uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 434 підписників, посідаючи 6 048 місце в категорії Релігія і духовність та 2 328 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 434 підписників.

За останніми даними від 27 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 543, а за останні 24 години на 21, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 36.43%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає N/A% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 252 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 0 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 33.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 434
Підписники
+2124 години
+1247 днів
+54330 день
Архів дописів
በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት በአዳሚ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ ወረዳ ቤተክህነት : በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  እና  በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ለሚገኙ የሰ/ት/ቤት አመራሮች ሥርዓተ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል  የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ፡፡ ****** ጥቅምት 19/2/2016 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አስተባባሪነት በቀን 18/02/2016 ዓ/ም በአዳሚ ቱሉ ጅዶ ኮምቦልቻ  ቤተክህነት  ፣  በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  እና  በአዳማ ዙሪያ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ለሚገኙ  የሰ/ት/ቤት አመራሮች  18/02/2016 ዓ/ም  ሥርዓተ ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል  የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንደተሰጠ የሀገረ ስብከቱ አንድነት ገለፀ። የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሥርዓተ ትምህርቱ ባልተጀመረባቸው ወረዳዎች ለማስጀመር የመርሐ- ግብር ምድብ አውጥቶ ፤  ሥልጠናውን እንዲሰጥ እያደረገ ሲሆን ፤  18/02/2016 ዓ/ም የተሰጠው የሥርዓተ ትምህርት ማስገንዘቢያ ሥልጠና፡-    👉ሥርዓተ ትምህርት  የሚሰጠው ጥቅም     👉የሥርዓተ ትምህርቱ ዓላማ    👉የሥርዓተ ትምህርቱ አከፋፈል    👉የሥርዓተ ትምህርቱ ክፍላተ ትምህርቶች    👉ለሥርዓተ ትምህርቱ  የሚያስፈልጉ ግብዓቶች    👉የሥርዓተ ትምህርቱ ባለድርሻ አካላት    👉በሀገር አቀፍ የሰ/ት/ቤቶች አንድነት የተሠራው የመጻሕፍት ዝግጅት እና    👉ሥርዓተ ትምህርቱ ከየት መጀመር  ይቻላል  የሚሉ እና መሰል ጉዳዮች   በስፋት ተዳሰዋል፡፡ በዕለቱ ውይይቶችም ተደርገዋል፡፡ በወረዳው ከሚገኙት ሰ/ት/ቤቶች መካከል በቅርብ ሳምንታት ሥርዓተ ትምህርቱን መጀመር የሚችሉ የሰ/ት/ቤቶችንም የመለየት ሥራ እየተሠራ ይገኛል፡፡ በአቃቂ ወረዳ ቤተክህነት  ስር ላሉ ሰ/ት/ቤቶች የተሰጠው ስልጠና ላይ የወረዳ ቤተክህነቱ  ቁጥጥር ክፍል ኃላፊ መ/ር በለጠ አበበ  በተወካይነት ተገኝተው  ሥርዓተ ትምህርቱን ለመተግር ወረዳ ቤተክህነቱ አስፈላውን ትብብርና እገዛ እንደሚያደር ገልጸው ፤  መርሐ ግብሩን ላስተባበሩት የአቃቂ ወረዳ ሰ/ት/ቤት አንድነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ 👉በዕለቱ  ከሥርዓተ ትምህርቱ በተጨማሪ የወረዳ ቤተ ክህነት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት  መዋቅራዊ አሠራርና የሥራ ድርሻ ላይ ያተኮረ ሥልጠናም ለአንድነቱ አመራሮች ተሰጥቷል፡፡ ሥልጠናው በሌሎች ወረዳዎችም በቀጣይነት የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ሥርዓተ ትምህርቱ በ2015 ዓ.ም በተጀመረበት የመንበረ ጵጵስና  አጥቢያዎች ላይ በ2016 ዓ.ም ተጠናክሮ እየተሰጠ ሲሆን ፤ በአድአ ወረዳ በሚገኙ የቢሾፍቱ /ደብረዘይት ከተማና በዙሪያው ባሉ የተመረጡ አጥቢያዎች መጀመሩን ከአሁን በፊት መዘገባችን ይታወቃል፡፡  ዘገባው የምሥራቅ ሸዋ ሀ/ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ነው፡፡ (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU ✍️Website👇 https://eotc-gssu.org/a/ ✍️Tiktok👇 https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion