uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 442 підписників, посідаючи 6 042 місце в категорії Релігія і духовність та 2 328 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 442 підписників.

За останніми даними від 28 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 550, а за останні 24 години на 26, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 37.47%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.23% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 412 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 477 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 29 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 442
Підписники
+2624 години
+1347 днів
+55030 день
Архів дописів
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ዕለት ዕለት ተሸክሞ ይከተለኝ።" ሉቃ 9፡23 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብ
በተያያዘ ዜና ለሁሉም አኅጉረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ወጥ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ መመሪያ ስለማስተላለፍ በሚል በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የተጻፈ ደብዳቤ ለሁሉም አኅጉረ ስብከቶች የተጻፈ ሲሆን ሁሉም በሥራቸው ለሚገኙ ገዳማትና አድባራት መመሪያውን እንዲያሰራጩና በእቅድ ውስጥ አድርገው እንዲከታተሉ በማሳሰብ የሚከተሉትን ዋና ሐሳቦች ተግባራዊ እንዲያደርጉ መመሪያው ተላልፏል። ይኸውም ፩_ በሁሉም ቦታ የመምህራን ስልጠና እንዲሰጥና የመምህራን ቅጥርና ምደባ ፪_ ከመማሪያ ቦታ ማመቻቸትና በቂ ቦታ በማዘጋጀት የመማሪያ ክፍሎች እንዲገነቡ፣ ፫_ ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ በጀት በመመደብ መጻሕፍት መግዛት፣ ፬_ ለትግበራው አስፈላጊውን ግብዓት በማሟላት እና ምዕመናን ልጆቻቸውን ወደ ሰንበት ትምህርት ቤቶች እንዲልኩ በየዐውደ ምህረቱ በመቀስቀስና ሥርዓተ ትምህርቱን የማስታወቅ ሥራ በመሥራት ለተግባራዊነቱ የአጥቢያ ሰበካ ጉባኤያቱ ዕቅድ ውስጥ በማስገባት እንዲሠሩ መመሪያው ይገልጻል። https://t.me/EOTCNSSU

ሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ስለ ሥርዓተ ትምህርት ዝግጅትና አተገባበር በአጠቃላይ የሰበካ መንፈሣዊ ጉባኤ 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ግንዛቤ ሰጠ። (ጥቅምት 8 2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ከተጀመረ አራት ቀን የሆነው በ42ኛው አጠቃላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤ ከዓመቱ የሀገረ ስብከቶች ሪፓርት በዘለለ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ተነስተው ገለጻና ውይይት እየተደረገባቸው ይገኛል። በዚህ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሰበካ መንፈሳዊ ጉባኤው ከያዛቸው መርሐ ግብራት መካከል የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ግንዛቤ ማስጨበጫ አንዱ ነው። ይህን የግንዛቤ ማስጨበጫ ገለጻ ያደረጉት የሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ ዲያቆን ስንታየው ምስጋናው ሲሆኑ በንግግራቸው "በሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ በሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ በቅዱስ ሲኖዶስ ጸድቆ ለትግበራ ወደ ሁሉም አህጉረ ስብከት የወረደው ሥርዓተ ትምህርት ዓላማው ሕፃናትና ወጣቶች ወጥ የሆነ ሥርዓተ ትምህርት እንዲማሩ፣ ዘመኑን የዋጁ ቤተክርስቲያንንና ሀገራቸውን መምራት የሚችሉ አገልጋዮችን ለማፍራት፣ የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት ትውፊትና ባህል እንዲያውቁ፣ የዘመኑን ፈተና እንዲያልፉና ችግር ፈቺ የሆነ ትውልድን ማፍራት ነው" ብለዋል። በገለጻቸውም ሥርዓተ ትምህርቱ 6 ክፍለ ትምህርቶችና አንድ አጋዥ ክፍለ ትምህርት የተዋቀረ ሲሆን የክፍል መጠን፣ የእድሜ አከፋፈል፣ የመጽሐፍ ዝግጅት የደረሰበትን ደረጃ ወዘተ ጠቅለል አድርገው አቅርበዋል። በመጨረሻም በጉባኤው ከታደሙ የሀገረ ሰሰብከት ተወካዮችን የደብር አለቆች ይህን ሥርዓተ ትምህርት በሁሉም መዋቀር ተደራሽ ለማድረግ በሁሉም መዋቅር ማስገንዘብና ሥልጠና በመስጠት ፣ የመማሪያ ቦታ በማዘጋጀት ፣ ለትግበራው መሳካት እንዲሰሩ መልዕክት አስተላልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion