uz
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Kanalga Telegram’da o‘tish

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 analitikasi

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 286 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 159-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 357-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 286 obunachiga ega bo‘ldi.

25 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -60 ga, so‘nggi 24 soatda esa 0 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 16.73% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 8.18% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 2 390 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 168 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 0 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Muallif resursni shaxsiy fikrni ifoda etish maydoni sifatida ta’riflaydi:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 26 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 286
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-67 kunlar
-6030 kunlar
Postlar arxiv
"ሥርዓትን ከማን ተማርክ?" ሲሉት "ሥርዓት ከሌለው ሰው " አለ አሉ። ሥርዓት የሌለው ሰው እውነትም ሥርዓት ያስተምራል። እሱን ባየን ቁጥር እንደርሱ ላለመሆን እንጥራለን። እንደሱ ከመሆንም በአላህ እንጠበቃለን። =

ያኔ ድሮ... ረመዳን ገና በሩቅ ሲታሰብ፣ ናፍቆቱ ከወራት በፊት ልብን ያንኳኳ ነበር። አየሩ፣ ሰፈሩ፣ የሥራ ቦታውና ትምህርት ቤቱ ሁሉ 'ረመዳን! ረመዳን!' ይሸት ነበር። እናቶቻችን ወገባቸውን ታጥቀው፣ ቤታቸውን አሰናድተው የረመዳንን መዓዛ ቀድመው ያሸቱን ነበር። መስጂዶችም ቢሆኑ ግድግዳቸው ሳይቀር ናፍቆት ይታይባቸው ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ልባችን በዱንያ ትቢያ የደረቀ ይመስላል። እንግዳው በር ላይ ደርሷል፤ ተቀባዩ ግን የለም። ቀደምት ደጋግ ሰለፎች ገና ስድስት ወር ሲቀረው 'ረመዳን ሆይ ናልን!' እያሉ ይዘጋጁ ነበር። እኛ ግን ይሄው ሊገባ ከአንድ ወር ከ20 ቀናት በታች ቀርቶት እንኳን፣ ስለ ረመዳን የሚያወራ አንደበት፣ የሚዘጋጅ ልቦና አጣን። ያ አላህ! የረመዳንን ግዝፈት የምታውቅ፣ ዝግጅቷ ያማረ ህያው ልብ ስጠን። t.me/AbuSufiyan_Albenan

ያኔ ድሮ... ረመዳን ገና በሩቅ ሲታሰብ፣ ናፍቆቱ ከወራት በፊት ልብን ያንኳኳ ነበር። አየሩ፣ ሰፈሩ፣ የሥራ ቦታውና ትምህርት ቤቱ ሁሉ 'ረመዳን! ረመዳን!' ይሸት ነበር። እናቶቻችን ወገባቸውን ታጥቀው፣ ቤታቸውን አሰናድተው የረመዳንን መዓዛ ቀድመው ያሸቱን ነበር። መስጂዶችም ቢሆኑ ግድግዳቸው ሳይቀር ናፍቆት ይታይባቸው ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ልባችን በዱንያ ትቢያ የደረቀ ይመስላል። እንግዳው በር ላይ ደርሷል፤ ተቀባዩ ግን የለም። ቀደምት ደጋግ ሰለፎች ገና ስድስት ወር ሲቀረው 'ረመዳን ሆይ ናልን!' እያሉ ይዘጋጁ ነበር። እኛ ግን ይሄው ሊገባ ከአንድ ወር ከ20 ቀናት በታች ቀርቶት እንኳን፣ ስለ ረመዳን የሚያወራ አንደበት፣ የሚዘጋጅ ልቦና አጣን። ያ አላህ! የረመዳንን ግዝፈት የምታውቅ፣ ዝግጅቷ ያማረ ህያው ልብ ስጠን። t.me/AbuSufiyan_Albenan

አሁን ካለህ ማንነት ተነስተህ ነገነትህን አትወስን። ነብያት ፍየል ጠባቂ ነበሩ። ከዚያ በኋላ ግን የአለም መሪዎች ሆነዋል። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

~ ሚስቱ እንዲትሆኚለት ከሚፈልግ ወንድ በላይ የሚመክርሺም የሚታገስሺም ሰዉ የለም። = t.me/https_Asselefya1

لَيْسَ شَيْءٌ أَقطَعَ لِظِهْرِ إِبْلِيسَ مِنْ قَوْلِ:       "لاَ إِلَهَ إِلاَّ اللهُ " =

تَأْثِيرُ بَرَامِجِ التَّوَاصُلِ الْاِجْتِمَاعِيِّ عَلَى "طَالِبِ الْعِلْمِ".
لِلشَّيْخِ عَبْدِ السَّلَامِ الشُّوَيْعِرْ حَفِظَهُ اللَّهُ .🎧

የሶሪያ ብር ተቀየረ! እንዴት ነበረ እንዴት ሆነ🙌 ግን በጣም ዉበት ያለዉ ብር ነዉ ስላችሁ¡ =

ከፀቦች ሁሉ ፥ ከግጭቶች ሁሉ እጅጉን የሚከፋው በልብ እና በአዕምሮ መካከል የሚደረገው ማብቂያ የለሽ ፍጭት ነው። ሁለቱም ልክ ናቸው፤ ሁለቱም እውነት አላቸው። ግን የቱ ያሸንፍ? የአንዱ ማሸነፍ ለሌላኛው ህመም ነው። መሃል ቤት ሆኖ መሰቃየት ፥ ታድያ ከዚህ በላይ ምን አስከፊ ግጭት አለ? ከእራስ መጣላትን የሚያህል ምን አለ? ሰላም ለእነዛ በልባቸውና በአዕምሯቸው ፀብ መሃል ለሚዋልሉ! t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

ትዳር አዲስ ማንነት መገንቢያ እንዲሁም ድንበር ማበጀያ ተቋም ነው። ያገባን ሰው ድሮ ስለማውቀው ምናምን አይባልም፣ ነውር ነው። እንደ አዲስ መተዋወቅ እና ድንበርን ማመላከት ያስፈልጋል። t.me/abdu_rheman_aman t.me/abdu_rheman_aman

~ ዲን የሌለዉ ወንድ አግብቸ አስተካክላለሁ ድክመት ነዉ ትርፉ ። ይልቅ የተስተካከለዉ ግጠመኝ ብለሽ ዱአ አድርጊ ! =

~ እንዴ ሀሳብ...ፓስፓርት ለማሳደስ እንዲሁም ኮፒ ለማዉጣት ከኦላይ ይልቅ በአላችሁበት ቆንስላ ብትሄዱ ጥሩ ነዉ። ሀቂቃ በኦላይ በጣም ዉድ ዋጋ ነዉ። ገንዘብ ባጨፈጭፉ በትክክለኛዉ መንገድ በሶብር ብትጠቀሙ መልካም ይመስለኛል። =

ቅድብን መላጨት፣ ማቅጠን፣ ማድመቅ፣ ሰው ሰራሽ ቅንድብ መለጠፍ፣... ሙስሊማት ሴቶች ሊፀየፉት ሊርቁት የሚገባ ተግባር ነው። = የቴሌግራም ቻናል፡- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

📍አሁን የوَصِيَّةُ ابْنِ قُدَامَة ደርስ በቀጥታ ስርጭት  ሊጀመር ነው ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🎙በአቡ  ሒበቲላህ  ሁሰይን ጀ       መ              ረ https://t.me/tdarna_islam?livestream=48698b8bbed34151dc