en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 434 subscribers, ranking 6 048 in the Religion & Spirituality category and 2 328 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 434 subscribers.

According to the latest data from 27 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 543 over the last 30 days and by 21 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 36.43%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 252 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 28 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 434
Subscribers
+2124 hours
+1247 days
+54330 days
Posts Archive
በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት በአዳሚ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ቤተክህነት : በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  እና  በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ለሚገኙ የሰ/ት/ቤት አመራሮች ሥርዓተ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል  የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ፡፡ ****** ጥቅምት 19/2/2016 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስተባባሪነት በቀን 18/02/2016 ዓ/ም በአዳሚ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ  ቤተክህነት  ፣  በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  እና  በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ለሚገኙ  የሰ/ት/ቤት አመራሮች  18/02/2016 ዓ/ም  ሥርዓተ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል  የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንደተሰጠ የሀገረ ስብከቱ አንድነት ገለፀ። የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርቱ ባልተጀመረባቸው ወረዳዎች ለማስጀመር የመርሐ- ግብር ምድብ አውጥቶ ፤  ሥልጠናውን እንዲሰጥ እያደረገ ሲሆን ፤  18/02/2016 ዓ/ም የተሰጠው የሥርዓተ ትምህርት ማስገንዘቢያ ሥልጠና፡-    👉ሥርዓተ ትምህርት  የሚሰጠው ጥቅም     👉የሥርዓተ ትምህርቱ ዓላማ    👉የሥርዓተ ትምህርቱ አከፋፈል    👉የሥርዓተ ትምህርቱ ክፍላተ ትምህርቶች    👉ለሥርዓተ ትምህርቱ  የሚያስፈልጉ ግብዓቶች    👉የሥርዓተ ትምህርቱ ባለድርሻ አካላት    👉በሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የተሠራው የመጻሕፍት ዝግጅት እና    👉ሥርዓተ ትምህርቱ ከየት መጀመር  ይቻላል  የሚሉ እና መሰል ጉዳዮች   በስፋት ተዳሰዋል፡፡ በዕለቱ ውይይቶችም ተደርገዋል፡፡ በወረዳው ከሚገኙት ሰ/ት/ቤቶች መካከል በቅርብ ሳምንታት ሥርዓተ ትምህርቱን መጀመር የሚችሉ የሰ/ት/ቤቶችንም የመለየት ሥራ እየተሠራ ይገኛል፡፡ በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ላሉ ሰ/ት/ቤቶች የተሰጠው ስልጠና ላይ የወረዳ ቤተክህነቱ  ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ መ/ር በለጠ አበበ  በተወካይነት ተገኝተው  ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግር ወረዳ ቤተክህነቱ አስፈላውን ትብብርና እገዛ እንደሚያደር ገልጸው ፤  መርሐ ግብሩን ላስተባበሩት የአቃቂ ወረዳ ሰ/ት/ቤት አንድነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ 👉በዕለቱ  ከሥርዓተ ትምህርቱ በተጨማሪ የወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት  መዋቅራዊ አሠራርና የሥራ ድርሻ ላይ ያተኮረ ሥልጠናም ለአንድነቱ አመራሮች ተሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው በሌሎች ወረዳዎችም በቀጣይነት የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ሥርዓተ ትምህርቱ በ2015 ዓ.ም በተጀመረበት የመንበረ ጵጵስና  አጥቢያዎች ላይ በ2016 ዓ.ም ተጠናክሮ እየተሰጠ ሲሆን ፤ በአድአ ወረዳ በሚገኙ የቢሾፍቱ /ደብረዘይት ከተማና በዙሪያው ባሉ የተመረጡ አጥቢያዎች መጀመሩን ከአሁን በፊት መዘገባችን ይታወቃል፡፡  ዘገባው የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው፡፡ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion