ch
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

前往频道在 Telegram

📈 Telegram 频道 Assaye Derbie 的分析概览

频道 Assaye Derbie (@asayede) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 14 351 名订阅者,在 博客 类别中位列第 2 648,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 2 352

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 14 351 名订阅者。

根据 21 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -144,过去 24 小时变化为 -1,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 37.49%。内容发布后 24 小时内通常能获得 11.78% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 5 382 次浏览,首日通常累积 1 691 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 40

📝 描述与内容策略

尚未提供频道描述。

凭借高频更新(最新数据采集于 22 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 博客 类别中的关键影响点。

14 351
订阅者
-124 小时
-387
-14430
帖子存档
photo content

"በመቅሰፍቱ ወራት ፥ ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥ የእናቶችን እንባ የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤ በዘመነ-ካሳ 'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠ
"በመቅሰፍቱ ወራት ፥ ምድሩ ቢወረርም ፥ በእድፋም ሚሊሻ፥ የእናቶችን እንባ የሕጻናትን ደም ፥ አምላክ ማበስ ሲሻ፤ በዘመነ-ካሳ 'ምድሩ ይጽዳ' ብሎ ፤ ይልካል ማስረሻ" ... በማለት "እልልታ የዋጠው እሪታ" በሚል መጽሐፋችን ያወደስናቸው መንታያዎች በቅርቡ አረጋ ከበደን እና ዐቢይን የሚነጣጥል አስደንጋጭ ዜና ይዘው እንደሚመጡ ጥርጥር የለውም።

አዲስ አበባን ስናስባት!! ➖➖➖➖➖➖ የማትሪክ ውጤታቸው ወደ ከተማ እንጂ ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ያልፈቀደላቸውን ምስኪኖች "የክፍለ ሀገር ዘመዶች" በሚል መጠሪያ ከአውቶብስ ተራ ከተቀበለ በኋላ መኪና እንዳይገጫቸው እጃቸውን ይዞ አስፓልት በማሻገሩ፣ የሥራ ዕድል በመፍጠሩ፤ የርቀት ትምህርት አስተምሮ ቀበሌ በማስቀጠሩና ከካቻማሌ ወደ ሪቮ የሚዛወሩበትን እድል በመፍጠሩ ሊከበርና ሊመሰገን ሲገባው... በቤት ቁጥር መታወቂያ አውጥቶ የአዲስ አበባ ነዋሪ ባደረጋቸው ደናቁርት መታወቂያውን ተነጥቆ "ወራሪ ነህ" የተባለው፤ ተወልዶ ባደገባት ከተማ ባዕድ የተደረገውና እጅግ የሚዘገንን ግፍ በማስተናገድ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ሕዝብ ፥ የአራት ኪሎን ቅጽርና ወንበር በቅጽበት ውስጥ የሚደረማምስ ቁጣ ታቅፎ የትግል መሪ እና አጋጣሚ እየተጠባበቀ ነው።

የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፓስት አዛዥ የሆነው የጄኔራል አበባው ሰይድ አጃቢ ከስናይፐርና ጥቁር ክላሽ ጋር ፋኖን ተቀላቅሏል።
የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፓስት አዛዥ የሆነው የጄኔራል አበባው ሰይድ አጃቢ ከስናይፐርና ጥቁር ክላሽ ጋር ፋኖን ተቀላቅሏል።

photo content

ለእነ ደራርቱና ለሌሎችም ተጽዕኖ ፈጣሪ ኦሮሞዎች

ሌሎች ጓዶችን ጨምረንና ብርቱ ሚዲያ ይዘን ሰፋ ባለ መልኩ እንመጣ ዘንዳ TELES TUBEን ይደግፉ። https://gofund.me/a5400f70

photo content

photo content

ከአቢይ አሕመድ የፓርላማ ንግግር የተገነዘብኳቸው አራት ነገሮች፦ አሳዬ ደርቤ ➽"መፈንቅለ መንግሥት" የሚለውን ቃል በየደቂቃው በመደጋገም ቀን በእውኑ፣ ሌሊት በሕልሙ እየመጣ የሚረብሸውን ስጋቱንና ፍርሐቱን መድረክ ላይ ሲበትነው ውሏል። ➽"እኛ እንፈርሳለን እንጂ ኢ/ያ አትፈርስም የሚለውን ፉከራ "ኢትዮጵያን ማፍረስ እንጂ እኔን መገርሰስ አይቻልም" በሚል ከንቱ ማስፈራሪያ ቀይሮታል። ➽በዓለም አቀፍ ተቋማት የሚከሰስበትን የዘር ፍጅትና የሰብዓዊ መብት ጥሰት በማቆም ፈንታ "ለፈረንጆች ሪፖርት እያደረጉብኝ ነው" ያላቸውን የሰብዓዊ መብት ተቋማት ማጥፋትን መርጧል። በቀጣይም ዶክተር ዳንኤልን አባርሮ ዲያቆን ዳንኤልን የኢሰመኮ ኮሚሽነር ሊያደርገው ይችላል። ➽ "ሕዝብን ማደኽየት" በሚለው ፕሮጀክቱ በአራት ዓመት ውስጥ ከ20 ሚሊዮን በላይ የእለት ጉርስ የሚቸግራቸው ዜጎች መፍጠሩን ዘንግቶ "በምግብ እራሳችንን እየቻልን ስለሆነ ከእንግዲህ የአሜሪካንን እርዳታ አንፈልግም" በማለት በቅዠት የሚያሰቃየው የአእምሮ ሕመሙ እየተባባሰ መምጣቱን ይፋ አድርጓል። Share

"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በ
"እርስዎን ስለተቃወሙ ብቻ ለወራት በእስር ላይ የሚገኙትና የም/ቤት አባላት የሆኑት አቶ ክርስቲያን ታደለ፣ አቶ ዮሐንስ ቧያለው፣ ዶ/ር ካሳ ተሻገርና አቶ ታዬ ደንዳኣ የሚፈቱት መቼ ነው? ሀብታሙ በላይነህ የተባለውን የፌ/ም/ቤት አባል'ስ የታገተበት ስፍራ የት ነው? የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተጠናቀቀ በኋላም አማራ ክልል በኮማንድ ፖስት የሚተዳደረው ስለምን ነው?" ወንድማችን ከጠየቀው ጥያቄ የተወሰደ

photo content
+1

Share መደረግ የሚገባው ጥብቅ መልዕክት

አገራችንን አግማሟት እኮ!
አገራችንን አግማሟት እኮ!

ከተኩላ አገልጋዮች መሀከል የተገኘው ታማኝ እረኛ ከወራት አፈና በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሷል። እንኳን ተፈታህ!!
ከተኩላ አገልጋዮች መሀከል የተገኘው ታማኝ እረኛ ከወራት አፈና በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሷል። እንኳን ተፈታህ!!

Assaye Derbie - Telegram 频道 @asayede 的统计与分析