uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 333 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 647-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 350-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 333 obunachiga ega bo‘ldi.

25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -108 ga, so‘nggi 24 soatda esa -4 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 38.62% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 12.61% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 538 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 808 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 26 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 333
Obunachilar
-424 soatlar
-317 kunlar
-10830 kunlar
Postlar arxiv
በአማራ ትግል ውስጥ የፍትሕ ድምጽ በመሆን በቀዳሚነት ሥሙ ለሚጠቀሰው፣ የአቋምና የመርሕ ሰው ለሆነው፣ ቅንነትን እና መልካምነትን ለታደለው... ወንድማችን በፍቅር እና በስኬት የተሞላ መልካም የትዳር
በአማራ ትግል ውስጥ የፍትሕ ድምጽ በመሆን በቀዳሚነት ሥሙ ለሚጠቀሰው፣ የአቋምና የመርሕ ሰው ለሆነው፣ ቅንነትን እና መልካምነትን ለታደለው... ወንድማችን በፍቅር እና በስኬት የተሞላ መልካም የትዳር ዘመንን እመኛለሁ። እንኳን ደስ አለህ አቤዋ!!

በፕሪቶሪያው ሰነድ ላይ "የጌቾ ቡድን ስምምነቱን ሽሮ ጦሩን እና ምሽጉን ለትግል ሲያዘገጃጅ፣ ይሄኛው ቡድን መድረክ እያዘጋጀ በድርድር የተጎናጸፈውን ዘላቂ ድል ያከብራል" የሚል አንቀጽ ይኖር ይሆን?
በፕሪቶሪያው ሰነድ ላይ "የጌቾ ቡድን ስምምነቱን ሽሮ ጦሩን እና ምሽጉን ለትግል ሲያዘገጃጅ፣ ይሄኛው ቡድን መድረክ እያዘጋጀ በድርድር የተጎናጸፈውን ዘላቂ ድል ያከብራል" የሚል አንቀጽ ይኖር ይሆን? 😆

አባ ሳሙዔል እስር ቤት ውስጥ እርሱ የተኛበትን ፍራሽ ተረክቤ ከአንድ ነባር እስረኛ አንደበት፣ ስንታየሁ በተለያዩ እስር ቤቶች በጽናት እና በአይበገሬነት ያሳለፋቸውን እጅግ አሳዛኝ ግፎች ስሰማ በመከ
አባ ሳሙዔል እስር ቤት ውስጥ እርሱ የተኛበትን ፍራሽ ተረክቤ ከአንድ ነባር እስረኛ አንደበት፣ ስንታየሁ በተለያዩ እስር ቤቶች በጽናት እና በአይበገሬነት ያሳለፋቸውን እጅግ አሳዛኝ ግፎች ስሰማ በመከራ ብዛት ተሸንፎ ትግሉን እንዳያቆም ሰግቼ ነበር። እርሱ ግን የእስክንድርን ጽናት እና እውነት የወረሰ ብርቱ ሰው በመሆኑ "ስንታየሁ" እንደተባለው ስንትና ስንት ግፍ ሲያስተናግድ ከርሞም ከወትሮ አቋሙ ዝንፍ ማለት አልቻለም።

ለአማራ ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ባሕር ዳር ▬▬▬▬ ጉዳዩ፦ ቲተር እና ብዕር እንዲታስረክቡ ስለማሳሰብ ባለንበት ወቅት ላይ "የጸረ ሙሥና ብሔራዊ ኮሚቴ" መቋቋሙ ሙሥናን እና ሙሠኞችን ከማክሰም ባለፈ ከበላይ አካል የሚላክን የትኛውንም አይነት ትዕዛዝ ለመፈረም እና ለመፈጸም የተዘጋጁ ድንጉጥ አመራሮች በመፍጠር ረገድ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም በሙሥና ከነቀዘው ድርጅት ውስጥ "አሳሪ" እና "ታሳሪ" ተብሎ የተደለደለው አመራር በግልጽ እስኪታወቅ ድረስ በፌደራልም ሆነ በክልል ደረጃ የተሾማችሁ የአማራ ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ከአበል እና ከሰማንያ ውል ውጭ ባሉ ሰነዶች ላይ የመፈረም ሥልጣናችሁ መታገዱን አሳውቃለሁ።😆 ግልባጭ ▬▬▬ ➔ለአፍሪካ ሕብረት ➔ለፌ.መንግሥት እና ለህውሓት

በወልቃይት ጉዳይ መሬት ላይ መሠራት ያለበት ሁሉ ተጠናቅቋል! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ ለእራሱ ጥያቄ መልስ ለመስጠት እንቅፋት የሚሆንበት ምድራዊ ሕግ አለመኖሩን በሚገልጽ መልኩ ትናንት መሀል አገር ላይ
በወልቃይት ጉዳይ መሬት ላይ መሠራት ያለበት ሁሉ ተጠናቅቋል! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ ለእራሱ ጥያቄ መልስ ለመስጠት እንቅፋት የሚሆንበት ምድራዊ ሕግ አለመኖሩን በሚገልጽ መልኩ ትናንት መሀል አገር ላይ ሕዝብን ሳያሳትፍ፣ ፍላጎታቸውን እና ቋንቋቸውን ከግምት ውስጥ ሳያስገባ.... የድንበር ማካለል ሥራ ተፈጻሚ አድርጎ ያደረ አካል፤ ከሕዝብ የመጣን እንዲሁም በብዙ መስዋዕትነት የተገኘን የማንነትና የድንበር ጥያቄ ላለመመለስ "አማርኛህ ጥርት ያለ አይደለም፤ መሬት ላይ መሥራት ያለብህንም አልሠራኽም" እያለ ሲያሾፍብህ "አልሰማኽም" ማለት እንጂ "መሬት ላይ መሥራት ያለብንን እንሥራ" እያሉ ማለቅለቅ ልክ አይደለም። ምክንያቱም... ያለ ሕዝብ ፍላጎት በኃይል የተወሰደ ማንነት በሕዝብ ደምና አጥንት በኃይል የተመለሰ እለት የምድሩ ሥራ ተጠናቅቆ ፋይሉ ወደ መድረክና ወደ ቢሮ ተሸኝቷል። እናም መድረክ ላይ ያጋጠመኽን ችግር ማለፍ ሲሳንህ "ምድር ላይ መሥራት ያለብንን እንስራ" እያልክ አትንደፋደፍ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ወልቃይት ምድር የረጨው ምራቅ ታብሶ እንዲሁም ወደ ባንኩ ተመልሶ ብር እንዲቆጠርበት ተደርጓል። ወልቃይት ሆይ የጨበጠሽ እጄ የለቀቀሽ እንደሆን የሰለተ ይሁን ብለናል!!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ወልቃይት ምድር የረጨው ምራቅ ታብሶ እንዲሁም ወደ ባንኩ ተመልሶ ብር እንዲቆጠርበት ተደርጓል። ወልቃይት ሆይ የጨበጠሽ እጄ የለቀቀሽ እንደሆን የሰለተ ይሁን ብለናል!!

ወልቃይትን ከጎንደር እና ከአማራ አብራክ ሲነጥሉ የታዩት ጠቅላይ ሚኒስትር "ኦነግ ሸኔ በሸዋ እና በወለጋ ተቧድኖ ኦሮሚያን እያፈረሰብኝ ነው" የሚል ቁጭታቸውን አቅርበዋል። 😆
ወልቃይትን ከጎንደር እና ከአማራ አብራክ ሲነጥሉ የታዩት ጠቅላይ ሚኒስትር "ኦነግ ሸኔ በሸዋ እና በወለጋ ተቧድኖ ኦሮሚያን እያፈረሰብኝ ነው" የሚል ቁጭታቸውን አቅርበዋል። 😆

እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️ ለጋዜጠኝነት እና ለእውነት ያንተን ያህል ዋጋ የከፈለ ማን ይሆን?
እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️ ለጋዜጠኝነት እና ለእውነት ያንተን ያህል ዋጋ የከፈለ ማን ይሆን?

በብልጽግና እና በህውሓት መሀከል የተካሄደው ስምምነት ጦርነትን የሚያስቀር ሳይሆን ጦር ሜዳ እና ጥምር ጦር የሚያስቀይር ከንቱ ቁማር መሆኑን ለመረዳት የለገሰ ቱሉን እና የኢታማዦሩን ዛቻ ማስተዋል በ
በብልጽግና እና በህውሓት መሀከል የተካሄደው ስምምነት ጦርነትን የሚያስቀር ሳይሆን ጦር ሜዳ እና ጥምር ጦር የሚያስቀይር ከንቱ ቁማር መሆኑን ለመረዳት የለገሰ ቱሉን እና የኢታማዦሩን ዛቻ ማስተዋል በቂ ነው።

ልክ እንደ ወልቃይት ጠ/ሰ/ሁ ዞን ሁሉ በአማራ ክልል የሚገኙ ሁሉም ዞኖች "ንግድ ባንክ በኢዜአ በኩል አማራ ላይ ያዝረበረበው ምራቅ በአፋጣኝ ታብሶ ብር እንዲቆጠርበት መጠየቅ ብሎም ማስጠንቀቅ ይገባቸዋል።

ሼህ ሑሴን ጅብሪል አልሞቱም 😂

ከናይሮቢው ሰነድ ጋር አብሮ የተለቀቀው የሄዊ መግለጫ ዋነኛ ዓላማው ብልጽግና ኬንያ የፈረመውን ሸፍጥ ማድበስበስ ነው። የእኛዎቹ ደላላዎችም የኬንያውን አጀንዳ በመቀሌው ለመጥለፍ እየተንደፋደፉ ነው።
ከናይሮቢው ሰነድ ጋር አብሮ የተለቀቀው የሄዊ መግለጫ ዋነኛ ዓላማው ብልጽግና ኬንያ የፈረመውን ሸፍጥ ማድበስበስ ነው። የእኛዎቹ ደላላዎችም የኬንያውን አጀንዳ በመቀሌው ለመጥለፍ እየተንደፋደፉ ነው።

የሰሜኑ ጦርነት የፈጠረለትን መልካም አጋጣሚ ተጠቅሞ ሸገርን ቀረጣጥፎ የበላው አካል በወልቃይትና ራያ ላይ መቆመር ካሰኘው፣ የአራት ኪሎ ወንበር ቀርቶ ኢትዮጵያ የምትባል አገር መቀጠሏ ያጠራጥራል። ስ
የሰሜኑ ጦርነት የፈጠረለትን መልካም አጋጣሚ ተጠቅሞ ሸገርን ቀረጣጥፎ የበላው አካል በወልቃይትና ራያ ላይ መቆመር ካሰኘው፣ የአራት ኪሎ ወንበር ቀርቶ ኢትዮጵያ የምትባል አገር መቀጠሏ ያጠራጥራል። ስለዚህ ብልጽግና ሆይ ከጦርነት ወደ ጦርነት ባታሸጋግረን ጥሩ ነው!

ከአገር ውጭ መደራደርን ለእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የፈቀደው አካል፣ ከአገር ውጭ መታከምን ለጄኔራል ተፈራ የከለከለው "በሕልውና ዘመቻው ወቅት ሄዊ ላይ ጉዳት አድርስኻል" የሚል ክስ ሊመሠርትበት ፈል
ከአገር ውጭ መደራደርን ለእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የፈቀደው አካል፣ ከአገር ውጭ መታከምን ለጄኔራል ተፈራ የከለከለው "በሕልውና ዘመቻው ወቅት ሄዊ ላይ ጉዳት አድርስኻል" የሚል ክስ ሊመሠርትበት ፈልጎ ይሆን?😆

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንድም ጎበዜ ሲሳይ በመቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ወስኗል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️
የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንድም ጎበዜ ሲሳይ በመቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ወስኗል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️

አገራዊውን ጦርነት እንደ ክልል ተሸክሞ "ዝመት ፥ አንክት" ሲል የከረመ ድርጅት፣ ዋነኛ ተደራዳሪ መሆን ሲገባው እራሱን ከድርድር ውጭ አድርጎ የስንዴ ማሳ ሲጎበኝ አስበኸዋል? አቅመ-ቢስ ድርጅት‼️
አገራዊውን ጦርነት እንደ ክልል ተሸክሞ "ዝመት ፥ አንክት" ሲል የከረመ ድርጅት፣ ዋነኛ ተደራዳሪ መሆን ሲገባው እራሱን ከድርድር ውጭ አድርጎ የስንዴ ማሳ ሲጎበኝ አስበኸዋል? አቅመ-ቢስ ድርጅት‼️

ጌታቸው ረዳን ስካይ ላይት ሆቴል እያቀማጠሉ ጎበዜን እና ተመስገንን እስር ቤት ማሰቃየት ተገቢ አይደለም። መከላከያ ውስጥ ያለ አሠራርን መተቸት መከላከያን ከመውጋት በላይ የሚያስጠይቅ ወንጀል አይደለ
ጌታቸው ረዳን ስካይ ላይት ሆቴል እያቀማጠሉ ጎበዜን እና ተመስገንን እስር ቤት ማሰቃየት ተገቢ አይደለም። መከላከያ ውስጥ ያለ አሠራርን መተቸት መከላከያን ከመውጋት በላይ የሚያስጠይቅ ወንጀል አይደለም።

አቦይ ስብሐትን የፈታው ኃይል ታዲዮስ ታንቱን መልቀቅ ሲከብደው፣ ከጻድቃን ጋር የተደራደረው አካል ከዘመነ ካሴ ጋር መነጋገር ሲሳነው ማየት በእጅጉ ያስገርማል። #ሰለባዎቻችሁን ፍቷቸው‼️
አቦይ ስብሐትን የፈታው ኃይል ታዲዮስ ታንቱን መልቀቅ ሲከብደው፣ ከጻድቃን ጋር የተደራደረው አካል ከዘመነ ካሴ ጋር መነጋገር ሲሳነው ማየት በእጅጉ ያስገርማል። #ሰለባዎቻችሁን ፍቷቸው‼️