |
| 10 | Matn yo'q... | 263 |
| 11 | Matn yo'q... | 261 |
| 12 | Matn yo'q... | 241 |
| 13 | የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ እርገት በደብረ ብርሃን ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ አባታው ቡራኬ ተከቀረ!!
ነሐሴ ፲፮ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም(አቡቀለምሲስ:ደብረ ብርሃን)
⛪️⛪️⛪️ ⛪️ ⛪️⛪️ ⛪️⛪️ ⛪️⛪️ ⛪️⛪️⛪️
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕርገት በደብረ ብርሃን ከተማ ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ እና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ አባታዊ ቡራኬ በድምቀት ተከብሯል!!
በክብረ በዓሉ ላይ መራኄ ሊቃውንት ያዕቆብ ተክለ አረጋዊ የጠባሴ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የአራቱ ጉባኤያት መምህር «ከሚያልፈው ወደማያልፈው ፈለሰች” የሚለውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ኃይለ ቃል መነሻ በማድረግ ሰፊ ትምህረተ ወንጌል ሰጥተዋል። | 242 |
| 14 | Matn yo'q... | 258 |
| 15 | Matn yo'q... | 273 |
| 16 | የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕርገት በደብረ ብርሃን ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን በብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ አባታው ቡራኬ ተከበረ።
ነሐሴ ፲፮ ቀን ፳፻፲፰ ዓ.ም(አቡቀለምሲስ:ደብረ ብርሃን)
⛪️⛪️⛪️ ⛪️ ⛪️⛪️ ⛪️⛪️ ⛪️⛪️ ⛪️⛪️⛪️
የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በዓለ ዕርገት በደብረ ብርሃን ከተማ ደብረ ምሕረት ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ እና የሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀሌምንጦስ አባታዊ ቡራኬ በድምቀት ተከብሯል!!
በክብረ በዓሉ ላይ መራሔ ሊቃውንት ያዕቆብ ተክለ አረጋዊ የጠባሴ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን የአራቱ ጉባኤያት መምህር «ከሚያልፈው ወደማያልፈው ፈለሰች” የሚል ኃይለ ቃል መነሻ በማድረግ ሰፊ ትምህርተ ወንጌል ሰጥተዋል። | 279 |
| 17 | https://youtu.be/a3qwDw7HklU?si=7uMJJH1tudRV4Em7 | 313 |
| 18 | Matn yo'q... | 327 |
| 19 | "በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" መዝ.፵፬÷፱
እንኳን ለእመቤታችን የዕርገት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
++++++++++++++
በነገረ ማርያም ላይ ተጽፎ እንደምናገኘው እመቤታችን ፷፬ ዓመት በሞላት ጊዜ ልጇ ወዳጇ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከኃላፊው ዓለም ወደማያልፈው ሰማያዊውና ዘለዓለማዊው ዓለም እንደሚወስዳት ነገራት፤ በጥር ፳፩ ቀንም በልጇ ፈቃድ በይባቤ መላእክት ነፍሷ ከሥጋዋ ተለየች።
ሊቁ ቅዱስ ያሬድም በድጓው ላይ "የሕይወት ደም ግባት የአምላክ እናት ከሊባኖስ ውጪ፤ ፍቅርሽ የቀና ነው፤ ከሴቶች ተለይተሽ የተባረክሽ፤ የመለኮት ማደሪያ ሰላምታ ላንቺ ይገባል፤ የአምላክ እናት ማርያም ሆይ ልጅሽ ወደ ዘላለማዊ ሕይወትና ወደ ክብር መንግሥት ይጠራሻል" በማለት ስለ ዕረፍቷ በምሥጢር ይናገራል።
ቅዱሳን ሐዋርያትም በአምላክ እናት ሥጋ ፊት ምስጋናን እያሰሙ እየዘመሩ በክብር ገንዘው በጌቴሴማኔ በመቃብር ሥፍራ ቅዱስ ሥጋዋን አሳርፈዋል። ጌታችንም ቅዱስ ሥጋዋን ከዮሐንስ ጋር በደመና ነጥቆ በገነት በሕይወት ዛፍ ሥር አኑሯታል።
ቅዱስ ዮሐንም ለቅዱሳን ሐዋርያቱ በዕፀ ሕይወት ሥር ማረፏን በነገራቸው ጊዜ እኛ ይህን ምሥጢር ሳናይ ብለው በነሐሴ ፩ ሱባኤ እንደጀመሩ በ፲፬ኛው ቀንም ጌታችን የእናቱን ሥጋ አምጥቶ ሰጥቷቸው በጌቴሴማኔ እንደቀበሯት መጽሐፍት ይነግሩናል።
ኋላም በልጇ ሥልጣን የቅድስት ድንግል ማርያም ነፍሷና ሥጋዋ ተዋሕደው በተወደደች እለት ነሐሴ 16 ከሞት ተነስታለች በክብር አርጋለች።
ነሐሴ ፲፮ ቀን አስደናቂውን የእመቤታችንን የዕርገቷን በዓል ቅድስት ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በማኅሌት፣ በቅዳሴ አንዲሁም በዝማሬ በታላቅ ድምቀት ታከብረዋለች።
ከእናቷ ማሕፀን ጀምራ በመንፈስ ቅዱስ የተጠበቀች አዳማዊ ኀጢአት ያላገኛት፤ ኀጢአት አልባ የኾነች እንዲያውም አዳምና ሔዋን ይኽነን መርገም ከመስማታቸው በፊት ከነበራቸው ንጽሕና የበለጠ ንጽሕናን ገንዘብ ያደረገች ናትና በመቃብር አልቀረችም ልጇ ሞትን ድል አድርጎ እንደተነሣ የመቅደሱ ታቦት ቅድስት ድንግልም በልጇ ሥልጣን ከሞት ተነሥታ በሰማይ አለች፡፡
የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ምልጃ በረከት የእናትነት ፍቅሯ ከሁላችን አይለየን ከትንሣኤዋ ከዕርገቷ በረከት ታሳትፈን!!!
መልካም በዓል! | 341 |
| 20 | Matn yo'q... | 402 |
