uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 351 підписників, посідаючи 2 648 місце в категорії Блоги та 2 352 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 351 підписників.

За останніми даними від 21 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -144, а за останні 24 години на -1, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.49%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 11.78% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 382 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 691 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 40.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 22 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 351
Підписники
-124 години
-387 днів
-14430 день
Архів дописів
photo content

"በመቅሰፍቱ ወራት ፥ ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥ የእናቶችን እንባ የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤ በዘመነ-ካሳ 'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠ
"በመቅሰፍቱ ወራት ፥ ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥ የእናቶችን እንባ የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤ በዘመነ-ካሳ 'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠው እሪታ" በሚል መጽሐፋችን ያወደስናቸው መንታያዎች በቅርቡ አረጋ ከበደን እና ዐቢይን የሚነጣጥል አስደንጋጭ ዜና ይዘው እንደሚመጡ ጥርጥር የለውም።

አዲስ አበባን ስናስባት!! ➖➖➖➖➖➖ የማትሪክ ውጤታቸው ወደ ከተማ እንጂ ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ያልፈቀደላቸውን ምስኪኖች "የክፍለ ሀገር ዘመዶች" በሚል መጠሪያ ከአውቶብስ ተራ ከተቀበለ በኋላ መኪና እንዳይገጫቸው እጃቸውን ይዞ አስፓልት በማሻገሩ፣ የሥራ ዕድል በመፍጠሩ፤ የርቀት ትምህርት አስተምሮ ቀበሌ በማስቀጠሩና ከካቻማሌ ወደ ሪቮ የሚዛወሩበትን እድል በመፍጠሩ ሊከበርና ሊመሰገን ሲገባው... በቤት ቁጥር መታወቂያ አውጥቶ የአዲስ አበባ ነዋሪ ባደረጋቸው ደናቁርት መታወቂያውን ተነጥቆ "ወራሪ ነህ" የተባለው፤ ተወልዶ ባደገባት ከተማ ባዕድ የተደረገውና እጅግ የሚዘገንን ግፍ በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ሕዝብ ፥ የአራት ኪሎን ቅጽርና ወንበር በቅጽበት ውስጥ የሚደረማምስ ቁጣ ታቅፎ የትግል መሪ እና አጋጣሚ እየተጠባበቀ ነው።

የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፓስት አዛዥ የሆነው የጄኔራል አበባው ሰይድ አጃቢ ከስናይፐርና ጥቁር ክላሽ ጋር ፋኖን ተቀላቅሏል።
የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፓስት አዛዥ የሆነው የጄኔራል አበባው ሰይድ አጃቢ ከስናይፐርና ጥቁር ክላሽ ጋር ፋኖን ተቀላቅሏል።

photo content

ለእነ ደራርቱና ለሌሎችም ተጽዕኖ ፈጣሪ ኦሮሞዎች

ሌሎች ጓዶችን ጨምረንና ብርቱ ሚዲያ ይዘን ሰፋ ባለ መልኩ እንመጣ ዘንዳ TELES TUBEን ይደግፉ። https://gofund.me/a5400f70

photo content

photo content

ከአቢይ አሕመድ የፓርላማ ንግግር የተገነዘብኳቸው አራት ነገሮች፦ አሳዬ ደርቤ ➽"መፈንቅለ መንግሥት" የሚለውን ቃል በየደቂቃው በመደጋገም ቀን በእውኑ፣ ሌሊት በሕልሙ እየመጣ የሚረብሸውን ስጋቱንና ፍርሐቱን መድረክ ላይ ሲበትነው ውሏል። ➽"እኛ እንፈርሳለን እንጂ ኢ/ያ አትፈርስም የሚለውን ፉከራ "ኢትዮጵያን ማፍረስ እንጂ እኔን መገርሰስ አይቻልም" በሚል ከንቱ ማስፈራሪያ ቀይሮታል። ➽በዓለም አቀፍ ተቋማት የሚከሰስበትን የዘር ፍጅትና የሰብዓዊ መብት ጥሰት በማቆም ፈንታ "ለፈረንጆች ሪፖርት እያደረጉብኝ ነው" ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ተቋማት ማጥፋትን መርጧል። በቀጣይም ዶክተር ዳንኤልን አባርሮ ዲያቆን ዳንኤልን የኢሰመኮ ኮሚሽነር ሊያደርገው ይችላል። ➽ "ሕዝብን ማደኽየት" በሚለው ፕሮጀክቱ በአራት ዓመት ውስጥ ከ20 ሚሊዮን በላይ የእለት ጉርስ የሚቸግራቸው ዜጎች መፍጠሩን ዘንግቶ "በምግብ እራሳችንን እየቻልን ስለሆነ ከእንግዲህ የአሜሪካንን እርዳታ አንፈልግም" በማለት በቅዠት የሚያሰቃየው የአእምሮ ሕመሙ እየተባባሰ መምጣቱን ይፋ አድርጓል። Share

"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በ
"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በላይነህ የተባለውን የፌ/ም/ቤት አባል'ስ የታገተበት ስፍራ የት ነው? የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተጠናቀቀ በኋላም አማራ ክልል በኮማንድ ፖስት የሚተዳደረው ስለምን ነው?" ወንድማችን ከጠየቀው ጥያቄ የተወሰደ

photo content
+1

Share መደረግ የሚገባው ጥብቅ መልዕክት

አገራችንን አግማሟት እኮ!
አገራችንን አግማሟት እኮ!

ከተኩላ አገልጋዮች መሀከል የተገኘው ታማኝ እረኛ ከወራት አፈና በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሷል። እንኳን ተፈታህ!!
ከተኩላ አገልጋዮች መሀከል የተገኘው ታማኝ እረኛ ከወራት አፈና በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሷል። እንኳን ተፈታህ!!