Assaye Derbie
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie
تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 351 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 648 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 352 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 351 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 21 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -144، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.49%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.78% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 382 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 691 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 40.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 22 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.
14 351
المشتركون
-124 ساعات
-387 أيام
-14430 أيام
أرشيف المشاركات
14 351
"በመቅሰፍቱ ወራት ፥
ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥
የእናቶችን እንባ
የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤
በዘመነ-ካሳ
'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠው እሪታ" በሚል መጽሐፋችን ያወደስናቸው መንታያዎች በቅርቡ አረጋ ከበደን እና ዐቢይን የሚነጣጥል አስደንጋጭ ዜና ይዘው እንደሚመጡ ጥርጥር የለውም።
14 351
አዲስ አበባን ስናስባት!!
➖➖➖➖➖➖
የማትሪክ ውጤታቸው ወደ ከተማ እንጂ ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ያልፈቀደላቸውን ምስኪኖች "የክፍለ ሀገር ዘመዶች" በሚል መጠሪያ ከአውቶብስ ተራ ከተቀበለ በኋላ መኪና እንዳይገጫቸው እጃቸውን ይዞ አስፓልት በማሻገሩ፣ የሥራ ዕድል በመፍጠሩ፤ የርቀት ትምህርት አስተምሮ ቀበሌ በማስቀጠሩና ከካቻማሌ ወደ ሪቮ የሚዛወሩበትን እድል በመፍጠሩ ሊከበርና ሊመሰገን ሲገባው... በቤት ቁጥር መታወቂያ አውጥቶ የአዲስ አበባ ነዋሪ ባደረጋቸው ደናቁርት መታወቂያውን ተነጥቆ "ወራሪ ነህ" የተባለው፤ ተወልዶ ባደገባት ከተማ ባዕድ የተደረገውና እጅግ የሚዘገንን ግፍ በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ሕዝብ ፥ የአራት ኪሎን ቅጽርና ወንበር በቅጽበት ውስጥ የሚደረማምስ ቁጣ ታቅፎ የትግል መሪ እና አጋጣሚ እየተጠባበቀ ነው።
14 351
ሌሎች ጓዶችን ጨምረንና ብርቱ ሚዲያ ይዘን ሰፋ ባለ መልኩ እንመጣ ዘንዳ TELES TUBEን ይደግፉ።
https://gofund.me/a5400f70
14 351
ከአቢይ አሕመድ የፓርላማ ንግግር የተገነዘብኳቸው አራት ነገሮች፦
አሳዬ ደርቤ
➽"መፈንቅለ መንግሥት" የሚለውን ቃል በየደቂቃው በመደጋገም ቀን በእውኑ፣ ሌሊት በሕልሙ እየመጣ የሚረብሸውን ስጋቱንና ፍርሐቱን መድረክ ላይ ሲበትነው ውሏል።
➽"እኛ እንፈርሳለን እንጂ ኢ/ያ አትፈርስም የሚለውን ፉከራ "ኢትዮጵያን ማፍረስ እንጂ እኔን መገርሰስ አይቻልም" በሚል ከንቱ ማስፈራሪያ ቀይሮታል።
➽በዓለም አቀፍ ተቋማት የሚከሰስበትን የዘር ፍጅትና የሰብዓዊ መብት ጥሰት በማቆም ፈንታ "ለፈረንጆች ሪፖርት እያደረጉብኝ ነው" ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ተቋማት ማጥፋትን መርጧል። በቀጣይም ዶክተር ዳንኤልን አባርሮ ዲያቆን ዳንኤልን የኢሰመኮ ኮሚሽነር ሊያደርገው ይችላል።
➽ "ሕዝብን ማደኽየት" በሚለው ፕሮጀክቱ በአራት ዓመት ውስጥ ከ20 ሚሊዮን በላይ የእለት ጉርስ የሚቸግራቸው ዜጎች መፍጠሩን ዘንግቶ "በምግብ እራሳችንን እየቻልን ስለሆነ ከእንግዲህ የአሜሪካንን እርዳታ አንፈልግም" በማለት በቅዠት የሚያሰቃየው የአእምሮ ሕመሙ እየተባባሰ መምጣቱን ይፋ አድርጓል።
Share
14 351
"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በላይነህ የተባለውን የፌ/ም/ቤት አባል'ስ የታገተበት ስፍራ የት ነው? የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተጠናቀቀ በኋላም አማራ ክልል በኮማንድ ፖስት የሚተዳደረው ስለምን ነው?"
ወንድማችን ከጠየቀው ጥያቄ የተወሰደ
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
