uz
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Kanalga Telegram’da o‘tish

📈 Telegram kanali የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU analitikasi

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 434 obunachidan iborat bo'lib, Din & Maʼnaviyat toifasida 6 048-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 328-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 434 obunachiga ega bo‘ldi.

27 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni 543 ga, so‘nggi 24 soatda esa 21 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 36.43% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining N/A% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 252 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 0 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 33 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 28 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Din & Maʼnaviyat toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 434
Obunachilar
+2124 soatlar
+1247 kunlar
+54330 kunlar
Postlar arxiv
በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት በአዳሚ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ቤተክህነት : በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  እና  በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ለሚገኙ የሰ/ት/ቤት አመራሮች ሥርዓተ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል  የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ፡፡ ****** ጥቅምት 19/2/2016 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስተባባሪነት በቀን 18/02/2016 ዓ/ም በአዳሚ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ  ቤተክህነት  ፣  በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  እና  በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ለሚገኙ  የሰ/ት/ቤት አመራሮች  18/02/2016 ዓ/ም  ሥርዓተ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል  የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንደተሰጠ የሀገረ ስብከቱ አንድነት ገለፀ። የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርቱ ባልተጀመረባቸው ወረዳዎች ለማስጀመር የመርሐ- ግብር ምድብ አውጥቶ ፤  ሥልጠናውን እንዲሰጥ እያደረገ ሲሆን ፤  18/02/2016 ዓ/ም የተሰጠው የሥርዓተ ትምህርት ማስገንዘቢያ ሥልጠና፡-    👉ሥርዓተ ትምህርት  የሚሰጠው ጥቅም     👉የሥርዓተ ትምህርቱ ዓላማ    👉የሥርዓተ ትምህርቱ አከፋፈል    👉የሥርዓተ ትምህርቱ ክፍላተ ትምህርቶች    👉ለሥርዓተ ትምህርቱ  የሚያስፈልጉ ግብዓቶች    👉የሥርዓተ ትምህርቱ ባለድርሻ አካላት    👉በሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የተሠራው የመጻሕፍት ዝግጅት እና    👉ሥርዓተ ትምህርቱ ከየት መጀመር  ይቻላል  የሚሉ እና መሰል ጉዳዮች   በስፋት ተዳሰዋል፡፡ በዕለቱ ውይይቶችም ተደርገዋል፡፡ በወረዳው ከሚገኙት ሰ/ት/ቤቶች መካከል በቅርብ ሳምንታት ሥርዓተ ትምህርቱን መጀመር የሚችሉ የሰ/ት/ቤቶችንም የመለየት ሥራ እየተሠራ ይገኛል፡፡ በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ላሉ ሰ/ት/ቤቶች የተሰጠው ስልጠና ላይ የወረዳ ቤተክህነቱ  ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ መ/ር በለጠ አበበ  በተወካይነት ተገኝተው  ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግር ወረዳ ቤተክህነቱ አስፈላውን ትብብርና እገዛ እንደሚያደር ገልጸው ፤  መርሐ ግብሩን ላስተባበሩት የአቃቂ ወረዳ ሰ/ት/ቤት አንድነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ 👉በዕለቱ  ከሥርዓተ ትምህርቱ በተጨማሪ የወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት  መዋቅራዊ አሠራርና የሥራ ድርሻ ላይ ያተኮረ ሥልጠናም ለአንድነቱ አመራሮች ተሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው በሌሎች ወረዳዎችም በቀጣይነት የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ሥርዓተ ትምህርቱ በ2015 ዓ.ም በተጀመረበት የመንበረ ጵጵስና  አጥቢያዎች ላይ በ2016 ዓ.ም ተጠናክሮ እየተሰጠ ሲሆን ፤ በአድአ ወረዳ በሚገኙ የቢሾፍቱ /ደብረዘይት ከተማና በዙሪያው ባሉ የተመረጡ አጥቢያዎች መጀመሩን ከአሁን በፊት መዘገባችን ይታወቃል፡፡  ዘገባው የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው፡፡ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion