uz
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Kanalga Telegram’da o‘tish

📈 Telegram kanali የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU analitikasi

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 442 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 042-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 328-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 442 obunachiga ega bo‘ldi.

28 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 550 ga, so‘nggi 24 soatda esa 26 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.47% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.23% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 412 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 477 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 29 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 442
Obunachilar
+2624 soatlar
+1347 kunlar
+55030 kunlar
Postlar arxiv
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብ
በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብዳቤ ለሁሉም አኅጉረ ስብከቶች የተጻፈ ሲሆን ሁሉም በሥራቸው ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት መመሪያውን እንዲያሰራጩና በእቅድ ውስጥ አድርገው እንዲከታተሉ በማሳሰብ የሚከተሉትን ዋና ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲያደርጉ መመሪያው ተላልፏል። ይኸውም ፩_ በሁሉም ቦታ የመምህራን ስልጠና እንዲሰጥና የመምህራን ቅጥርና ምደባ ፪_ ከመማሪያ ቦታ ማመቻቸትና በቂ ቦታ በማዘጋጀት የመማሪያ ክፍሎች እንዲገነቡ፣ ፫_ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በጀት በመመደብ መጻሕፍት መግዛት፣ ፬_ ለትግበራው አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት እና ምዕመናን ልጆቻቸውን ወደ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እንዲልኩ በየዐውደ ምህረቱ በመቀስቀስና ሥርዓተ ትምህርቱን የማስታወቅ ሥራ በመሥራት ለተግባራዊነቱ የአጥቢያ ሰበካ ጉባኤያቱ ዕቅድ ውስጥ በማስገባት እንዲሠሩ መመሪያው ይገልጻል። https://t.me/EOTCNSSU

ሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ስለ ሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና አተገባበር በአጠቃላይ የሰበካ መንፈሣዊ ጉባኤ 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ግንዛቤ ሰጠ። (ጥቅምት 8 2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ከተጀመረ አራት ቀን የሆነው በ42ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከዓመቱ የሀገረ ስብከቶች ሪፓርት በዘለለ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ተነስተው ገለጻና ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል። በዚህ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከያዛቸው መርሐ ግብራት መካከል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ግንዛቤ ማስጨበጫ አንዱ ነው። ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ያደረጉት የሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲያቆን ስንታየው ምስጋናው ሲሆኑ በንግግራቸው "በሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ ለትግበራ ወደ ሁሉም አህጉረ ስብከት የወረደው ሥርዓተ ትምህርት ዓላማው ሕፃናትና ወጣቶች ወጥ የሆነ ሥርዓተ ትምህርት እንዲማሩ፣ ዘመኑን የዋጁ ቤተክርስቲያንንና ሀገራቸውን መምራት የሚችሉ አገልጋዮችን ለማፍራት፣ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ትውፊትና ባህል እንዲያውቁ፣ የዘመኑን ፈተና እንዲያልፉና ችግር ፈቺ የሆነ ትውልድን ማፍራት ነው" ብለዋል። በገለጻቸውም ሥርዓተ ትምህርቱ 6 ክፍለ ትምህርቶችና አንድ አጋዥ ክፍለ ትምህርት የተዋቀረ ሲሆን የክፍል መጠን፣ የእድሜ አከፋፈል፣ የመጽሐፍ ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ ወዘተ ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል። በመጨረሻም በጉባኤው ከታደሙ የሀገረ ሰሰብከት ተወካዮችን የደብር አለቆች ይህን ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም መዋቀር ተደራሽ ለማድረግ በሁሉም መዋቅር ማስገንዘብና ሥልጠና በመስጠት ፣ የመማሪያ ቦታ በማዘጋጀት ፣ ለትግበራው መሳካት እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion