uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 351 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 646-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 354-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 351 obunachiga ega bo‘ldi.

22 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -133 ga, so‘nggi 24 soatda esa -3 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 38.76% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.78% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 562 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 691 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 34 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 23 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 351
Obunachilar
-324 soatlar
-387 kunlar
-13330 kunlar
Postlar arxiv
ከጎጠኝነትና ከስህተት የጸዱ እውነተኛ የአማራ ልጆች ገጽ!! ፎሎው ብታደርጓቸው ወቅታዊ መረጃዎችን እና ጠቃሚ ሐሳቦችን የምታገኙ ይሆናል። እናመሠግናለን ባሕርዳር ዊክሊክስ!! https://www.facebook.com/profile.php?id=61559446913706&mibextid=ZbWKwL

photo content

"በመቅሰፍቱ ወራት ፥ ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥ የእናቶችን እንባ የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤ በዘመነ-ካሳ 'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠ
"በመቅሰፍቱ ወራት ፥ ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥ የእናቶችን እንባ የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤ በዘመነ-ካሳ 'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠው እሪታ" በሚል መጽሐፋችን ያወደስናቸው መንታያዎች በቅርቡ አረጋ ከበደን እና ዐቢይን የሚነጣጥል አስደንጋጭ ዜና ይዘው እንደሚመጡ ጥርጥር የለውም።

አዲስ አበባን ስናስባት!! ➖➖➖➖➖➖ የማትሪክ ውጤታቸው ወደ ከተማ እንጂ ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ያልፈቀደላቸውን ምስኪኖች "የክፍለ ሀገር ዘመዶች" በሚል መጠሪያ ከአውቶብስ ተራ ከተቀበለ በኋላ መኪና እንዳይገጫቸው እጃቸውን ይዞ አስፓልት በማሻገሩ፣ የሥራ ዕድል በመፍጠሩ፤ የርቀት ትምህርት አስተምሮ ቀበሌ በማስቀጠሩና ከካቻማሌ ወደ ሪቮ የሚዛወሩበትን እድል በመፍጠሩ ሊከበርና ሊመሰገን ሲገባው... በቤት ቁጥር መታወቂያ አውጥቶ የአዲስ አበባ ነዋሪ ባደረጋቸው ደናቁርት መታወቂያውን ተነጥቆ "ወራሪ ነህ" የተባለው፤ ተወልዶ ባደገባት ከተማ ባዕድ የተደረገውና እጅግ የሚዘገንን ግፍ በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ሕዝብ ፥ የአራት ኪሎን ቅጽርና ወንበር በቅጽበት ውስጥ የሚደረማምስ ቁጣ ታቅፎ የትግል መሪ እና አጋጣሚ እየተጠባበቀ ነው።

የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፓስት አዛዥ የሆነው የጄኔራል አበባው ሰይድ አጃቢ ከስናይፐርና ጥቁር ክላሽ ጋር ፋኖን ተቀላቅሏል።
የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፓስት አዛዥ የሆነው የጄኔራል አበባው ሰይድ አጃቢ ከስናይፐርና ጥቁር ክላሽ ጋር ፋኖን ተቀላቅሏል።

photo content

ለእነ ደራርቱና ለሌሎችም ተጽዕኖ ፈጣሪ ኦሮሞዎች

ሌሎች ጓዶችን ጨምረንና ብርቱ ሚዲያ ይዘን ሰፋ ባለ መልኩ እንመጣ ዘንዳ TELES TUBEን ይደግፉ። https://gofund.me/a5400f70

photo content

photo content

ከአቢይ አሕመድ የፓርላማ ንግግር የተገነዘብኳቸው አራት ነገሮች፦ አሳዬ ደርቤ ➽"መፈንቅለ መንግሥት" የሚለውን ቃል በየደቂቃው በመደጋገም ቀን በእውኑ፣ ሌሊት በሕልሙ እየመጣ የሚረብሸውን ስጋቱንና ፍርሐቱን መድረክ ላይ ሲበትነው ውሏል። ➽"እኛ እንፈርሳለን እንጂ ኢ/ያ አትፈርስም የሚለውን ፉከራ "ኢትዮጵያን ማፍረስ እንጂ እኔን መገርሰስ አይቻልም" በሚል ከንቱ ማስፈራሪያ ቀይሮታል። ➽በዓለም አቀፍ ተቋማት የሚከሰስበትን የዘር ፍጅትና የሰብዓዊ መብት ጥሰት በማቆም ፈንታ "ለፈረንጆች ሪፖርት እያደረጉብኝ ነው" ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ተቋማት ማጥፋትን መርጧል። በቀጣይም ዶክተር ዳንኤልን አባርሮ ዲያቆን ዳንኤልን የኢሰመኮ ኮሚሽነር ሊያደርገው ይችላል። ➽ "ሕዝብን ማደኽየት" በሚለው ፕሮጀክቱ በአራት ዓመት ውስጥ ከ20 ሚሊዮን በላይ የእለት ጉርስ የሚቸግራቸው ዜጎች መፍጠሩን ዘንግቶ "በምግብ እራሳችንን እየቻልን ስለሆነ ከእንግዲህ የአሜሪካንን እርዳታ አንፈልግም" በማለት በቅዠት የሚያሰቃየው የአእምሮ ሕመሙ እየተባባሰ መምጣቱን ይፋ አድርጓል። Share

"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በ
"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በላይነህ የተባለውን የፌ/ም/ቤት አባል'ስ የታገተበት ስፍራ የት ነው? የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተጠናቀቀ በኋላም አማራ ክልል በኮማንድ ፖስት የሚተዳደረው ስለምን ነው?" ወንድማችን ከጠየቀው ጥያቄ የተወሰደ

photo content
+1

Share መደረግ የሚገባው ጥብቅ መልዕክት

አገራችንን አግማሟት እኮ!
አገራችንን አግማሟት እኮ!