قَنَاةُ أَبِي عِمْرَانْ الْأَثَرِيِّ الْوَلوي (MURAD)
رفتن به کانال در Telegram
وَأَنَّ السَّاعَةَ آتِيَةٌ لَا رَيْبَ فِيهَا وَأَنَّ اللَّهَ يَبْعَثُ مَنْ فِي الْقُبُورِ ﴿٧﴾ https://t.me/+EMcH10oKjWdjZDVk Like share ለአስተያየተዎ እና ለጥያዎ @Abuimrann34352bot
نمایش بیشتر4 803
مشترکین
-824 ساعت
-77 روز
-830 روز
آرشیو پست ها
ዛሬ ጁመዓ ነው
اللهم صلّ على نبينا محمد ﷺ وآله وسلم🤍
سورةُ الكهف في صفحة واحدة 👇
نور وأجر 🌹
ልቦች አደራዎች ናቸው
የልቦቻችሁን ማረፊያ እና መረጋጊያቸውን ምረጡ
قال جبريل عليه السلام للنبي ﷺ:
> *"يَا مُحَمَّدُ، عِشْ مَا شِئْتَ فَإِنَّكَ مَيِّتٌ، وَأَحْبِبْ مَنْ شِئْتَ فَإِنَّكَ مُفَارِقُهُ، وَاعْمَلْ مَا شِئْتَ فَإِنَّكَ مَجْزِيٌّ بِهِ، وَاعْلَمْ أَنَّ شَرَفَ الْمُؤْمِنِ قِيَامُهُ بِاللَّيْلِ، وَعِزَّهُ اسْتِغْنَاؤُهُ عَنِ النَّاسِ"*
🟤 قال الحسن البصري - رحمه الله -
🟡" رحم الله امرأ عمل لمثل هذا اليوم، إنكم اليوم تقدرون على ما لا يقدر عليه إخوانكم هؤلاء مِن أهل القبور، فاغتنموا الصحة والفراغ، قبل يوم الفزعة والحساب ".
📚• قصر الأمل لابن أبي الدنيا (١٠٤)
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
"የ19 ዓመት የዩንቨርስቲ ተማሪ ወደ ህክምና ማዕከል በሄደችበት ማደንዘዣ በመውጋት አስገድዶ መድፈር የፈፀመው ዶ/ር በ21 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጣ" የሚል ዜና አየሁኝ።
"በሃኪም እንዴት ይሄ ይፈጸማል?" ማለት ሞኝነት ነው። በሃኪም ቀርቶ በሃይማኖት አስተማሪም ይፈጸማል። መፍትሄው አጭርና ቀላል ነው። ማንኛዋም ሴት ከባዳ ወንድ ጋር ተገልላ ልትገኝ አይገባትም። ነብያችን ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
لا يخلوَنَّ رجلٌ بامرأةٍ فإنَّ الشيطانَ ثالثُهما
"አንድ ወንድ ከባዕድ ሴት ጋር ብቻውን አይነጠል፤ ምክንያቱም ሶስተኛቸው ሸይ^ጧን ነውና።" [ቲርሚዚይ፡ 2165]
"ሶስተኛቸው ሸይ^ጧን ነው" የሚለው አጉል መልካም እምነት እንዳያዘናጋን ጥብቅ ማሳሰቢያ ነው። ስለዚህ ያልታሰበ ከባድ ጥፋት የመድረስ እድሉ ከፍተኛ ነው ማለት ነው።
ህክምናን በተመለከተ ሴቶች አማራጭ ካለ በሴቶች ታከሙ። አስገዳጅ ሁኔታ ከገጠመ ከቤተሰብ ጋር እንጂ ብቻችሁን ወንድ ሃኪም ዘንድ አትግቡ። ወይም ሴቶች ነርሶች ካጠገባችሁ እንዲሆኑ አናግሩ። እዚህ ላይ "ውጭ ቆዩ" የሚሉ ሃኪሞች ይኖራሉ። (መግቢያየ ላይ የጠቀስኩትም ክስተት በዚህ መልኩ የተፈፀመ ነው።) እንዲህ አይነት ሃኪም ሲገጥመን ቢቻል ማስረዳት፣ ካልሆነ መጋፈጥ ይገባል። ፈቃደኛ የማይሆኑ ሃኪሞችና ሃኪም ቤቶች ዘንድ አትሂዱ። ቆራጥ ከሆንን ለራሳቸው ሲሉ ያስተካክላሉ።
ለሃኪሞች ማሳሰቢያ፦
ከባዳ ሴት ጋር ተገልሎ መቆየት እንደማይቻል አትዘንጉ። ስለዚህ ስታክሙ ቤተሰብ በቅርብ እንዲኖር አድርጉ። ወይም ረዳቶች ባቅራቢያችሁ ይኑሩ። አስገዳጅ ሁኔታ ከገጠማችሁ የምትሰሩበትን ክፍል በሩን ክፍት አድርጉት።
በነገራችን ላይ እንኳ ባዳ የሆነ አካል በቤተሰብ መሀል ራሱ መጥፎ ነገር ሊከሰት ይችላል። ለዚያም ነው ኢስላም ጥብቅ መመሪያ ያስቀመጠው። ነብያችን ﷺ ልጆችን አስር አመት ሲሆናቸው መኝታቸውን ለያዩዋቸው ብለዋል። ለአስር ዓመት ልጆች! ስለዚህ ቤተሰብ አላህ ባገራለት ልክ መኝታቸውን ሊለያያቸው ይገባል። ሁሉም አንድ ክፍል ውስጥ የሚተኙ ከሆነ ሴቶችን አንድ ጥግ፣ ወንዶችን ሌላ ጥግ ማድረግ። በቂ ክፍሎች ካሉ ሴቶችን የብቻ አንድ ክፍል፣ ወንዶችን የብቻ ሌላ ክፍል ማድረግ ይገባል። ከተቻለ ወንዶችን ከወንዶች፣ ሴቶችንም ከሴቶች ፍራሻቸው ቢለያይ ጥሩ ነው።
አጉል መልካም ግምት ሊያዘናጋን አይገባም። "የዘመድ ልጅ ነው"፣ "ቤተሰብ ነው"፣ "ሸይኽ/ ኡስታዝ ነው"፣ "የጎረቤት ልጅ ነው"፣ "እንግዳ ነው"፣ "ስርአት ያለው ጨዋ ልጅ ነው"፣ "ትልቅ ሰው ነው"፣ የመሳሰሉ የዋህ ድምዳሜዎች ከባድ ዋጋ ያስከፍላሉ። እንኳን ሴቶችን ከወንድ፣ ወንዶችን ከወንድም መኝታቸውን መለየት ይገባል። እንኳን ሌላ ቀርቶ አባት ወይም ወንድም ቢሆኑ እንኳ ጥሩ ያልሆነ አዝማሚያ የሚያሳዩ ከሆነ የሚቻለውን ሁሉ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል።
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
#واعلموا_أن_الحُب_لايأتي_قبل_الحلال ، الحُب بركة والله لايُبارك في الحرام الحُب أن تتعففوا وتستعففوا أنتما الإثنان حتى موعد تلاقيكم الاول ، وكأن كليكُما قد حفظ اللاخر أمانةً في نفسهُ دون أن يراهُ فإن الساعي لمن يحب حلالاً هو اصدق المحبين ولن يخون دربهُ ، بل سيسُوقه الله لِعُقر دار من احب ومن صدقت وصحت نيته مجروراً من قلبه فاستفيقوا رعاكم الله فاحفظي نفسك وحيائك ياأمة الله واحفظ عرضك واستقم ياعبد الله اياكم والتهاون في الحرام
اللهم ثبتنا على مانحن عليه ولا تجعلنا نضل الطريق فإن قلوبنا بين اصبعين من اصابعك تقلبها كيفما تشاء ✍🏻🍂🍁
#قال_رسول_الله ﷺ:
مـًا لي وللدنيا !؟
ما أنا في الدنيا إلا كراكب استظل تحت شجرة، ثم راح وتركها"
[رواه أحمد والترمذي] .
Repost from التوحيد دعوة الرسل
من أَقْوَالِ سَعِيدِ بْنِ المُسَيَّبِ:
مِن أَقْوَالِهِ رَحْمَةُ اللهِ عَلَيْهِ قَوْلُه: «مَنِ اسْتَغْنىَ بِاللهِ افْتَقَرَ النَّاسُ إِلَيْه» ٠
وَحَدَّثَ سُفْيَانُ بْنُ عُيَيْنَةَ عَن عَلِيِّ بْنِ زَيْدٍ عَنهُ رَحْمَةُ اللهِ عَلَيْهِ أَنَّهُ قَال:
«مَا أَيِسَ الشَّيْطَانُ مِنْ شَيْءٍ إِلاَّ أَتَاهُ مِنْ قِبَلِ النِّسَاء» ٠
وَقَالَ سُفْيَانُ بْنُ عُيَيْنَة: «قَالَ لَنَا سَعِيدٌ وَهُوَ ابْنُ أَرْبَعٍ وَثَمَانيْنَ سَنَةً وَقَدْ ذَهَبَتْ إِحْدَى عَيْنَيْهِ وَهُوَ يَعْشُو بِالأُخْرَى: مَا شَيْءٌ أَخَوْفُ عِنْدِي مِنَ النِّسَاء» ٠
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የማለዳ መልእክት (41)
~
የብዙ ፈተናዎችና ብጥብጦች ሰበብ ሶብር ማጣት ነው። በሚገጥሟቸው ፈተናዎች ተበሳጭተው ወደ ሃይልና ብጥብጥ በመግባታቸው የተነሳ ስንቶች ህይወታቸውን አጥተዋል?! ስንቶች አካላቸው ጎድሏል?! ስንቶች ንብረታቸው ወድሟል?! ስንቶች ለረጅም የወህኒ ቆይታ ተዳርገዋል?! ስንቶች ቤተሰቦቻቸውን አጥተው የቁጭት እሳት እየለበለባቸው ነው?! ስንቶች አገራቸውን ጭምር አጥተዋል?! ስንቶች መስጂዳቸውን፣ ደዕዋቸውን፣ ዲናቸውን አጥተዋል?! በሶብር ማጣት ስንቶች ትዳራቸውን አጥተዋል?! ስንቶች የተሻለ ስራቸውን አጥተዋል?! ሶብር ማጣት ብዙ ነገር ነው የሚያሳጣው።
ብዙዎች ከሶብር የሚርቁት ወደ ዓላማቸው ለመድረስ ካላቸው ጉጉትና ችኮላ የተነሳ ነው። ነገር ግን የሚዘነጉት ነገር ሶብር በራሱ ወደ ዓላማ መቃረቢያ ሁነኛ መንገድ መሆኑን ነው። በሶብራቸው ደካሞች ካለሙበትት ደርሰዋል። አላህ እንዲህ ይላል፦
{ وَأَوۡرَثۡنَا ٱلۡقَوۡمَ ٱلَّذِینَ كَانُوا۟ یُسۡتَضۡعَفُونَ مَشَـٰرِقَ ٱلۡأَرۡضِ وَمَغَـٰرِبَهَا ٱلَّتِی بَـٰرَكۡنَا فِیهَاۖ وَتَمَّتۡ كَلِمَتُ رَبِّكَ ٱلۡحُسۡنَىٰ عَلَىٰ بَنِیۤ إِسۡرَ ٰۤءِیلَ بِمَا صَبَرُوا۟ۖ وَدَمَّرۡنَا مَا كَانَ یَصۡنَعُ فِرۡعَوۡنُ وَقَوۡمُهُۥ وَمَا كَانُوا۟ یَعۡرِشُونَ }
"እነዚያንም ደካሞች የነበሩትን ሕዝቦች ያችን በውስጧ በረከት ያደረግንባትን ምድር ምሥራቆቿንም ምዕራቦቿንም አወረስናቸው። የጌታህም መልካሚቱ ቃል በእስ ^ራኤል ልጆች ላይ በመታገሳቸው ተፈጸመች። ፈርዖንና ሰዎቹም ይሠሩት የነበረውን (ሕንጻ) ዳስ ያደርጉትም የነበረውን አፈረስን።" [አልአዕራፍ፡ 137]
ፈተና ሲገጥመን ሶብር፣ ዱዓእ፣ ጥረት ላይ መበርታት ይገባል። ያኔ ፈተናው በአላህ ፈቃድ ይገፈፋል። ኸባብ ብኑል አረት ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦
شَكَونا إلى رَسولِ اللهِ صلَّى اللهُ عليه وسلَّم وهو مُتَوسِّدٌ بُردةً له في ظِلِّ الكَعبةِ، فقُلنا: ألا تَستَنصِرُ لنا، ألا تَدعو لَنا؟ فقال: قد كان مَن قَبلَكُم يُؤخَذُ الرَّجُلُ فيُحفَرُ له في الأرضِ، فيُجعَلُ فيها، فيُجاءُ بالمِنشارِ فيوضَعُ على رَأسِه فيُجعَلُ نِصفَينِ، ويُمشَطُ بأمشاطِ الحَديدِ ما دونَ لَحمِه وعَظمِه، فما يَصُدُّه ذلك عن دينِه، واللهِ لَيَتِمَّنَّ هذا الأمرُ، حتَّى يَسيرَ الرَّاكِبُ مِن صَنعاءَ إلى حَضرَمَوتَ، لا يَخافُ إلَّا اللهَ، والذِّئبَ على غَنَمِه، ولَكِنَّكُم تَستَعجِلونَ.
"የአላህ መልእክተኛ ﷺ በከዕባ ጥላ ስር ኩታቸውን ተንተርሰው ሳሉ ስለሚደረስብን መከራ አቤቱታ አቀረብንላቸው፤ ‘እርዳታን አትለምንልንምን? ዱዓእ አታደርግልንምን?’ አልናቸው።
እርሳቸውም እንዲህ አሉ። ‘ከእናንተ በፊት በነበሩት ህዝቦች ዘንድ አንድ ሰው ተይዞ መሬት ይቆፈርለትና በውስጧ ይገባ ነበር፤ ከዚያም መጋዝ መጥቶ በራሱ ላይ ይደረግና ለሁለት ይከፈል ነበር። በብረት ማበጠሪያዎችም ሥጋው ከአጥንቱ ይበጠር ነበር። ይህ ሁሉ ግን ከሃይማኖቱ አይመልሰውም ነበር። በአላህ እምላለሁ! ይህ ጉዳይ (እስልምና) ሙሉ ይሆናል! ተጓዥ ከሰንዓ ተነስቶ እስከ ሐድረመውት ድረስ፣ ከአላህና በበጎቹ ላይ ከሚመጣ ተኩላ በስተቀር ምንም የሚያፈራው ነገር ሳይኖር የሚጓዝበት ጊዜ ይመጣል። ነገር ግን እናንተ #ትቸኩላላችሁ።’ " [አልቡኻሪይ፡ 6943]
አስተውሉ! ያ ሁሉ የመከራ ዶፍ እየወረደባቸው ስሞታ ቢያሰሙ ነው "ትቸኩላላችሁ" ብለው የገሰጿቸው። ከዚህ የማይቀርቡ ፈተናዎችን መታገስ አቅቶን ለስንት የባሰ መከራ ተደርገናል?! ይልቁንም አስፈላጊ ሰበቦችን በማድረስ እንደታዘዝነው በመታገስ ፈረጃን ከአላህ እንጠብቅ። ካልሆነ ግን የሚቀረው ምርጫ የከፋና የመረረ ይሆናል። አዎ! ሶብርን መልቀቅ ለከፋ ፈተና መጋለጥ ነው። ኢብኑ ተይሚያ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦
عامة الفتن التي وقعت من أعظم أسبابها: قلة الصبر؛ إذ الفتنة لها سببان: إما ضعف العلم، وإما ضعف الصبر
"የደረሱ ፈተናዎች (ሁከቶች) እንዳለ ከዋና መንስኤዎቻቸው ውስጥ አንዱ የትዕግሥት ማነስ ነው። ምክንያቱም ለፈተና ሁለት መንስኤዎች አሉት፡ ወይ የእውቀት ማነስ ወይም ደግሞ የትዕግሥት ማነስ ናቸው።" [አልፉሩዕ፡ 10/181]
||
(ኢብኑ ሙነወር፣ ሶፈር 16 /1448)
=
የቴሌግራም ቻናል፦
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
ሁልጊዜ ጠንካራ መሆን ግዴታ አይደለም፤ አንዳንዴ መድከምም የህይወት አካል ነው። ✨
አንዳንዴ በድካም ውስጥም ማሸነፍ አለ
Repost from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
✅ ሶላትን በጀምዓ መስገድ ያለው ትሩፋት!
ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦
﴿صلاةُ الرَّجلِ في جماعةٍ تفضلُ على صلاةِ الرَّجلِ وحدَهُ بسبعٍ وعشرينَ درجةً﴾
“ሰውዬው በጀምዓ የሚሰግደው ሰላት በቤቱ ከሚሰግደው በሃያ ሰባት ደረጃ ብልጫ አለው።”
📚 ኢብኑ ማጃህ ሶሂህ ብለውታል: 648
🟧🟧🟧🟧🟧🟧🟧
🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
📱 Telegeram 📱 Whatsup
📱 Facebook 📱 Instagram
📱 X 📱 Youtube 📱 Tik tok
↙️ የሀዲሱን ማብራሪያ ከኮመንት መስጫው ስር ያገኛሉ።
ቤተሰቦቼ አላህ ደስታ በደስታ ላይ ይጨማምርላችሁና
የሆነች ነገር ይዤ ልመጣ ነው አታሳፉሩኝም መቼም ኢንሻ አላህ
ሙሓደራ ቁጥር = 2⃣3⃣9⃣
ክፍል 4️⃣
ርዕስ= ረድ በ ሙስጠፋ አብደላህ ላይ
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
"መስዓለቱል ዑዝር ቢል ጀሕል''
🎤 በ ኡስታዝ ኸድር አሕመድ አል ከሚሴ (አቡ ሓቲም)
https://t.me/UstazKedirAhmed
✍قال العلامة ابن الجوزي رحمه الله تعالى-:
"واعلم أن الزمان لا يثبت على حال، قال عز وجل: {وتلكَ الأيامُ نداولها بينَ الناس}.
فتارة فقر، وتارة غنى، وتارة عز، وتارة ذل ،وتارة يفرح الموالي، وتارة يشمت
الأعادي، فالسعيد من لازم أصلًا واحدًا على كل حال، وهو تقوى الله عز وجل فإنه إن استغنى زانته، وإن افتقر فتحت له أبواب الصبر، وإن عوفي تمت النعمة عليه، وإن ابتلي حملته، ولا يضره إن نزل به الزمان أو صعد، أو أعراه أو أشبعه أو أجاعه؛ لأن جميع تلك الأشياء تزول وتتغير، والتقوى أصل السلامة حارس لا ينام" .
📚[صيد الخاطر].
ሦስተኛው ፕሮግራም
ተ
ጀ
መ
ረ
በኡስታዝ አቡ አመቲ ረህማን
ሐፊዘሁላሁ ተዓላ
ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
🎤በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፕሮግራማችን ቀጥታ ስርጭት
ሊ
ጀ
መ
ር ነው
ገባ ገባ በሉ ሸር ሸር አድርጉ
➘ ➘ ➘ ➘➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘ ➘
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
🎁 ደማቅ የደዕዋና የኒካህ ፕሮግራም 🎁
እሁድ ማታ ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ሁለት የሱና ወንድሞቻችን ያገባሉ! የነሱን የኒካህ ፕሮግራም በማስመልከት ደማቅ የደዕዋ ፕሮግራም አዘጋጅተናልና በክብር ተጋብዘዋል።
🌸 የእህታችን አለም ታደሰ እና የወንድማችን ሙሀመድ መኮነን 🌺
🌸 የእህታችን ዘይነብ ሙሀመድ እና የወንድማችን አወል ክብረት 🌺
⏰ በዕለቱ ተጋባዥ እንግዶቻችን:
➊ ኡስታዝ አቡ ሀኒፋ (ርዕስ በሰዓቱ ይነገራል)
➋ ኡስታዝ አቡ ሙሃመድ (ርዕስ በሰዓቱ)
❸ ኡስታዝ አቡ ሻኪራ (ርዕስ በሰዓቱ ይነገራል)
❹ ወንድም አቡ ሂበቲሏህ (ርዕስ በሰዓቱ)
❺ ኡስታዝ ዩሱፍ (ርዕስ በሰዓቱ)
❻ ኡስታዝ አቡ አመቲ ረህማን (ርዕስ በሰዓቱ ይነገራል)
❼ ወንድም አቡ ሹራ (ርዕስ በሰዓቱ)
📖 ቲላዋ:
🎤 አቡ አፍናን
🎤 አቡ ኢምራን
🎤 አቡ ሀይደር
🎙 የፕሮግራሙ መሪ: ወንድም አቡ አፍናን
🗓 ቀን: እሁድ ምሽት
⏰ ሰዓት:
🇪🇹 በኢትዮጵያ 3:00 ሰዓት
🇸🇦 በሳዑዲ 9:00 ሰዓት
🇦🇪 በዱባይ 10:00 ሰዓት (በምስሉ/ማስታወቂያው ላይ እንደሰፈረው)
🔗 ፕሮግራሙ የሚካሄድበት ሊንክ:
https://t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
በአሁን ወቅት ሁሉም ሰው እራሱን አጥቷል።
በተለይ ወጣቱ ክፍል
ግን ለምን እራሳችንን አጣን❓❓
@Abu_imraan10
ሉቅማን ለልጃቸው:-
ልጄ ሆይ! ይህች ዓለም ጥልቅ ባሕር ናት፤ በውስጧም ብዙ ሰዎች ሰጥመውባታል። ስለዚህ መርከብህን አላህን መፍራት (ተቅዋ) አድርጋት፤ ጭነትዋን በአላህ ማመን (ኢማን) አድርገው፤ ሸራዋንም በአላህ ላይ መደገፍ (ተወኩል) አድርገው፤ ምናልባት ታመልጥ ይሆናል።”
"يا أهلَ القرآنِ أَوْتِرُوا"
" إنَّ اللهَ زادكم صلاةً فحافِظوا عليها"
