uz
Feedback
قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي

قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي

Kanalga Telegram’da o‘tish

وَأَنَّ السَّاعَةَ آتِيَةٌ لَا رَيْبَ فِيهَا وَأَنَّ اللَّهَ يَبْعَثُ مَنْ فِي الْقُبُورِ ﴿٧﴾ https://t.me/+EMcH10oKjWdjZDVk Like share ለአስተያየተዎ እና ለጥያዎ @Abuimrann34352bot

Ko'proq ko'rsatish
4 752
Obunachilar
-1124 soatlar
-467 kunlar
+50330 kunlar
Postlar arxiv
‏"وهمومُ قلبِكَ بالسجـودِ زوالُها والذنبُ يُغفرُ والمواجعُ تنجلِي"
‏"وهمومُ قلبِكَ بالسجـودِ زوالُها والذنبُ يُغفرُ والمواجعُ تنجلِي"

ሸይኽ ራዚሂ ገብተዋል ስለ ኡዝር ቢል ጀህል ማብራሪያ እየሰጡ ነው ሸር ሸር t.me/Sobabilalmesjid?livestream=0f12e2cf9780714886

"وَ يَنْشأ الصَّغِيرُ علىٰ مَا كانَ والدُهُ إنَّ العُرُوق عليها يَنْبُتُ الشجرُ "🌸🫴🏻.
"وَ يَنْشأ الصَّغِيرُ علىٰ مَا كانَ والدُهُ إنَّ العُرُوق عليها يَنْبُتُ الشجرُ "🌸🫴🏻.

​﴿( قالَتا لا نَسقي حَتّى يُصدِرَ الرِّعاءُ وَأَبونا شَيخٌ كَبِيرٌ )﴾ “እነርሱም (ሁለቱ ሴቶች)፡- እረኞቹ (ከውኃው) እስኪመለሱ ድረስ እኛ አናጠጣም፤ አባታችንም ትልቅ ሽማግሌ ነው አሉ፤” (ሱረቱ አል-ቀሰስ፡ 23)
​የአባታቸው ማርጀት... የሥራቸው አድካሚነት... እና የእንስሶቻቸው ጥም... ከእረኞቹ ጋር እንዲቀላቀሉ ምክንያት አልሆናቸውም። ​ታዲያ “አስፈላጊነትን” (ችግርን) ሰበብ በማድረግ ሴት ልጆቹንና ማህረሞቹን (የቅርብ ዘመዶቹን) ከብልሽት ቦታዎች ላይ ያባከነ ሰው የት አለ? ክብሯን ንጽኽናዋን እንዲታጣ አላደረጉምን ? ከሀፍረት (ከሐያእ)፣ ከቅናት እና ከዲን (ከእምነት) አንጻር እርሱ የት ነው ያለው?

ከወሎ ኮቻ አንሷር መስጅድ ቀጥታ ስርጭት ታላቁ የየመኑ መሀዲስ ሸይኽ አሊዩ ራዚሂ ደርስ ጀምረዋል t.me/Sobabilalmesjid?livestream=7c71f97774d408fd77

የማለዳ ስንቅ ለማለዳ ስንቅና ለቀኑ መልካም መጀመሪያ የሚሆን፣ ልብን በሰላምና በተስፋ የሚሞላ አንድ እጅግ አስደናቂና ለየት ያለ የአላህ (ሱ.ወ) ቃል ላጋራችሁ ፦ ⬇️​ሱረቱ አል-በቀራህ፣ አያት 186
«ባሮቼም ስለ እኔ በጠየቁህ ጊዜ (እንዲህ በላቸው)፦ እኔ ቅርብ ነኝ፤ የለማኟን ጸሎት በለመነኝ ጊዜ እቀበላለሁ፤ ስለዚህ ለኔ ይታዘዙ፤ በኔም ይእመኑ፤ እነሱ ሊመሩ ይገባቸዋልና።»
📩​ይህ አንቀጽ ለምን ለየት ይላል? ​በቁርአን ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ሰዎች ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) ጥያቄ ሲጠይቁ፣ አላህ ምላሽ የሚሰጠው «በላቸው» (ቁል) በሚል ትዕዛዝ ነው። ለምሳሌ፦ «ስለ ወርሃዊ ደም ይጠይቁሃል፤ እርሱ አስከፊ ነው በላቸው»«ስለ ኡሁድ ተራራዎች ይጠይቁሃል... በላቸው» እያለ ይቀጥላል። ​ነገር ግን በዚህ አንቀጽ ላይ ስለ ዱዓ (ስለ መለመን) እና ስለ አላህ ቅርበት ሲጠይቁ አላህ በመሃል «በላቸው» የሚለውን ቃል ሳያስገባ በቀጥታ ራሱ ይመልሳል፦ «እኔ ቅርብ ነኝ» ይላል። ​ይህ የሚያሳየው፦ ☑​ቀጥተኛ ግንኙነትን፦ በአንተና በአላህ መካከል ምንም ዓይነት ደላላ ወይም መካከለኛ እንደማያስፈልግ። ☑​ልዩ ፍቅርና ራህመትን፦ የባሪያውን ድምጽ ለመስማትና መልስ ለመስጠት ያለውን ዝግጁነት። ☑​የማለዳ ስንቅ ማስታወሻ ​ይህንን ውብ ቀን ስትጀምር፣ የፍጥረተ ዓለሙ ጌታ ከአንተ ጋር፣ ከልብህ ትርታ በላይ ቅርብ እንደሆነ አስብ። የራቀህ ወይም የተተውክ አይደለህም። ያሰብከውን፣ የጨነቀህንና የፈለግከውን ሁሉ ፊትህን ወደ እርሱ አዙረህ በዱዓ ጠይቀው፤ እርሱ ሰሚና ተቀባይ ነውና። ​ቀኑን የሰላም፣ የበረካና የቅን መንገድ ያድርግልን

“በድብቅ የሚሰጥ ሰደቃ ‘ምፅዋት’ የጌታን ቁጣ ታበርዳለች።”ረሱል ﷺ

በኮቻ ምድር ላይ በአንሷር መስጂድ ላይ የ-የመን ሙሓዲስ ዛሬ በኮምቦልቻ። 🙁🙁🙁🙁🙁🙁🙁🙁🙁🙁 ሸይ ዐሊ አል -ራዚህ ሀፊዘሁላህ መተዋል ሲሉህ፣ ውስጥህስ ምን አለ ?ምንስ ተሰማህ?? ይሄ ብቻ አይደለም ታላቁ አባታችን ያ"ፈዲለቱ ሸይኽ ሙሳ አል-ቀጧን አብረው አሉልህ።🖊 በወሎ ምድር ላይ ኮምቦልቻ ከተማ፣ ይሄን ታላቅ ብስራት ዜናውን ስንሰማ፣ ከውስጣችን ገባ የአንድነት ማማ። እስኪ ከየት ከየት የተውጣጡ ናቸው፣ ከአሶሳ ምድር ከውቧ ከተማ፣ ደግሞም ወጣ ብሎ ከሸጊቱ አዳማ፣ ከመዲናች ላይ ከሸገር ከተማ፣ ከወደ ሰሜኖች ከራያ፣ቢስቲማ መርሳና 'ወልዲያ ፣ቀጠለ ወርጌሳ፣ ደሴ እና ኮምቦልቻ እስኪ እነሱን ላውሳ፣ ወግዲ ፣ከላላ ከቦረና መስመር፣ ብቅ ብየ ቃኘሁ ከሁሴን አሊ አገር። ይለያል ፣እጅጉን "ወንዲማማችነት፣ ተውሒዲን ሲሰብኩ ቁመው በአንዲነት። ሸይኾቻችን እና ኡስታዞቻችን ሸይኽ ጀማል ዘሀቢ፣ሸይኽ ሙሀመድ መኪን፣ ሸይኽ ሙሀመድ ሰዒድ፣ሸይኽ ሙሀመድ ሁሴን ሸይኽ ሙሀመድ አሚን እስኪ አውሳልኝ ደግሞ ሸይኽ አህመድ አወቀን። እንዲህ እንዲህ እያልን እያስተዋወቅን፣ ከነብሮቹ መንደር ከሚሴ ዘለቅን። ጥራ ስማቸውን ሸይኽ አወል አህመድ ብለህ፣ ኡስታዝ ኸድር አህመድ በል ደግሞ አስከትለህ፣ እኔ ልቀጥል ነው አዳምጥ ዝም ብለህ፣ ሸይኽ ሀሰን አሊ ቃዲ ፣ሸይኽ ዐብዱል ዐዚዝ፣ ገና ስላልጨረስኩ ፣አንተ እዳትፈዝ፣ የሶላሁዲን አባት ሸይኽ ሁሴንን አውሳ፣ ኡስታዝ አወል አህመድ በል ደግሞ ከመርሳ፣ ሁለቱን ከደሴ ሸይኽ በድሩ ዩሱፍ ከሸይኽ ዒሳ ጋራ እስኪ አንድ ላይ አንሳ። ሸገር ላይ ሂድ እና አውሳልኝ አንድ ሰው፣ ያንን ጀግና ዳኢ እስኪ ስሙን ላውሳው፣ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ደግመህ ደግመህ በለው። አለ ጀግና ኡስታዝ የጎንደሮች ፍሬ፣ እስኪ ላውሳ ደግሞ እሱንም ጨምሬ፣ የተሳለ ነው :የተቀጣጠለ እንደ ፍም እሳት፣ ያ ወጣቱ ዳዒ የኢምራን አባት። በኢሞ ሰፈር ላይ የሚንቀሳቀሱ ብዙ ጀግኖች አሉ፣ ስማቸውን ካልከኝ ላስተዋውቅህ አሉ፣ ኡስታዝ አቡል መአሊ ደግሞም አቡ ሂባ ስልህ ይባላሉ። አለን ደግሞ ጋሻ የብዕሩ ባላባት፣ እስኪ አውሱልኝ ስሙን የፋሩቅን አባት። ኑረዲን ይባላል እውነተኛ ኑር፣ አላህይ ይጠብቀው በደስታ ይኑር። ሁሉንም ለማውሳት፣ፅሁፌ ረዘመ እወቁልኝ ዝሮ ሀሳቤ በጭራሽ እንዳላከተመ።........ 🔤"የረዩ ማም🖊🖊🖊 https://t.me/Umu_Reyan_channel_No1

" عليك بكثرة المعروف يؤنسك الله في قبرك، واجتنب المحارم كلها تجِد حلاوة الايمان ". سفيان_الثوري رحمه الله [حلية الاولياء(٧ /
" عليك بكثرة المعروف يؤنسك الله في قبرك، واجتنب المحارم كلها تجِد حلاوة الايمان ". سفيان_الثوري رحمه الله [حلية الاولياء(٧ / ٨٢ )]

ጌታዬ ለአንተ እንጂ ለማንም የማላወራው ወንጀል ያቀፈኝ ደካማ ባሪያህ ነኝና እዘንልኝ 🤲 በዚያች አስፈሪ በሆነቸው ቀንም አንተ በዝነትህ ከሚድኑት አድርገኝ 🤲 ይች አጨር እና አታላይ ሀገር ፈተናኝ
ጌታዬ ለአንተ እንጂ ለማንም የማላወራው ወንጀል ያቀፈኝ ደካማ ባሪያህ ነኝና እዘንልኝ 🤲 በዚያች አስፈሪ በሆነቸው ቀንም አንተ በዝነትህ ከሚድኑት አድርገኝ 🤲 ይች አጨር እና አታላይ ሀገር ፈተናኝ መንገድህን ጥሻለሁ አትፈትነኝ ጌታዬ🤲

ጌታዬ ነገ አንተ ፊት ተወቃሽ አታድርገኝ

ግን ተማሪዎች እስኪ ሳትዋሹ ፈተና ላይ ስትቀመጡ ደረቅ ጠያቄ እና ____ ይችን እውነት ሀስት ብላችሁ ሞልታችኋት አታውቁም ❔

🎀ሁሉም ነገር እኛ እንደጠበቅነው አይደለም።🎀 ​ህይወት አንዳንዴ ካሰብነውና ካቀድነው ፈጽሞ የተለየ መንገድ ትይዛለች። ነገር ግን በዚህ አለመጣጣም ውስጥ ትልቅ ውበትና ጥበብ አለ
🎀ሁሉም ነገር እኛ እንደጠበቅነው አይደለም።🎀 ​ህይወት አንዳንዴ ካሰብነውና ካቀድነው ፈጽሞ የተለየ መንገድ ትይዛለች። ነገር ግን በዚህ አለመጣጣም ውስጥ ትልቅ ውበትና ጥበብ አለ

☑ሀቂቃ እንደ ትግስት ልብን የሚያቀጥል ሀይል የለም🤍 ☑በአንተ ላይ ለሚፈጠሩ ነገሮች በምታደርገው የውስጥ ትንቅንቅ ምን ያክል ሀይል አለው ⬇️ይህ ቢሆንም ያው የትግስት ፍሬው ከፍ ያለ ስለሆነ ታገስ ሀቢቢ።