ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 345 подписчиков, занимая 2 649 место в категории Блоги и 2 354 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 345 подписчиков.

Согласно последним данным от 24 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -112, а за последние 24 часа — -7, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 39.43%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 12.21% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 656 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 752 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 25 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 345
Подписчики
-724 часа
-387 дней
-11230 день
Архив постов
አባ ሳሙዔል እስር ቤት ውስጥ እርሱ የተኛበትን ፍራሽ ተረክቤ ከአንድ ነባር እስረኛ አንደበት፣ ስንታየሁ በተለያዩ እስር ቤቶች በጽናት እና በአይበገሬነት ያሳለፋቸውን እጅግ አሳዛኝ ግፎች ስሰማ በመከ
አባ ሳሙዔል እስር ቤት ውስጥ እርሱ የተኛበትን ፍራሽ ተረክቤ ከአንድ ነባር እስረኛ አንደበት፣ ስንታየሁ በተለያዩ እስር ቤቶች በጽናት እና በአይበገሬነት ያሳለፋቸውን እጅግ አሳዛኝ ግፎች ስሰማ በመከራ ብዛት ተሸንፎ ትግሉን እንዳያቆም ሰግቼ ነበር። እርሱ ግን የእስክንድርን ጽናት እና እውነት የወረሰ ብርቱ ሰው በመሆኑ "ስንታየሁ" እንደተባለው ስንትና ስንት ግፍ ሲያስተናግድ ከርሞም ከወትሮ አቋሙ ዝንፍ ማለት አልቻለም።

ለአማራ ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ባሕር ዳር ▬▬▬▬ ጉዳዩ፦ ቲተር እና ብዕር እንዲታስረክቡ ስለማሳሰብ ባለንበት ወቅት ላይ "የጸረ ሙሥና ብሔራዊ ኮሚቴ" መቋቋሙ ሙሥናን እና ሙሠኞችን ከማክሰም ባለፈ ከበላይ አካል የሚላክን የትኛውንም አይነት ትዕዛዝ ለመፈረም እና ለመፈጸም የተዘጋጁ ድንጉጥ አመራሮች በመፍጠር ረገድ ያለው ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም በሙሥና ከነቀዘው ድርጅት ውስጥ "አሳሪ" እና "ታሳሪ" ተብሎ የተደለደለው አመራር በግልጽ እስኪታወቅ ድረስ በፌደራልም ሆነ በክልል ደረጃ የተሾማችሁ የአማራ ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ከአበል እና ከሰማንያ ውል ውጭ ባሉ ሰነዶች ላይ የመፈረም ሥልጣናችሁ መታገዱን አሳውቃለሁ።😆 ግልባጭ ▬▬▬ ➔ለአፍሪካ ሕብረት ➔ለፌ.መንግሥት እና ለህውሓት

በወልቃይት ጉዳይ መሬት ላይ መሠራት ያለበት ሁሉ ተጠናቅቋል! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ ለእራሱ ጥያቄ መልስ ለመስጠት እንቅፋት የሚሆንበት ምድራዊ ሕግ አለመኖሩን በሚገልጽ መልኩ ትናንት መሀል አገር ላይ
በወልቃይት ጉዳይ መሬት ላይ መሠራት ያለበት ሁሉ ተጠናቅቋል! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ ለእራሱ ጥያቄ መልስ ለመስጠት እንቅፋት የሚሆንበት ምድራዊ ሕግ አለመኖሩን በሚገልጽ መልኩ ትናንት መሀል አገር ላይ ሕዝብን ሳያሳትፍ፣ ፍላጎታቸውን እና ቋንቋቸውን ከግምት ውስጥ ሳያስገባ.... የድንበር ማካለል ሥራ ተፈጻሚ አድርጎ ያደረ አካል፤ ከሕዝብ የመጣን እንዲሁም በብዙ መስዋዕትነት የተገኘን የማንነትና የድንበር ጥያቄ ላለመመለስ "አማርኛህ ጥርት ያለ አይደለም፤ መሬት ላይ መሥራት ያለብህንም አልሠራኽም" እያለ ሲያሾፍብህ "አልሰማኽም" ማለት እንጂ "መሬት ላይ መሥራት ያለብንን እንሥራ" እያሉ ማለቅለቅ ልክ አይደለም። ምክንያቱም... ያለ ሕዝብ ፍላጎት በኃይል የተወሰደ ማንነት በሕዝብ ደምና አጥንት በኃይል የተመለሰ እለት የምድሩ ሥራ ተጠናቅቆ ፋይሉ ወደ መድረክና ወደ ቢሮ ተሸኝቷል። እናም መድረክ ላይ ያጋጠመኽን ችግር ማለፍ ሲሳንህ "ምድር ላይ መሥራት ያለብንን እንስራ" እያልክ አትንደፋደፍ።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ወልቃይት ምድር የረጨው ምራቅ ታብሶ እንዲሁም ወደ ባንኩ ተመልሶ ብር እንዲቆጠርበት ተደርጓል። ወልቃይት ሆይ የጨበጠሽ እጄ የለቀቀሽ እንደሆን የሰለተ ይሁን ብለናል!!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ወልቃይት ምድር የረጨው ምራቅ ታብሶ እንዲሁም ወደ ባንኩ ተመልሶ ብር እንዲቆጠርበት ተደርጓል። ወልቃይት ሆይ የጨበጠሽ እጄ የለቀቀሽ እንደሆን የሰለተ ይሁን ብለናል!!

ወልቃይትን ከጎንደር እና ከአማራ አብራክ ሲነጥሉ የታዩት ጠቅላይ ሚኒስትር "ኦነግ ሸኔ በሸዋ እና በወለጋ ተቧድኖ ኦሮሚያን እያፈረሰብኝ ነው" የሚል ቁጭታቸውን አቅርበዋል። 😆
ወልቃይትን ከጎንደር እና ከአማራ አብራክ ሲነጥሉ የታዩት ጠቅላይ ሚኒስትር "ኦነግ ሸኔ በሸዋ እና በወለጋ ተቧድኖ ኦሮሚያን እያፈረሰብኝ ነው" የሚል ቁጭታቸውን አቅርበዋል። 😆

እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️ ለጋዜጠኝነት እና ለእውነት ያንተን ያህል ዋጋ የከፈለ ማን ይሆን?
እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️ ለጋዜጠኝነት እና ለእውነት ያንተን ያህል ዋጋ የከፈለ ማን ይሆን?

በብልጽግና እና በህውሓት መሀከል የተካሄደው ስምምነት ጦርነትን የሚያስቀር ሳይሆን ጦር ሜዳ እና ጥምር ጦር የሚያስቀይር ከንቱ ቁማር መሆኑን ለመረዳት የለገሰ ቱሉን እና የኢታማዦሩን ዛቻ ማስተዋል በ
በብልጽግና እና በህውሓት መሀከል የተካሄደው ስምምነት ጦርነትን የሚያስቀር ሳይሆን ጦር ሜዳ እና ጥምር ጦር የሚያስቀይር ከንቱ ቁማር መሆኑን ለመረዳት የለገሰ ቱሉን እና የኢታማዦሩን ዛቻ ማስተዋል በቂ ነው።

ልክ እንደ ወልቃይት ጠ/ሰ/ሁ ዞን ሁሉ በአማራ ክልል የሚገኙ ሁሉም ዞኖች "ንግድ ባንክ በኢዜአ በኩል አማራ ላይ ያዝረበረበው ምራቅ በአፋጣኝ ታብሶ ብር እንዲቆጠርበት መጠየቅ ብሎም ማስጠንቀቅ ይገባቸዋል።

ሼህ ሑሴን ጅብሪል አልሞቱም 😂

ከናይሮቢው ሰነድ ጋር አብሮ የተለቀቀው የሄዊ መግለጫ ዋነኛ ዓላማው ብልጽግና ኬንያ የፈረመውን ሸፍጥ ማድበስበስ ነው። የእኛዎቹ ደላላዎችም የኬንያውን አጀንዳ በመቀሌው ለመጥለፍ እየተንደፋደፉ ነው።
ከናይሮቢው ሰነድ ጋር አብሮ የተለቀቀው የሄዊ መግለጫ ዋነኛ ዓላማው ብልጽግና ኬንያ የፈረመውን ሸፍጥ ማድበስበስ ነው። የእኛዎቹ ደላላዎችም የኬንያውን አጀንዳ በመቀሌው ለመጥለፍ እየተንደፋደፉ ነው።

የሰሜኑ ጦርነት የፈጠረለትን መልካም አጋጣሚ ተጠቅሞ ሸገርን ቀረጣጥፎ የበላው አካል በወልቃይትና ራያ ላይ መቆመር ካሰኘው፣ የአራት ኪሎ ወንበር ቀርቶ ኢትዮጵያ የምትባል አገር መቀጠሏ ያጠራጥራል። ስ
የሰሜኑ ጦርነት የፈጠረለትን መልካም አጋጣሚ ተጠቅሞ ሸገርን ቀረጣጥፎ የበላው አካል በወልቃይትና ራያ ላይ መቆመር ካሰኘው፣ የአራት ኪሎ ወንበር ቀርቶ ኢትዮጵያ የምትባል አገር መቀጠሏ ያጠራጥራል። ስለዚህ ብልጽግና ሆይ ከጦርነት ወደ ጦርነት ባታሸጋግረን ጥሩ ነው!

ከአገር ውጭ መደራደርን ለእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የፈቀደው አካል፣ ከአገር ውጭ መታከምን ለጄኔራል ተፈራ የከለከለው "በሕልውና ዘመቻው ወቅት ሄዊ ላይ ጉዳት አድርስኻል" የሚል ክስ ሊመሠርትበት ፈል
ከአገር ውጭ መደራደርን ለእነ ጄኔራል ታደሰ ወረደ የፈቀደው አካል፣ ከአገር ውጭ መታከምን ለጄኔራል ተፈራ የከለከለው "በሕልውና ዘመቻው ወቅት ሄዊ ላይ ጉዳት አድርስኻል" የሚል ክስ ሊመሠርትበት ፈልጎ ይሆን?😆

የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንድም ጎበዜ ሲሳይ በመቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ወስኗል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️
የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ወንድም ጎበዜ ሲሳይ በመቶ ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ወስኗል። እንኳን ለቤትህ አበቃህ ወንድማለም‼️

አገራዊውን ጦርነት እንደ ክልል ተሸክሞ "ዝመት ፥ አንክት" ሲል የከረመ ድርጅት፣ ዋነኛ ተደራዳሪ መሆን ሲገባው እራሱን ከድርድር ውጭ አድርጎ የስንዴ ማሳ ሲጎበኝ አስበኸዋል? አቅመ-ቢስ ድርጅት‼️
አገራዊውን ጦርነት እንደ ክልል ተሸክሞ "ዝመት ፥ አንክት" ሲል የከረመ ድርጅት፣ ዋነኛ ተደራዳሪ መሆን ሲገባው እራሱን ከድርድር ውጭ አድርጎ የስንዴ ማሳ ሲጎበኝ አስበኸዋል? አቅመ-ቢስ ድርጅት‼️

ጌታቸው ረዳን ስካይ ላይት ሆቴል እያቀማጠሉ ጎበዜን እና ተመስገንን እስር ቤት ማሰቃየት ተገቢ አይደለም። መከላከያ ውስጥ ያለ አሠራርን መተቸት መከላከያን ከመውጋት በላይ የሚያስጠይቅ ወንጀል አይደለ
ጌታቸው ረዳን ስካይ ላይት ሆቴል እያቀማጠሉ ጎበዜን እና ተመስገንን እስር ቤት ማሰቃየት ተገቢ አይደለም። መከላከያ ውስጥ ያለ አሠራርን መተቸት መከላከያን ከመውጋት በላይ የሚያስጠይቅ ወንጀል አይደለም።

አቦይ ስብሐትን የፈታው ኃይል ታዲዮስ ታንቱን መልቀቅ ሲከብደው፣ ከጻድቃን ጋር የተደራደረው አካል ከዘመነ ካሴ ጋር መነጋገር ሲሳነው ማየት በእጅጉ ያስገርማል። #ሰለባዎቻችሁን ፍቷቸው‼️
አቦይ ስብሐትን የፈታው ኃይል ታዲዮስ ታንቱን መልቀቅ ሲከብደው፣ ከጻድቃን ጋር የተደራደረው አካል ከዘመነ ካሴ ጋር መነጋገር ሲሳነው ማየት በእጅጉ ያስገርማል። #ሰለባዎቻችሁን ፍቷቸው‼️

ጌታቸው ረዳ "ከባዱ ነገር ስምምነቱን መፈረሙ ሳይሆን የተስማሙትን መፈጸሙ ስለሆነ መንግሥት የአንዳንድ ውጫዊና ውስጣዊ ሃይሎችን ጫና ተቋቁሙ በቁርጠኝነትና በፍጥነት ስምምነቱን ተፈጻሚ ማድረግ ይኖርበታል" ብሏል። እናስ... ጌቾ የአፈጻጸሙ ጉዳይ ያሳሰበው ትጥቅ የማስፈታቱና ጊዜያዊ አስተዳደር የመመስረቱ ሒደቱ በጎረቤት ኃይሎች ተጽዕኖ እንዳይጓተትበት ሰግቶ ነው?😆 ቹቹ አለባቸውና ጌታቸው ሽፈራሁ መልስ ይኖራችሁ ይሆን?

"ሕዝባችን ጦርነት ሰልችቶታል" በማለቱ የተነሳ በእነ ናትናኤል መኮነንና ሙክታሮቢች ትዕዛዝ ወደ እስር ቤት የተወረወረ ወንድማችንን ፍቱት።
"ሕዝባችን ጦርነት ሰልችቶታል" በማለቱ የተነሳ በእነ ናትናኤል መኮነንና ሙክታሮቢች ትዕዛዝ ወደ እስር ቤት የተወረወረ ወንድማችንን ፍቱት።