uz
Feedback
Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር

Kanalga Telegram’da o‘tish

Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር analitikasi

Ethio Radar|ኢትዮ ራዳር (@ethioradarinfo) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 53 296 obunachidan iborat bo'lib, Marketing toifasida 184-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 607-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 53 296 obunachiga ega bo‘ldi.

27 Avgust, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -3 265 ga, so‘nggi 24 soatda esa -61 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 1.89% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 0.77% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 1 011 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 413 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 2 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
Welcome to Ethio Radar, a professional news analysis platform brought to you by a dedicated team of experienced journalist. stay informed,stay on radar! እንኳን ወደ ኢትዮ ራዳር ቻናል መጡ,ሀሳብ፣አስተያየት፣ መረጃ ለማጋራት ማስታወቂያ ለማሰራት በ @Ethioradarr01 ያናግሩን

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 28 Avgust, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Marketing toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

53 296
Obunachilar
-6124 soatlar
-7587 kunlar
-3 26530 kunlar
Postlar arxiv
የምሽቱ ትልቁን ፍልሚያ ጆኒ አሸነፈ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የሰነበተው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ኮከቦች ምሽት በጉጉት በተጠበቀውና በዋናው የዋንጫ ፍልሚያ (Main
የምሽቱ ትልቁን ፍልሚያ ጆኒ አሸነፈ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ሲካሄድ የሰነበተው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ኮከቦች ምሽት በጉጉት በተጠበቀውና በዋናው የዋንጫ ፍልሚያ (Main Event) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል! በሚድል ዌይት (Middleweight MMA Bout) ዘርፍ በጆኒ እና በሴዶ መካከል የተደረገው ይህ አስደናቂና አቃጣጣኝ ፍልሚያ የመላው ተመልካች ቀልብ የሳበ ነበር። በከፍተኛ የኤምኤምኤ (MMA) ቴክኒክ፣ የላቀ ብቃትና ፍጹም የድል ወኔ ተጋጣሚውን ሴዶን ያሸነፈው ጆኒ፡ የምሽቱን ትልቅ ድል በመቀዳጀት አዲሱ የ ETFC 2 ቻምፒዮን (Champion) በመሆን ዘውዱን ደፍቷል! #ዳጉ_ጆርናል

በጆኒ አሸናፊነት ተጠናቀቀ‼
በጆኒ አሸናፊነት ተጠናቀቀ‼

10ኛው ፍልሚያ በኢድሪስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ አሥረኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኢ
10ኛው ፍልሚያ በኢድሪስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ አሥረኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኢድሪስ እና በቦይካ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኢድሪስ ተጋጣሚውን ቦይካን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! #ዳጉ_ጆርናል

ንቃተ ህሊና ፍልሚያ አሸነፏል በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ዘጠነኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በሮቤል እና በንቃተ
ንቃተ ህሊና ፍልሚያ አሸነፏል በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ዘጠነኛው ፍልሚያ በኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በሮቤል እና በንቃተ ህሊና መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ንቃተ ህሊና ተጋጣሚውን ሮቤልን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! @ethioradarinfo

ስምንተኛው ፍልሚያ በኤሌዘር (Elezar) አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ስምንተኛ ፍልሚያ በ 75 ኪሎ ግራም የ
ስምንተኛው ፍልሚያ በኤሌዘር (Elezar) አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ስምንተኛ ፍልሚያ በ 75 ኪሎ ግራም የኤምኤምኤ (MMA Bout) ዘርፍ በኤሌዘር እና በቃላብ መካከል የተደረገው አቃጣጣኝ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ኤሌዘር ተጋጣሚውን ቃላብን በማሸነፍ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! #ዳጉ_ጆርናል

ረቢቅ 🏆 በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ሰባተኛ ፍልሚያ በሙአይ ታይ (Muay Thai Match) ዘርፍ በኢትዮጵያዊው ተዋጊ በረቢቂ
+1
ረቢቅ 🏆 በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በዕለቱ ሰባተኛ ፍልሚያ በሙአይ ታይ (Muay Thai Match) ዘርፍ በኢትዮጵያዊው ተዋጊ በረቢቂ (Rebik) እና በደቡብ ሱዳናዊው ተዋጊ ስቲፈን (Stephen) መካከል የተደረገው ዓለም አቀፋዊ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ወኔ በተሞላው በዚህ ግጥሚያ ተዋጊ ረቢክ ተጋጣሚውን ስቲፈንን በማሸነፍ ለሀገሩ ኢትዮጵያ ሌላኛውን ደማቅ ድል አስመዝግቧል! @ethioradarinfo

አምስተኛው ፍልሚያ በመስፍን አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በ 71 ኪሎ ግራም የቦክስ ዘርፍ በመስፍን እና በአቤኔዘር መ
አምስተኛው ፍልሚያ በመስፍን አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ኢቲኤፍሲ 2 (ETFC 2) ምሽት፣ በ 71 ኪሎ ግራም የቦክስ ዘርፍ በመስፍን እና በአቤኔዘር መካከል የተደረገው አምስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ቴክኒክ፣ ብቃትና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ መስፍን ብሩ ተጋጣሚውን አቤኔዘርን በማሸነፍ የምሽቱን ታላቅ ድል ተቀዳጅቷል! #ዳጉ_ጆርናል

ዛሬ ተጠባቂው የኤምኤምኤ (MMA) ፋይት ይደረጋል። በዚህ ውድድር ላይ ሴዶ እና ጆኒ ተጠባቂ ናቸው።ማን ሊያሸንፍ ይችላል? በኢሞጅዎቹ ግምትዎን ያስቀምጡ። ጆኒ ❤️ ሴዶ 👏
ዛሬ ተጠባቂው የኤምኤምኤ (MMA) ፋይት ይደረጋል። በዚህ ውድድር ላይ ሴዶ እና ጆኒ ተጠባቂ ናቸው።ማን ሊያሸንፍ ይችላል? በኢሞጅዎቹ ግምትዎን ያስቀምጡ።   ጆኒ  ❤️          ሴዶ    👏

ሶስተኛው ፍልሚያ በደሳለኝ አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ (Boxing) ዘርፍ በደሳለኝ እና በሱራፌል መካከል የተደረገው ሶስተ
ሶስተኛው ፍልሚያ በደሳለኝ አሸናፊነት ተጠናቀቀ! በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ (Boxing) ዘርፍ በደሳለኝ እና በሱራፌል መካከል የተደረገው ሶስተኛው የዕለቱ ፍልሚያ (ሁለተኛው የቦክስ ጨዋታ) በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በአስደናቂ የቦክስ ውጊያ ቴክኒክና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ ደሳለኝ ተጋጣሚውን ሱራፌልን በማሸነፍ የምሽቱን የቦክስ ዘርፍ ድል ተቀዳጅቷል! @ethioradarinfo

ሁለተኛው ፍልሚያ በእሱባለው አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ ዘርፍ በቢንያም እና በእሱባለው መካከል የተደረገው ሁለተኛው ተጠባቂ
ሁለተኛው ፍልሚያ በእሱባለው አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ምሽት፣ በቦክስ ዘርፍ በቢንያም እና በእሱባለው መካከል የተደረገው ሁለተኛው ተጠባቂ ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በአስደናቂ የቦክስ ውጊያ ቴክኒክና ጥንካሬ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ እሱባለው ተጋጣሚውን ቢንያምን በዳኞች ውሳኔ በማሸነፍ የምሽቱን የቦክስ ዘርፍ ድል ተቀዳጅቷል! Via ETFC 2 #ዳጉ_ጆርናል

የመጀመሪያው ፍልሚያ በዛህራ አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በደመቀ ሁኔታ እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ውድድር፣ በብዙዎች በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሙአይ ታይ (Muay Thai) የ
የመጀመሪያው ፍልሚያ በዛህራ አሸናፊነት ተጠናቀቀ በዓድዋ ድል መታሰቢያ በደመቀ ሁኔታ እየተካሄደ በሚገኘው የ ETFC 2 ውድድር፣ በብዙዎች በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የሙአይ ታይ (Muay Thai) የሴቶች ፍልሚያ በይፋ ፍጻሜ አግኝቷል። በከፍተኛ ፉክክርና ቴክኒክ በተሞላው በዚህ ፍልሚያ ተዋጊ ዛህራ ተጋጣሚዋን ያብስራን በድኞች ውሳኔ በማሸነፍ የምሽቱን የመጀመሪያ ድል ተቀዳጅታለች! @ethioradarinfo

ዉጤት ማየት ተጀምሯል!! የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ማየት ተጀምሯል :: ማየት የምትፈልጉ 🤘 ኔትዎርክ የሚያስችግራችሁ በዚህ ቻናል ገብታችሁ ላኩልን 👍 https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk
ዉጤት ማየት ተጀምሯል!! የ 12ኛ ክፍል ዉጤት ማየት ተጀምሯል :: ማየት የምትፈልጉ 🤘 ኔትዎርክ የሚያስችግራችሁ በዚህ ቻናል ገብታችሁ ላኩልን 👍 https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk https://t.me/+_ufqjHYHEIxkOWJk ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot ➡️ https://t.me/atc_news

የ 12ተኛ ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
የ 12ተኛ ተማሪዎች ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው ውጤታቸው ማየት ይችላሉ " የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡- https://result.eaes.et/complaint - በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et - ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram - አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፤ እንኳን ለ1501 ኛው የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢትዮ ራዳር
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ፤ እንኳን ለ1501 ኛው የነቢዩ መሐመድ የመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ኢትዮ ራዳር

አስቃቂ የትራፊክ አደጋ ❗️ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ። ​ከ
አስቃቂ የትራፊክ አደጋ ❗️ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ በዛሬው ዕለት በደረሰ አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ። ​ከዚሁ አደጋ ጋር ተያይዞ የወጡ ዋና ዋና መረጃዎች፦ ​📌 የአደጋው ቦታና ሰዓት፦ አደጋው በዛሬው ዕለት ጠዋት 1 ሰዓት ከ50 ገደማ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን አካባቢ የተከሰተ ነው። ​📌 አደጋው እንዴት ደረሰ፦ ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ በመጓዝ ላይ የነበረ ሚኒባስ ታክሲ በተጠቀሰው አካባቢ ሲደርስ፣ በመንገድ ሥራ ላይ የነበረ የስካቫተር ማሽን መቆፈሪያ አካል በታክሲው ላይ በመውደቁ ምክንያት አደጋው ሊከሰት ችሏል። ​📌 የጉዳቱ መጠን፦ በታክሲው ውስጥ ከነበሩት ተራንስፖርት ተጠቃሚዎች መካከል የ6ቱ ህይወት በቦታው ሲያልፍ፣ ሌሎች ተሳፋሪዎች ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው በአሁኑ ወቅት የሕክምና ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ​የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ የአደጋውን መንስኤ በዝርዝር እያጣራ እንደሚገኝ አስታውቋል። @ethioradarinfo

ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ? የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/ ወይም 👉 h
+1
ውጤት እንዴት መመልከት ይቻላል ? የ2018ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ዉጤት ስለቀቅ በሚከተሉት አማራጮች ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ። በዌብ ሳይት 👉 https://eaes.edu.et/ ወይም 👉 https://result.neaea.gov.et 👉 https://result.eaes.et በአጭር የጽሑፍ መልዕክት 6284 በቴሌግራም https://t.me/eaesbot @Freshmerejaet @Freshmerejaet

ዓመተ ምሕረት (ዓ.ም)» የሚለው የዘመን አቆጣጠር ተቀይሮ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» በሚል እንዲተካ ለ4 ሺሕ ጉባኤተኞች በተነበበውና በኮሚሽኑ በተረከበው የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ ስምምነት መ
ዓመተ ምሕረት (ዓ.ም)» የሚለው የዘመን አቆጣጠር ተቀይሮ «የኢትዮጵያ አቆጣጠር (ኢ.አ)» በሚል እንዲተካ ለ4 ሺሕ ጉባኤተኞች በተነበበውና በኮሚሽኑ በተረከበው የምክረ ሀሳብ ሰነድ ላይ ስምምነት መደረሱ ተገለጸ። በተጨማሪም የሒጅራ ዘመን አቆጣጠር እንደ ካላንደር እንዲካተት ሀሳብ መያዙ ተጠቅሷል። @ethioradarinfo

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ይደረጋል። ትምህርት ሚኒስቴር በላከልን መረጃ የዘንድሮ የ12ኛ ክፍል የሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ ከሰዓት በኋላ መግለጫ እንደሚሰጥ ጠቅሷል። በዓመቱ ፈተናውን ከወሰዱ ተማሪዎች መካከል 62 በመቶ የሚሆኑት በኦንላይን ፈተናውን ወስደዋል። በ2018 የትምህርት ዘመን አጠቃላይ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች በ607 የፈተና ማዕከላት ውስጥ የተፈተኑ ሲሆን ፈተናው በ6 ዙሮች ተሰጥቷል። ከዘንድሮ ጠቅላላ ተፈታኞች መካከል 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 257 ሺህ 45 ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ነበሩ፡፡ ውጤቱን በተመለከትም ትምህርት ሚኒስቴር በ9 ሰዓት መግለጫ እሰጣለሁ ብሏል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio

የአፋልጉኝ ተማጽኖ #Ethiopia | “ከአባቴ ጋር ወደ አዲስ አበባ እሄዳለሁ” ብላ ከቤቷ ወጣች ስም፡ ሆናልያት ዮናስ ዋሲሁን እድሜ፡ 12 ዓመት አድራሻ፡ አዳማ ከተማ ገንደ ሐራ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ
+1
የአፋልጉኝ ተማጽኖ #Ethiopia | “ከአባቴ ጋር ወደ አዲስ አበባ እሄዳለሁ” ብላ ከቤቷ ወጣች ስም፡ ሆናልያት ዮናስ ዋሲሁን እድሜ፡ 12 ዓመት አድራሻ፡ አዳማ ከተማ ገንደ ሐራ፣ ቦሌ ክፍለ ከተማ ሆናልያት ዛሬ ጠዋት 1፡00 ሰዓት ላይ፣ “ከአባቴ ጋር ወደ አዲስ አበባ እሄዳለሁ” ብላ ከቤቷ ከወጣች በኋላ እስካሁን ልናገኛት አልቻልንም። ሆናልያትን ያያችሁ ወይም ስለእሷ መረጃ ያላችሁ ሰዎች እባካችሁ ወደሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ፦ አዳማ የቦሌ ክፍለ ከተማ ፓሊስ መምሪያ አመልክተናል 📞 +251 910 276 304 📞 +251 932 260 525 📞 +251 913 867 421 🙏 እባካችሁ ለማግኘት እንዲረዳ ፖስቱን በሰፊው ሼር ያድርጉት! 🙏