uz
Feedback
የሙሂ ማስታወሻዎች

የሙሂ ማስታወሻዎች

Kanalga Telegram’da o‘tish

የተለያዩ አጫጭር ማስታወሻዎችን እንዲሁም ለፕሮፋይል የሚሆኑ አስተማሪ ፁሁፎችን በዚህ ቻናል ያገኛሉ Onther ↓ https://t.me/latekrebu_zina Onther ↓ https://t.me/ahlul_jenah Grp @bezemut_anzemn كنتم خير أمة أخرجت للناس تأمرون بالمعروف و تنهون عن المنكر ወንድማችሁ ሙሂዲን ሰኢድ coment @jezakellah

Ko'proq ko'rsatish
4 830
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-137 kunlar
-3630 kunlar
Postlar arxiv
በኢኽላስ የተለበሰ ኒቃብ በሰዎች ምላስ አይወልቅም! @sun_flowere

ወላሂ አንተ አሸናፊ ነህ ጌታየ!

እንዴት አላህን ብቻ እንገዛ፣ ቢድዓን እንራቅ ማለታችን ያስከፋቸዋል? በዚህኮ መከፋት የነበረባቸው ካፊሮች ነበሩ።! አላሁን ሙስተዓን የቀደምቶች መንገድ @ahlul_jenah

ፈርቸህኮ ነው… ጌታየ! @sun_flowere

የመውሊድ ሰዎች ለሚያነሷቸው ማምታቻ(ብዥታ)መልስ! ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ ይችን ከላይ ያለውን ፎቶ ምን አልባት ሲዘዋወር አይታችሁት ሊሆን ይችላል። ምንም እንኳ ትንሽ የኢልምን ሽታ የቀመሱ እህት ወንድሞችን መሸወድ ባይችሉም አንዳንድ እህት ወንድሞች ግን ባለማወቅ ሊሸወዱ ስለሚችሉ ከቁርአን ከሃዲስ ከኡለሞች ስምምነት ማስረጃ በማቅረብ የምንመለከት ይሆናል። እኔንም በውስጥ መስመር በመላክ እንዳብራራላችሁ የጠየቃችሁኝ አላችሁ አጠር አድርጌ መልስ ለመስጠት ሞክራለሁ። መውሊድ ሚያከብሩ ሰዎች ሚያነሷቸው ማምታቻዎች እነዚህ ብቻ ብቻ አይደሉም ብዙ ናቸው። ከላይ የተወለዱበትን ቀን መፆማቸውን ለሚያነሱ ብዥታ ባጭሩ መልስ አስቀምጨላችኃለሁ። 2/እዚህምጋ ካነሱት ማምታቻ አንደኛው በመውሊድ ስብስቦች ላይ ምናደርገው አላህን ማውሳት፣ ዚክር ማለት፣ ሲራ ማንበብ፣ ሶደቃ ማድረግ ነው ይላሉ። ባጭሩ በዚህ መልኩ አመት ተጠብቀው እነዚህ ተግባሮች ሲሰሩ ከነብዩ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)ሆነ ከባልደረቦቻቸውም አላየንም። ይሄ ከሱና ውጭ የሆነ ተግባር ነው። አላህን ምናወሳው(ዚክር ምንለው)፣ የነብዩን ህይወት ታሪክ ምንማማረው፣ ሶደቃ ምናደርገው አመት ጠብቀን ሳይሆን ሁሌም ነው። አይ አመት ጠብቀው ያደርጋሉ ነብያችን ካሉ ይስጡን ማስረጃ ግን የለም። 3/ እንዲሁም ሁለተኛው ማምታቻቸው የቁርአን እያ ነው። قُلْ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ فَبِذَلِكَ فَلْيَفْرَحُوا هُوَ خَيْرٌ مِمَّا يَجْمَعُونَ ለዚህም መልስ ከዚህ በፊት ሰፋ ባለ መልኩ በክፍል ሶስት አዘጋጅቸ ልኬላችኋለሁ። ከታች በሊክ አስቀምጥላችኋለሁ አንቡት። ባጭሩ ግን አንድም ሙፈሲር ይሄንን የቁርአን አያ "በነብዩ መውለድ ተደሰቱ ነው" ብሎ ተፍሲር ያደረገ የለም። እነሱ እንዳሉት ነው ብንል እንኳ አመት ጠብቃችሁ እንደ ክብረ በዓል አሳልፉት ማለትን አያመላክትም። ምስጋናም ይሁን ደስታ ሚገለፀው በታዘዝንበት መልኩ ነው እንጂ እኛ እንደፈለግን አይደለም። ምክንያቱም በነብዩ መደሰት ኢባዳ ነው ኢባዳ ደግሞ ወህይ ነው አንድ ሰው ተነስቶ ጥሩ የመሰለውን መደንገግ አይችልም። በዚህ ርእስ ላይ አጥጋቢ መረጃዎችን(መልስ) ከታች ባሉት ሊንኮች ገብታችሁ አንቡት።     የመውሊድ ሰዎች ማምታቻ❗️ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ ክፍል አንድ 👇 https://t.me/latekrebu_zina/3114 ክፍል ሁለት 👇 https://t.me/latekrebu_zina/3117 ክፍል ሶስት 👇 https://t.me/latekrebu_zina/3119 ወላሁ አዕለም! እንዳይረዝም ነው ያሳጠርኩት በቀጣዩ ክፍል መልስ እሰጥበታለሁ።ኢንሻ አላህ በቻልነው ልክ ሼር እናድርገው፣ ስቶሪ ላይም እንልቀቀው!ሃቅን እናዳርስ። ባረከላሁ ፊኩም ወንድማችሁ ሙሂዲን ሰኢድ @jezakellah የቀደምቶች መንገድ ቴሌግራም ቻናል ተቀላቅለው ይከታተሉን ያተርፉበታል! https://t.me/ahlul_jenah https://t.me/ahlul_jenah የበላይ ሚያደርገው ትክክለኛ ማስረጃ ነው!!

👆መውሊድ ሚያከብሩ ሰዎች ለሚያነሷቸው ብዥታ መልስ👇
👆መውሊድ ሚያከብሩ ሰዎች ለሚያነሷቸው ብዥታ መልስ👇

የመውሊድ ሰዎች ለሚያነሷቸው ማምታቻ(ብዥታ)መልስ! ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ ይችን ከላይ ያለውን ፎቶ ምን አልባት ሲዘዋወር አይታችሁት ሊሆን ይችላል። ምንም እንኳ ትንሽ የኢልምን ሽታ የቀመሱ እህት ወንድሞችን መሸወድ ባይችሉም አንዳንድ እህት ወንድሞች ግን ባለማወቅ ሊሸወዱ ስለሚችሉ ከቁርአን ከሃዲስ ከኡለሞች ስምምነት ማስረጃ በማቅረብ የምንመለከት ይሆናል። እኔንም በውስጥ መስመር በመላክ እንዳብራራላችሁ የጠየቃችሁኝ አላችሁ አጠር አድርጌ መልስ ለመስጠት ሞክራለሁ። መውሊድ ሚያከብሩ ሰዎች ሚያነሷቸው ማምታቻዎች እነዚህ ብቻ ብቻ አይደሉም ብዙ ናቸው። ከላይ የተወለዱበትን ቀን መፆማቸውን ለሚያነሱ ብዥታ ባጭሩ መልስ አስቀምጨላችኃለሁ። 2/እዚህምጋ ካነሱት ማምታቻ አንደኛው በመውሊድ ስብስቦች ላይ ምናደርገው አላህን ማውሳት፣ ዚክር ማለት፣ ሲራ ማንበብ፣ ሶደቃ ማድረግ ነው ይላሉ። ባጭሩ በዚህ መልኩ አመት ተጠብቀው እነዚህ ተግባሮች ሲሰሩ ከነብዩ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)ሆነ ከባልደረቦቻቸውም አላየንም። ይሄ ከሱና ውጭ የሆነ ተግባር ነው። አላህን ምናወሳው(ዚክር ምንለው)፣ የነብዩን ህይወት ታሪክ ምንማማረው፣ ሶደቃ ምናደርገው አመት ጠብቀን ሳይሆን ሁሌም ነው። አይ አመት ጠብቀው ያደርጋሉ ነብያችን ካሉ ይስጡን ማስረጃ ግን የለም። 3/ እንዲሁም ሁለተኛው ማምታቻቸው የቁርአን እያ ነው። قُلْ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ فَبِذَلِكَ فَلْيَفْرَحُوا هُوَ خَيْرٌ مِمَّا يَجْمَعُونَ ለዚህም መልስ ከዚህ በፊት ሰፋ ባለ መልኩ በክፍል ሶስት አዘጋጅቸ ልኬላችኋለሁ። ከታች በሊክ አስቀምጥላችኋለሁ አንቡት። ባጭሩ ግን አንድም ሙፈሲር ይሄንን የቁርአን አያ "በነብዩ መውለድ ተደሰቱ ነው" ብሎ ተፍሲር ያደረገ የለም። እነሱ እንዳሉት ነው ብንል እንኳ አመት ጠብቃችሁ እንደ ክብረ በዓል አሳልፉት ማለትን አያመላክትም። ምስጋናም ይሁን ደስታ ሚገለፀው በታዘዝንበት መልኩ ነው እንጂ እኛ እንደፈለግን አይደለም። ምክንያቱም በነብዩ መደሰት ኢባዳ ነው ኢባዳ ደግሞ ወህይ ነው አንድ ሰው ተነስቶ ጥሩ የመሰለውን መደንገግ አይችልም። በዚህ ርእስ ላይ አጥጋቢ መረጃዎችን(መልስ) ከታች ባሉት ሊንኮች ገብታችሁ አንቡት። የመውሊድ ሰዎች ማምታቻ❗️ بِفَضْلِ اللَّهِ وَبِرَحْمَتِهِ ክፍል አንድ 👇 https://t.me/latekrebu_zina/3114 ክፍል ሁለት 👇 https://t.me/latekrebu_zina/3117 ክፍል ሶስት 👇 https://t.me/latekrebu_zina/3119 ወላሁ አዕለም! እንዳይረዝም ነው ያሳጠርኩት በቀጣዩ ክፍል መልስ እሰጥበታለሁ።ኢንሻ አላህ በቻልነው ልክ ሼር እናድርገው፣ ስቶሪ ላይም እንልቀቀው!ሃቅን እናዳርስ። ባረከላሁ ፊኩም ወንድማችሁ ሙሂዲን ሰኢድ @jezakellah የቀደምቶች መንገድ ቴሌግራም ቻናል ተቀላቅለው ይከታተሉን ያተርፉበታል! https://t.me/ahlul_jenah https://t.me/ahlul_jenah የበላይ ሚያደርገው ትክክለኛ ማስረጃ ነው!!

አጥፍቸ ከሆነ አውፍ በለኝ ጌታየ! @sun_flowere

1 / የመውሊድ ሰዎች ማምታቻ! ነብዩ የልደታቸው ቀን በፆም አሳልፈውታል ለሚሉ፦ ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ መውሊድ ለማክበር ሰኞን ቀን መፆማቸውን እንደማስረጃ ያቀርቡታል። ነብያችንም(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሰኞን ቀን ለምን እንደሚፆሙ ተጠይቀው ካቀረቧቸውን ምክንያቶች አንዱ እኔ የተወለድኩበት ቀን ነው ብለዋል ሌሎችንም ምክንያቶች ተናግረዋል። ስለዚህ ይሄ ማስረጃ ይሆናል ከተባለ እንደውም በደምብ ካስተዋልነው ላለማክበር ነው ማስረጃ የሚሆነው። ምክንያቱም አንደኛ ነብያችን ይሄን ሰኞን የሚፆሙት አመት ጠብቀው አልነበረም። እንደዚሁም ሰኞ ሰኞ ይሄ ማድረጋቸው በበአል መልኩ አለመያዙን ይገልፃል። ሰኞ የተወለዱበት ቀን ከሆነ ለምን እንደ ጁሙዕ አልተከበረም። መቸም እስካሁን ይሄን ሚያደርጉ ሰዎችን አላየንም። ያድርጉት እያልንም አይደለም። ያላስተዋልነው ነገር ደግሞ ነብያችን ይሄን ቀን ይፆሙት ነበር ፆም ደግሞ በዓልን ከማክበር ጋር የሚጋጭ ነገር ነው። ይሄን ሁላችንም እናውቃለን። ለዚህም ማሳያው ሁለቱ ኢዶቻችንን መፆም የተከለከለ ነው። (በቁርአን ሃዲስ በኢጅማዕ ስምምነት ባዕላትን መፆም አይቻልም።) ስለዚህ ባዕል ቢሆን ኑሮ ነብያችንም የተወለዱበትን ቀን በፆም አያሳልፉትም ነበር። ስለዚህ እውነተኛ የእሳቸው ተከታይ ከሆን እሳቸው እንዳደረጉት ሰኞ ሰኞን በመፆም ነው ማሳለፍ ያለብን። ከሳቸው የሚጨምርም የሚቀንስም ተከታይ ነው ማለት አይቻልም። ምክንያቱም ውዴታ በመከተል ነው ሚገለፅው። እኛም መውሊድን የማናከብረው ነብዩን ስለምንወድ ነው። ጌታችንም አላህ(ሱብሃነ ወተዓላ)እንዲህ ይላል፦ ﴿قُلْ إِن كُنتُمْ تُحِبُّونَ اللَّهَ فَاتَّبِعُونِي يُحْبِبْكُمُ اللَّهُ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ ۗ وَاللَّهُ غَفُورٌ رَّحِيمٌ﴾ “በላቸው፦ አላህን የምትወዱ ከሆነ ተከተሉኝ፤ አላህም ይወዳችኋል፣ ኃጢአቶቻችሁንም ይምራላችኋል። አላህ መሃሪ እጅግ አዛኝ ነው።” ሼር Share የቀደምቶች መንገድ ቴሌግራም https://t.me/ahlul_jenah https://t.me/ahlul_jenah

#መውሊድ ወዳጆቸ አላህ ይባርካችሁ እስኪ የነብያችንን(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)መውሊድ በተመለከተ በአምስት መልኩ አጠር አድርገን በቅንነት ለማየት እንሞክር። የተፈለገበት በሃቅ ላይ መመካከርን እንጂ በዚህ መንገድ ላይ ያሉትን መሳደብና ማንቋሸሽ አይደለም። ዲን መመካከር ነውና ኢንሻ አላህ ግንዛቤው ይጠቅመናል። አላህ ሁላችንንም ይምራን። ቢስሚላህ አልሃምዱሊላህ ①/ በመጀመሪያ ነብዩ(ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) አላከበሩትም አከበሩ የሚል መረጃም ዶኢፍ(ደካማ)የሆነ ሀዲስ እንኳ ቢሆን የለም። የኺላፍ ርእስም አይደለም። ወላሂ የነብዩ ትክክለኛ ተከታይ የሆነ ሰው ይሄ ብቻ በቂው ነው ምክንያቱም እሳቸውን መከተል ብቻ እንደሆነ የጀነት መንገድ እናውቃለን። ②/ ሁለተኛው ባልደረቦቻቸው ☞ አቡበክር ☞ ኡመር ☞ ኡስማን ☞ አሊይ ☞ ሀሰን ☞ በዑመውዮች ☞ በአሳሲዮች አስተዳደር ዘምን ምንም ከእነሱ ይህ ነገር በጭራሽ አልተገኘም።  ኢማሙ አቡ ሃኒፋ፣ ኢማሙ ሻፊዒይ፣ ኢማሙ አህመድ፣ ኢማሙ ማሊክ አስቡት እነዚህ ሁሉ መውሊድን አላከበሩም አልደገፉም። እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት በመልካም ስራ ላይ ከሰዎች ሁሉ የበለጡ ናቸው። መውሊድ ጥሩ ቢሆን በዚህ መልካም ነገር በቀደሙን ነበር። አዎ እነዚህ ከልባቸው የነብዩን ውዴታ ያሳዩ ናቸው። ታዲያ ያኔ ዲን ያልነበረ እንዴት ዛሬ ዲን ሊሆን ቻለ።? ስለዚህ ፈላጎታችን ጀነት ከሆነ በግልፅ የመጡልንን ሱናዎች ተግባራዊ እናድርግ እንጂ ከነብዩ አንቅደም። ③/ ሦስተኛው ነብዩ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)እንዲህ ይላሉ፦ "አንዳች ነገርም ቢሆን ወደ አላህ የሚያቃርባችሁ እና ወደ ጀነት የሚወስዳችሁን ነገር አልተውኩትም ያዘዝኳቹህ ቢሆን እንጂ እንዲሁም አንዳች ነገርም ቢሆን ከአላህ የሚያርቃችሁ እና ወደ እሳት የሚያቀርባችሁን ነገር አልተውኩም የከለከልኳቹሁ ቢሆን እንጂ።" አላሁ አክበር! አሁን ይሄ ንግግር ምን ይወጣለታል። ስለዚህ ይህም መውሊድ ያልተነገረን ነገር ነው ጥሩ ቢሆን ይነግሩን ነበር።(ሰለዋቱ ረቢ ወሰላሙሁ አለይሂ) ④/ አራተኛው በትክክል ነብዩ(ﷺ)መቼ እደተወለዱ አይታወቅም። በጣም የሚገርመው ይሄ ነው። በጭራሽ ነብዩ መቸ እንደተወለዱ ትክክለኛ መረጃ የለም። ነብዩ በዚህ ቀን ተወለዱ ብሎ የሚናገር ሰው በጭራሽ ምንም አይነት ትክክለኛ ማስረጃ የለውም። ማለትም በዚህ ጉዳይ ኡለሞች በነብዩ(ﷺ)ውልደት መቸ እንደሆነ ወደ 7 ወይም 8 ንግግሮች ተለያይተዋል። ምንም እንኳ አብዘሃኞቹ ረቢዓል አወል 12 ቢሉም ግን ይሄን ያሉት ያለማስረጃ ነው። እንዲሁ ሰዎች በወሬ የተቀባበሉት ወሬ ነው። ግን በጭራሽ የተረጋገጠ መረጃ የለም።) አንድ ሰው በእርግጠኝነት ረቢዓል አወል 12 ነብዩ የተወለዱበት ቀን ነው ሊል አይችልም ማለት ነው።  በዚህ ንግግሬ መውሊድ ሚያከብር ሰው በጣም ሊደነግጥ ይችላል ግን እውነታ ነው ኪታቦችን እናገላብጥ ሰዎችንም እንጠይቅ። Muhammad ﷺ የተወለዱበትን ቀን በተመለከተ ኡለሞች አንድ ድምፅ ላይ አልተስማሙም። በታሪክና በሲራ መጽሐፍት ውስጥ ወደ 7 ወይም 8 የሚደርሱ አስተያየቶች ተጠቅሰዋል። ከእነዚህም መካከል፦ -2ኛው የረቢዑል አወል -8ኛው -9ኛው -12ኛው(በጣም ታዋቂ የሆነው አስተያየት) -17ኛው -22ኛው የሚሉ ልዩ ልዩ አስተያየቶች ተጠቅሰዋል። እነዚህ ሁሉ የተወለዱበት ቀን ነው ብለው የተወሩ ናቸው። ነገር ግን አብዛኛዎቹ የሐዲስ እና የታሪክ ምሁራን የሚስማሙበት ነገር አንድ ነው፦ ነቢዩ ﷺ በሰኞ ቀን እንደተወለዱ። ይህም በሐዲስ በግልጽ ተረጋግጧል። ስለዚህ፣ የትኛው ቀን እንደነበር ላይ ልዩነት አለ፣ ነገር ግን ሰኞ መሆኑ በሐዲስ የተረጋገጠ ነው። ⑤/አምስተኛ ከዚህም የባሰውን በጣም ሚያስደነግጠውን ነገር ደግሞ ልንገራችሁ። ☞ በዑለሞች ስምምነት ረቢዓል አወል 12 ወይም ሰዎች መውሊድ የሚያከብሩበት ቀን ነብዩ(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)የሞቱበት ቀን ነው። ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጅኡን!(አዎ! በታሪክ ሙሁራን ስምምነት በሐዲስ ሊቃውንት ስምምነት ነብዩ(ﷺ)የሞቱት በረቢዓል አወል 12 ሰኞ ቀን ነው።!) ሱብሃናላህ ይሄ ማለት እንደ ትክክለኛ መረጃ ሰዎች ነብያችን መሞታቸውን ነው እያከበሩት ያለው፣ በመሞታቸው ነው እየተደሰቱ ያለው ማለት ነው። ወዳጆቸ ያለ ማስረጃ በጭፍን መሄድ ያለው አደጋ ይሄ ነው። አይደለም አጅር ልናገኝ ወደ ወንጀል ያስገባናል። ስለዚህ አላህን እንፍራ። ላቀረብኩላችሁ መረጃዎች ሚቃወም መረጃ ካላችሁ ልትሰጡኝ ትችላላችሁ ነገር ግን ምንም አይነት ስህተት የለባቸውም።  አምብቡ ጠይቁ የበለጠ ግልፅ ይሆንላችኋል። ስለዚህ ውድ ወንድም እህቶቸ ከዚህ ተግባር ራሳችንን እናርቅ እንዲሁም ሌሎችም እንዲርቁት በጥበብ ቀስ አድርገን ለማስረዳት እንሞክር። ወላሁ አዕለም   ሁላችንም ሼር እናድርገው! አላህ ሚወደውን ይመራበታል። እስልምና በማስረጃ የቆመ ዲን ነው። ብዙ አሉ ሃቅን አውቀው መከተልን ሚፈልጉ ስለዚህ ሼር በማድረግ ሰበብ እንሁናቸው። ወንድማቹ ሙሂዲን ሰኢድ የቀደምቶች መንገድ ቴሌግራም፦👇 https://t.me/ahlul_jenah https://t.me/ahlul_jenah

مَنْ أَحْدَثَ فِيهَا حَدَثًا، أَوْ آوَى مُحْدِثًا، فَعَلَيْهِ لَعْنَةُ اللَّهِ، وَالْمَلَائِكَةِ، وَالنَّاسِ أَجْمَعِينَ. "(በዲናችን ላይ)አዲስ ነገር ያመጣ ያመጣ ብቻ አይደለም ለሱ ከለላን የሰጠ በዛ ሰው ላይ የአላህ እርግማን፣ የመላይኮችም፣ የሰዎችም እርግማን በሱ ላይ ይሁን ብለዋል ነብያችን(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም") Share & join👇 የቀደምቶች መንገድ https://t.me/ahlul_jenah https://t.me/ahlul_jenah

"(በዲናችን ላይ)አዲስ ነገር ያመጣ ያመጣ ብቻ አይደለም ለሱ ከለላን የሰጠ በዛ ሰው ላይ የአላህ እርግማን፣ የመላይኮችም፣ የሰዎችም እርግማን በሱ ላይ ይሁን ብለዋል ነብያችን(ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም") Share & join https://t.me/ahlul_jenah

ወላሂ እድለኛ ሰው ማለት ከእሳት የተራቀና ጀነት የገባ ነው። ዱንያ ላይ ስትኖሩ ትልቁ ግባችሁ(ጀነት)ይሁን።!      የሙሂ @sun_flowere

የሃራም ፍቅር(መንገድ)ያልተፃፈልሽን ምታገኝበት መንገድ ሳይሆን ራስሽን ምታጭበት መንገድ ነው።! የሙሂ ማስ @sun_flowere

ማትገመቺ ሁኚ ማለት አንዱ ኒቃብ መልበስ ነው… @sun_flowere

ቁርአንና ሃዲስ እንዲህ ነው ካለ ላስብበት፣ ላመቻች አይባልም ነፍስያችንን በትእዛዙ እናስገድዳት። የሙሂ @sun_flowere

ኡስታዝ(ዳኢ)ስለሆነ ዝሙት ላይ አይወድቅም ማለት አይደለም። ዲን ማለት በተግባርም ሚታይ ነገር ነው። በሃራም መንገድ ከሄደ ማንም ዋስትና የለውም።! የሙሂ ማስታወሻዎች 👉 @sun_flowere Join & Share

አንቺ ግን ክብርሽን ጠብቂ @sun_flowere

"ችግር በቅቤ ያስበላል" ሚለው አባባል የገባኝ መኪና አጥቸ በፕሌን ስሄድ ነው ሃሃ ሙሂ @sun_flowere

ነግሬሽ ነበረ ስሜት ጊዜያዊ ነው! @sun_flowere