NABAWI TUBE [ነበዊ ቲዩብ]
Відкрити в Telegram
4 299
Підписники
-424 години
-257 днів
-5330 день
Архів дописів
የደዕዋ ማስታወቂያ
~
ነገ እሁድ ሰኔ 21/2018 በሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ጊዜ፦ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ
* ሳዳት ከማል
* አቡል 0ባስ፣
* ሙሐመድ ሱልጧን እና
* ኢብኑ ሙነወር
ቦታው ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ
በሰዓት እንድትገኙ እናስታውሳለን።
Repost from SadatKemal Abu Meryem
የደዕዋ ማስታወቂያ
~
የፊታችን እሁድ ሰኔ 21/2018 በሑዘይፋ መስጂድ የደዕዋ ፕሮግራም ስለሚኖር ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
ጊዜ፦ ከረፋዱ 3፡30 ጀምሮ
* ኢብኑ ሙነወር፣
* አቡል 0ባስ፣
* ሙሐመድ ሱልጧን እና
* ሳዳት ከማል
ቦታው ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ
Repost from Dr. Seid Musa
ቀጥታ ስርጭት ከቡታጂራ!
[ العقيدة الواسطية ]
~
ሸይኽ ዐሊይ አር-ራዚሒይ -
https://t.me/AbulBukhariSeid?livestream=4057c2c720ef0c71eb
+3
ደስ የሚል ሽታ ያለውና አንዴ ተቀብታችሁት ሽታው በጣም የሚቆይ ምርጥ ሽቶ።እንዲሁም ባለ መኪናዎች መኪና ውስጥ ብታስቀምጡት በራሱ ጥሩ የሆነ ማዐዛ ያለው
በብዛትም ሆነ በፍሬም ሚፈልግ ካለ ባላችሁበት ሆናቹ ብታዙን ከነፃ ዲሊቨሪ ጋር እናቀርባለን ።
C 99 white parfum oil
Size 30 ML
Al - majid oud
አድራሻች ፦አዲስ አበባ ቤተል።
በቴሌግራም @AbuNuhibnufedlu
ስልክ 📞 0947778381
በቅርቡ በወሎ ኮምቦልቻ በተካሄደው ደውራ ላይ እጅግ በርካታ መሻይኾች እና የተለያዩ የሸሪዐ እውቀትን በመማር ላይ የተሰማሩ ደረሶች ተሰባስበው ነበር። ለኔ ከተሰጠው ትምህርት በላይ ስብስቡ በጣም ደስ ብሎኛል። የነሱም ደስታ ከፊታቸው የሚነበብ ነበር። ቁርጠኝነቱ ከቀጠለ በአሁኑ ሰዓት በየአካባቢው የምናየውን ከፍተኛ የአስተማሪ እጥረት በሆነ መጠን የሚቀርፍ ግዙፍ የዒልም ሰራዊት እየመጣ እንደሆነ ይሰማኛል፣ ኢንሻአላህ። አላህ ከክፉ ጠብቆ ለሃገር፣ ለወገን የሚጠቅሙ ያድርጋቸው። እንዲህ አይነት ፕሮግራሞች በየተወሰነ ጊዜ ቢደጋገሙ ጥሩ መነቃቃት ይፈጥራሉ። ጠንካራ ትስስር እንዲኖርም ያግዛሉ።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
የደርስ ማስታወቂያ
~
ከነገ ጀምሮ የሸይኽ ሙሐመድ ብኑ ዐብዲልወሃብን ኪታቡ ተውሒድ እንማማራለን፣ ኢንሻአላህ።
* ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ (ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ)
* ጊዜ፦ ዘወትር ቅዳሜ እና እሁድ ከመግሪብ እስከ ዒሻ
Repost from Dr. Seid Musa
ቀጥታ ስርጭት ከቡታጂራ!
[ المنهجية في طلب العلم ]
~
ሸይኽ ዐሊይ አር-ራዚሒይ -
https://t.me/AbulBukhariSeid?livestream=4057c2c720ef0c71eb
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (አቡ ሁዘይፋ)
የኢኽዋኖች የአንድነት ጥሪ
በጥቃቅን ጉዳዮች አንለያይ!
t.me/NABAWITUBE
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (አቡ ሁዘይፋ)
ቁርዐንዮች
ነብዩ ሙሐመድ ﷺ እነዚህ ሰዎች እንደሚመጡም እንድንጠነቀቃቸውም ነግረውን ነበር!
t.me/NABAWITUBE
አድስ ሙሐደራ ደሴ አረብ ገንዳ መስጅድ
💉ስለ ተውሒድና ሽርክ ምረጥ ምክር
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (ሀፊዘሁሏህ)
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Repost from [] مركز أبي موسى الأشعري []
🗂 አስደሳች ዜና 🗂
⬇️ የክረምትና የበጋ ኮርስ ማስታወቂያ ከመርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ 💎
መርከዝ አቡ ሙሳ አል-አሽዐሪ ለወንዶች እና ለሴቶች በአዳሪ መርኋ ግብር ተማሪዎችን ተቀብለን ለማስተማር ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ በምዝገባ ላይ ይገኛል ።
⛔️ማሳሰቢያ: የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከተለቀቀበት ቀን ጀምሮ እስከ ሰኔ 20 ድረስ የሚቆይ ሲሆን ቦታ ሳይሞላበዎት ፈጥነው ይመዝገቡ ።
🗂መመዝገቢያ አድራሻ:
+251913939993
+251928844757
+251930547776
+251911119260
✈️ የቴሌግራም አድራሻ:
https://t.me/merkezabumussa1
https://t.me/merkezabumussa1
+3
ማንኛውም አይነት ስልክ መግዛት ፣ መሸጥ እና መለወጥ ስትፈልጉ በዚህ አድራሻ ማናገር እና ወደ ፈለጋችሁበት ቦታ ማዘዝ ትችላላችሁ።
👉 @AbuNuhibnufedlu
ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር (አቡ ሁዘይፋ)
ቁርዐን ማብራሪያ አያስፈልገውም?
ሐዲስ (ሱና) አያስፈልገንም?
t.me/NABAWITUBE
አንድ አይና ባ'ፈር አይጫወትም
~
ክርስቲያኖች የቁርኣን አንቀፆችን ከአውድ ውጭ በመውሰድ ኢስላም የሰላማዊ ሰዎችን ግድ ^ ያ እንደሚደግፍ ሲከሱ ይታያሉ። ይህንን ድፍረት ያመጡት መፅሀፋቸውን ስለማያውቁት ነው። ኢስላም በጦርነት ጊዜ እንኳ ተዋጊ ያልሆኑ ሴቶችን፣ ህፃናትን፣ አዛውንቶችን፣ ገዳማት ውስጥ የተጠለሉ ሰዎችን መንካትን ይከለክላል። ሌላው ቀርቶ ያፈሩ ዛፎችን እንኳ አትንኩ ይላል። ክርስትናስ? ከጦርነት ጋር ምን ንክኪ የሌላቸው ክፍሎች ላይ ሳይቀር ሰይፍ እንዲመዘዝ የሚያበረታቱ ጥቅሶች በብዛት አሉት።
[ሀ] መፅሀፍ ቅዱሳዊ ማስረጃዎች
1. "በከተማይቱ ውስጥ በመዘዋወር ሁሉን #ግደ_ሉ፤ ለማንም በመራራት ምሕረት አታድርጉ፡፡
☞ሽማግሌ ሆነ
☞ወጣት
☞አሮጊት ሆነች
☞ኮረዳ
☞ሕጻናትም ሳይቀሩ #ሁሉንም_ግ_ደሉ፡፡" (ትንቢተ ሕዝቅኤል 9፡5-6 ቀለል ባለ የአማርኛ ትርጉም 1980 እትም)
2. "ወደ ከተማይቱ በመግባት በቁጥጥሩ ስር አደረጋት፤ #ሰይፋቸውንም መዝዘው በከተማይቱ የተገኘውን
☞ወንዱንም
☞ሴቱንም
☞ወጣቱንና
☞ሽማግሌውን ሁሉ #ገደ_ሉ፤
የከብት፣ የበግና፣ የአህያውን መንጋ #ሁሉ_ፈጁ፡፡" (መጽሐፈ ኢያሱ 6፡16-21 ቀለል ባለ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም)
3. "ስለዚህ ጉባኤው ወደ ያቤሽ ሄዳችሁ
☞ሴቶችንና
☞ ልጆችን ጭምር ሁሉንም ግ^ደሉ፤
☞ወንዶችንና
☞ድንግል ያልሆኑ ሴቶችን #በሙሉ_ግ_ደሉ የሚል መመሪያ በመስጠት ከመካከላቸው ምርጥ የሆኑትን ዐሥራ ሁለት ሺህ ሰዎችን ላኩ፡፡" መጽሐፈ መሳፍንት 21፡10-11 ቀለል ባለ አማርኛ የተተረጎመ 1980 እትም)
4. "አምላክህ እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ በሰጣት ጊዜ በእርሷ ያሉ ወንዶችን ሁሉ #በሰይፍ ስለት ትገ ^ድላቸዋለህ፤ ነገር ግን
☞ሴቶቹንና
☞ህጻናትን
☞ እንሰሶቹንም
በከተማይቱም ያለውን ምርኮ ሁሉ በዝብዘህ ለአንተ ትወስዳለህ።" (ዘዳግም 20፡3)
5. "አሁን አማሌቅንም ያላቸውንም ሁሉ ፈጽመህ አጥፋ አትማራቸውም
☞ወንዱንና
☞ሴቱን
☞ብላቴናውንና
☞ህጻኑን
☞በሬውንና
☞በጉን
☞ግመሉንና
☞አህያውን #ግ_ደል።"
(መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 15፡3)
* የህፃናቱ፣ የሴቶችና የአረጋውያኑ ሲገርመን እንስሳት ላይ ሳይቀር ነው እልቂት የታወጀው። ምን ጉድ ነው?!
6. "አምላክህ እግዚአብሔር እንዳዘዘህ
☞ጢያዊውን፣
☞አሞራዊውንም፣
☞ከነዓናዊውንም፣
☞ፌርዛዊውንም፣
☞ኤዊያዊውንም
☞ኢያቡሳዊውንም #ፈፅመህ_ታጠፋቸዋለህ፡፡" (ዘዳግም 20፡18)
* ይሄ በዘመናችን ቋንቋ፣ ጅምላ የዘር ፍጅት (Genocide & ethnic cleansing) ነው።
7. ኦሪት ዘጸአት 21፥15 አባቱን ወይም እናቱን የሚመታ #ፈጽሞ_ይገ_ደል።
8. ኦሪት ዘጸአት 21፥16 ሰውን ሰርቆ ቢሸጥ፥ ወይም በእጁ ቢገኝ፥ እርሱ #ፈጽሞ_ይገ_ደል ይላል።
ከአዲስ ኪዳን
=
እነዚህ መረጃዎች ሲቀርቡ እንደለመዱት "ይሄኮ የብሉይ ህግ ነው" ሊሉ ይችላሉ፣ ብሉይ የሌላ መፅሀፍ የሆነ ይመስል። ለማንኛውም ይሄው ከአዲስ ኪዳንም:-
9. #ኢየሱስ እንዲህ አለ:–
“በምድር ላይ ሰላምን ለማምጣት የመጣሁ አይምሰላችሁ፤ ሰይፍን እንጂ ሰላምን ለማምጣት አልመጣሁም።” (የማቴዎስ ወንጌል 10፡34)
10. “በምድር ላይ ሰላምንም ለመስጠት የመጣሁ ይመስላችኋልን? እላችኋለሁ፥ አይደለም፥ መለያየትን እንጂ።” (ሉቃስ 12፥51)
11. ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ አለ "ነገር ግን እነዚያን በላያቸው ልነግሥ ያልወደዱትን ጠላቶቼን ወደዚህ አምጡአቸው በፊቴም #እረ_ዷቸው፡፡"
(የሉቃስ ወንጌል 19፡27)
12. ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌል እንዲህ አለ "አሁን ግን ኮረጆ ያለው ከእርሱ ጋር ይውሰድ ከረጢትም ያለው እንዲሁ የሌለውም #ልብሱን_ሽጦ_ሰይፍ_ይግዛ።" (ሉቃ 22፡36)
[ለ] #የታሪክ_ማስረጃ፦
1 በጳጳሳት ቡራኬ የተጠነሰሰው የመስቀል ጦርነት የብዙ ሚሊዮኖችን ነፍስ በልቷል። እየሩሳሌም በደም ጎርፍ ተጥለቅልቃለች። ሀገራት ወድመዋል።
2. በአውሮፓ ቅኝ ገዢዎች በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ያለቀው ህዝብ ከ100 ሚሊዮን በላይ ነው። የቅኝ ግዛት አንዱ ዓላማ ክር ^ስትናን ማስፋፋት ነበር።
3. የመጀመሪያውና ሁለተኛው የዓለም ጦርነት የተቀሰቀሰው በክርስ ^ቲያኖቹ አውሮፓውያን ነው። በመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ከ15 - 22 ሚሊዮን ህዝብ፣ በሁለተኛው ደግሞ ከ60 - 85 ሚሊዮን ህዝብ አልቋል።
4. በኮርያ፣ በቬትናም፣ በኮንጎ፣ በአፍጋኒስታን፣ በዒራቅ፣ ... የደረሱ እልቂቶች በክር ^ስቲያኑ የምዕራቡ ኃይል የተፈፀሙ ናቸው።
5. የመጀመሪያው የኒኩሌር ቦምብ ተግባር ላይ ውሎ በመቶ ሺህ የሚቆጠር ህዝብ ያለቀው በክር ^ስቲያኗ አሜሪካ ነው።
6. በአሜሪካ፣ በአውስትራሊያ፣ በኒውዚላንድ፣ በላቲን አሜሪካ ያለቁት ነባር ህዝቦች ያ ሁሉ ፍጅት የተፈፀመባቸው በሙስሊሞች ሳይሆን በክር ^ስቲያኖች ነው።
7. ወደ ኢትዮጵያ ብንመጣም በአምደ ጽዮን፣ በዘርአ ያዕቆብ፣ በቴዎድሮስ፣ በዮሐንስ የደረሰው እልቂት ከማንም ጋር የሚወዳደር የለም። ክርስትና ምን ያህል በጦርነት እንደተስፋፋ ለመመልከት የታደሰ ታምራት Church & State መፅሀፍ አንድ ምስክር ይሆናል።
8. ሞዐ ተዋህዶ ብለው ተደራጅተው በመጥረቢያ እጅ እየከተከቱ፣ በገዳማት የጦር መሳሪያ እያከማቹ ያሉት ሙስሊሞች አይደሉም ክርስ^ቲያኖች እንጂ።
ይህን ሁሉ ነውራቸውን በጉያቸው ይዘው ኢስላምን ሊዘልፉ ሲመጡ አያፍሩም።
=
የቴሌግራም ቻናል :-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
ሰዎችን ማስደሰት የማይደረስበት ግብ ነው ! ከፊሉ ታስደስተዋለሁ ፣ ከፊሉ ታስከፋዋለሁ ።
🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሓፊዘሁላህ
🎧~ t.me/Darutewhide
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
📣 ታላቅ ብስራት የደውራ ፕሮግራም ጥሪ!
✅ በኮምቦልቻ ከተማ የሚገኘው የአንሷር መስጂድ ለ 4 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ እጅግ ደማቅ እና ታላቅ የኮርስ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ለመላው ሙስሊም ወንድሞች እና እህቶች ጥሪውን ያቀርባል።
📚 የፕሮግራሙ ልዩ እንግዳ፦
ታላቁ የ-የመን ሙሓዲስ ፈደይለቱ ሸይኽ ዐሊ አል-ራዚሒ (ሀፊዘሁላህ) —(በየመን የሚገኘውና በርካታ ተማሪዎችን ያፈራው የታዋቂው የመዕበር መርከዝ አስተማሪ)
◈እንድሁም ትልቁ አባታችን ፈደይለቱ ሸይኽ ሙሳ አል-ቀጧን (ሀፊዘሁላህ) ይገኛሉ።
🎙️ በፕሮግራሙ ላይ የሚታደሙ መሻይኾች እና ኡስታዞች፦
▪️ ሸይኽ ሙሐመድ መኪን ከደሴ
▪️ ሸይኽ ጀማል ዘሀቢ ከደሴ
▪️ ሸይኽ ሙሐመድ ሰዒድ ከደሴ
▪️ ሸይኽ ይማም ሰዒድ ከደሴ
▪️ ሸይኽ አሕመድ አወቀ ከደሴ
▪️ ሸይኽ በድሩ ዩሱፍ ከደሴ
▪️ ሸይኽ ሙሐመድ ሁሴን ከቢስቲማ
▪️ ሸይኽ ዐብዱል ዐዚዝ ከደሴ
▪️ ሸይኽ ሙሐመድ አሚን ከደሴ
▪️ ሸይኽ ሐሰን አሊ ቃዲ ከደሴ
▪️ ሸይኽ ሁሰይን አቡ ሶላሑዲን ከደሴ
▪️ ሸይኽ አወል አሕመድ መነዮ ከመረሳ
▪️ ሸይኽ አወል አህመድ ከከሚሴ
▪️ሸይኽ ዒሳ አደም ከደሴ
🔸 ዶክተር /ኡ ሁሴን አሊ ከከላላ
🔸 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ከአ.አበባ
🔸 ዶክተር/ኡ ሰዒድ ሙሳ ከአ.አበባ
🔸 ኡስታዝ ኸድር አሕመድ ከከሚሴ
🔸 ኡስታዝ አቡ ሒዛም ከአዳማ
🔸 ኡስታዝ ዐብደሽኩር ከአሶሳ
🔸ኡስታዝ ዐብዱሰላም ሐሰን ከአዳማ
🔸 ኡስታዝ አቡ ዒምራን ከሀርቡ
🔸 ኡስታዝ አቡ አዩብ ከኮቦልቻ
🔸 ኡስታዝ ሙርሰል ከደሴ
🔸 ኡስታዝ አቡ ሻኪር ከኮንቦልቻ
🔸 ኡስታዝ አቡ ረያን ከመርሳ
🔸ኡስታዝ መሀመድ አያሌው ከወልዲያ
🔸ኡስታዝ አቡ ዓብዱ ረዛቅ ጅረሳ ከመርሳ
🔸 ኡስታዝ አቡ ዑበይዳ ከኬሚሴ
🔸 ኡስታዝ ዐብዱልመሊክ ከኬሚሴ
🔸 ኡስታዝ አቡ ሐሳን ከኮቦልቻ
🔸 ኡስታዝ አቡ ሃኒፋ ከኬሚሴ
🔸 ኡስታዝ መ/ሲራጁ ከኬሚሴ
🔸 ኡስታዝ ዐሊይ ሰይድ ከደሴ
🔸 ኡስታዝ አንሷር መሀመድ ከደሴ
🔸 ኡስታዝ አቡ ሐፍሷ ከደሴ
🔸ኡስታዝ ጀውሀር ክፍሌ ከደሴ
🔸 ኡስታዝ አቡ ዐብዲረሕማን ከመርሳ
🔸 ኡስታዝ አቡል መዓሊ ከመርሳ
🔸 ኡስታዝ አቡ ሹራ ከደሴ
🔸 ኡስታዝ አቡ ማሂ ከኮንቦልቻ
🔸 ወንድም አቡ ሂበቲላህ ከደሴ
👥 የአንሷር መስጅድ ኢማምና ጀመዓዎቹ ባጠቃላይ...
👤እንዲሁም ሌሎች ከተለያየ ሀገር በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው መሻይኾችና ኡስታዞችም በቦታው ይገኛሉ!
📆 የፕሮግራሙ ቀናት፦
የመጀመሪያ ቀን፦ ሰኔ 6/2018 (ከፊታችን ቅዳሜ ጧት 3:00) ጀምሮ ለ 4 ተከታታይ ቀናት ይቆያል።
🏘 ማሳሰቢያ፦
ለታዳሚዎች በቂ የምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል።—የሌሊት ብርድ ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ መልካም ነው።—
🤩በእነዚህ የቴሌ ግራም አድራሻ ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር በመላክ ይመዝገቡ፦
📝ኡስታዝ አቡ ሻኪራ አህመድኑር
@Abuhureirehonline
0923467646
📝 ኡስታዝ አቡ ዐዩብ
092 588 7118
@Attewhid11
📝 ወንድም አቡ ሂበቲላህ ሁሰይን
@Abu_Hibetillah_Al_aseriy
0942819970
💙የቦታው አቅጣጫ ካስቸገራችሁ በነዚህ የእንግዳ ተቀባይ ወንድሞች ስልክ ቁጥሮች ላይ ይደውሉ፡
📞 ወንድም አንዋር
0916582567
📞 ወንድም አቡ አማር
0913803997
📞 ወንድም ሰኢድ
0935568513
🔴 አስቸኳይ ማስታወቂያ
☺️ለ አዳሪ መርከዝ ኡስታዝ እንፈልጋለን#⃣
⬇️መረከዝ አቡ ሙሳ አል አሽዓሪ የቁርአን ሄፍዝ ማዕከል ኡስታዞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ።
#⃣ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
1, ቁርአንን በጥሩ ተጅዊድና ሙራጅዓ የሀፈዘ ::
2, የቁርአን ሽሀዳ ያለውና የማስተማር ልምድ ያለው ::
3, መሰረታዊ የተጅዊድ ህግጋቶች ላይ በቂ ግንዛቤ ኖሮት ማስተማር የሚችል ።
4, የሰለፊያን ዳዕዋ የተረዳ, ኪታቦችን የቀራና የ ማስቀራት ልምድ ያለው ።
5, ለተማሪዎች በሁለንተናው ጥሩ አርአያ መሆን የሚችል ።
7, የምንፈልገው የአስተማሪ ብዛት 2
➡️እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟላ ከታች ባለው ስልክና ዩዘር ኔም ያናግረን ።⤵️⤵️⤵️
🗂 0930547776
@AbulAbasNasirMuhammed
ولله الموفق!
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
