uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 351 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 648-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 352-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 351 obunachiga ega bo‘ldi.

21 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -144 ga, so‘nggi 24 soatda esa -1 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.49% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 11.78% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 382 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 691 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 40 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 22 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 351
Obunachilar
-124 soatlar
-387 kunlar
-14430 kunlar
Postlar arxiv
ከተኩላ አገልጋዮች መሀከል የተገኘው ታማኝ እረኛ ከወራት አፈና በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሷል። እንኳን ተፈታህ!!
ከተኩላ አገልጋዮች መሀከል የተገኘው ታማኝ እረኛ ከወራት አፈና በኋላ ወደ ቤቱ ተመልሷል። እንኳን ተፈታህ!!

ስለ ጄኔራሉ ትናንት የዘገብነው ዛሬ በይፋ ተገልጿል። ለፈጣንና ትክክለኛ መረጃ ጠለስ ቲዩብን Subscribe ያድርጉ

ሰበር
ሰበር

በዝምታ ውስጥ መኖር ተከልክሎ በአረመኔው ሥርዓት ሊታፈን የነበረውና "ታግለህ ካልጣልከኝ" እየተባለ ሲለመን የከረመው "ጄኔራል" የፋኖን ትግል ወደ ድል ቀይሮ በአቢይ ኮሪደር ላይ እንደሚረማመድ አልጠ
በዝምታ ውስጥ መኖር ተከልክሎ በአረመኔው ሥርዓት ሊታፈን የነበረውና "ታግለህ ካልጣልከኝ" እየተባለ ሲለመን የከረመው "ጄኔራል" የፋኖን ትግል ወደ ድል ቀይሮ በአቢይ ኮሪደር ላይ እንደሚረማመድ አልጠራጠርም። ይህ ዜና ለለብርሀኑ ጁላና ለአበባው ታደሰ ትልቅ መርዶ ነው። Share

ራያ እና ጠለምትን ለህውሓት ያስረከበ አካል "የማንነትና የመሬት ጥያቄህን አስመልሻለሁ" እያለ ማቅራራት ያለበት መቀሌና አድዋ ላይ እንጂ ጎንደርና ባሕር ዳር ላይ ሊሆን አይችልም። እኒህ ጉዶች ግን
ራያ እና ጠለምትን ለህውሓት ያስረከበ አካል "የማንነትና የመሬት ጥያቄህን አስመልሻለሁ" እያለ ማቅራራት ያለበት መቀሌና አድዋ ላይ እንጂ ጎንደርና ባሕር ዳር ላይ ሊሆን አይችልም። እኒህ ጉዶች ግን በስንት መስዋዕትነት የተመለሰውን እያስረከቡ ስለ አማራ የማንነት ጥያቄ ሲያነበንቡ ይውላሉ።

በእነ ክርስቲያን ታደለ እና ዶክተር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም ሽያጭ የተገዛ ካባ...😁 የፍትሕ ቀን እየተቃረበ ነው!!
በእነ ክርስቲያን ታደለ እና ዶክተር ቴዎድሮስ ኃ/ማሪያም ሽያጭ የተገዛ ካባ...😁 የፍትሕ ቀን እየተቃረበ ነው!!

ግፈኞችን በመታገላችን የተነሳ ብዙ ግፍ ያስተናገድንባት የጠለስ ቲዩብ ሚዲያ ይደግፉ!! https://gofund.me/a5400f70

ከርዕዮት ዓለሙ ጋር ያደረግኩት ቆይታ

የዘጠኝ ዓመቱን ጽኑ እስራት በተመለከተ ከመሳይ መኮንን ጋር ያደረግኩት ቆይታ https://youtu.be/M7KrgtAVquI?si=Imav5WUt-x9wqKXu

ዘጠኝ ወር ስልጣን ላይ መቆየት የማይችል ዘረኛ ሥርዓት ዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት በሌለሁበት በይኖ ከአቡነ ሉቃስ ራስጌ ስላስቀመጠኝ ላመሰግነው እወዳለሁ። ድል ለሐቀኛውና ለተገፊው ሕዝብ!! share
ዘጠኝ ወር ስልጣን ላይ መቆየት የማይችል ዘረኛ ሥርዓት ዘጠኝ ዓመት ጽኑ እስራት በሌለሁበት በይኖ ከአቡነ ሉቃስ ራስጌ ስላስቀመጠኝ ላመሰግነው እወዳለሁ። ድል ለሐቀኛውና ለተገፊው ሕዝብ!! share

photo content

ከአምስት ደቂቃ በኋላ በጠለስ ቲዩብ LIVE ገብተን ስለ ክራሞታችን እና ወቅታዊ ጉዳዮቻችን መረጃ የምንሰጥ ይሆናል። ስለዚህ ከስር ባለው ሊንክ ገብታችሁ እንዲትከታተሉን ጋበዝን https://www.youtube.com/live/5Ly2qEHRtjM?si=piAROfQh7WdXJu-a

photo content

ኤርሚያስ ለገሰ (ጄኔሬተር) ➖➖➖ ➽የጸረ አማራ ኃይሎች መናሀሪያ ባደረገው ሚዲያ አማካኝነት የአማራን ሕዝብ ጥያቄዎችን ማንቋሸሽ ደስ የሚያሰኘው፤ ➽ዶላር ሲያንበሻብሸው በኖረው በአማራ ዲያስፖራ ላይ ክሕደት ፈጽሞ ሲያበቃ የመካድና የመጠቃት ስሜት የሚያንገበግበው፤ ➽ገንዘብ የከፈለ ሁሉ እንደ ባትሪ ድንጋይ እያጎረሰ ያሻውን አጀንዳ የሚያስለፈልፈው፤ ➽ከህውሓት ላይ ነጥቆ ብልጽግና በከፍተኛ ዋጋ የገዛው፤ ➽በአጭር ይቀጫል ብሎ የሚያስበው የአማራ ትግል እዚህ ደረጃ መድረሱ የሚያንገበግበው፤ ➽የአማራ ሕዝብ ጀንበር ስትወጣ በታሪክና በሕግ የምንፋረደው ፤

ጃዋር መሀመድ!! ➖➖➖ ➽የብአዴንን አሽከርነት እንደ ተገዳዳሪ ኃይልነነት ሲቆጥር የኖረ ፤ ➽በአማራ ብሔርተኝነት ውልደት ውስጥ ጥቁር አሻራውን ያኖረ፤ ➽ታስሮ በተፈታ ማግስት አቢይን ለውድቀት፣ የዜ
ጃዋር መሀመድ!! ➖➖➖ ➽የብአዴንን አሽከርነት እንደ ተገዳዳሪ ኃይልነነት ሲቆጥር የኖረ ፤ ➽በአማራ ብሔርተኝነት ውልደት ውስጥ ጥቁር አሻራውን ያኖረ፤ ➽ታስሮ በተፈታ ማግስት አቢይን ለውድቀት፣ የዜግነት ፖለቲካን ለህልፈት፣ ኢትዮጵያን ለመንኮታኮት የዳረገ ፍኖተ ካርታ ጽፎ ያስተገበረ፤ ➽የኦሮሞ ሕዝብ ከአቢይ ጎን እንዲሰለፍና በአማራ ክልል በሚደረገው ጦርነት ላይ በንቃት እንዲሳተፍ በገደምዳሜው የመከረ፤ ➽Omn በተባለው ሚዲያ አማካኝነት ማንነት ላይ ያነጣጠረ ጥቆማ እየሰጠ በርካታ የአማራ ባለሀብቶችን ያከሰረና፣ እልፍ አእላፍ ጋዜጠኞች፣ አርቲስቶችና አክቲቪስቶችን ያሳሰረ፤ ➽ በሕዝብ ጉያ ተደብቆ መዝረፍንና መጨፍጨፍን ለመሪዎች ያስተማረ፤ ➽ቀጣዩ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሆን ከአንዳንድ የጦር መሪዎች ጋር መጠቃቀስ የጀመረ፤ አሳዬ ደርቤ