ar
Feedback
NABAWI TUBE [ነበዊ ቲዩብ]

NABAWI TUBE [ነበዊ ቲዩብ]

الذهاب إلى القناة على Telegram

አስተያየት ለመስጠት ሊንኩን ይጠቀሙ 👉 @FuadBezu

إظهار المزيد
4 230
المشتركون
+324 ساعات
-37 أيام
-6830 أيام
أرشيف المشاركات
✔️ከትንሳዔ መድረስ ምልክቶች ውስጥ! ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لَا تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يَكُونَ أَسْعَدَ النَّاسِ بِالدُّنْيَا لُكَعُ بْنُ
✔️ከትንሳዔ መድረስ ምልክቶች ውስጥ! ረሱል (📿) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لَا تَقُومُ السَّاعَةُ حَتَّى يَكُونَ أَسْعَدَ النَّاسِ بِالدُّنْيَا لُكَعُ بْنُ لُكَعَ﴾ ​“ትንሳዔ (ቂያማ) አይቆምም፤ በዱንያ (በዚህች ዓለም) ከሰዎች ሁሉ ይበልጥ ደስተኛው (ተጠቃሚው) ስነ‐ምግባር የጎደለው (ወራዳ አላዋቂ የነበረ ሰው ወይም የአላዋቂ ልጅ) እስከሚሆን ድረስ።” 📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል፡ 2209 🟧🟧🟧🟧🟧🟧 🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ 📱 Telegeram 📱 Whatsup 📱 Facebook  📱 Instagram 📱 X 📱 Youtube 📱 Tik tok ↙️ የሀዲሱን ማብራሪያ ከኮመንት መስጫው ስር ያገኛሉ።

"ዛሬ ደርስ አይኖርም" ብዬ ስፅፍ ይጨንቀኛል። የሰዎች የመማር ፍላጎት ላይ ቀዝቃዛ ውሃ የምቸልስ ነው የሚመስለኝ። ግን ደግሞ አንዳንዴ ሁኔታዎች ያስገድዳሉ። በሑዘይፋ መስጂድ ከመግሪብ በኋላ የሚቀርበው የኪታቡ ተውሒድ ደርስ ላይ መገኘት እንደማልችል ለማስታወስ ፈልጌ ሲከብደኝ ነው ይህን ማለቴ። ዛሬም ነገም የኪታቡ ተውሒድ ደርስ አይኖርም። ከትልቅ ይቅርታ ጋር! ከሩቅ የሚታደሙ ስለሚኖሩ በማሰራጨት አግዙኝ፣ ለምታውቋቸውም አድርሱልኝ። ባረከላሁ ፊኩም።

ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር  (አቡ  ሁዘይፋ) መኸርን መፋቂያ ሙስሀፍ የመሳሰሉትን ማድረግ!      t.me/NABAWITUBE

ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር  (አቡ  ሁዘይፋ) ሴትን ልጅ ለገንዘቧ ብሎ ማግባት!      t.me/NABAWITUBE

ተው ተረጋጉ አንዱን ከአንዱ አታደበላልቁ።ቢያንስ ሚዛናችንን እንወቅ ማን ምን እንደሚገባው ጠንቅቀን እንወቅ አቡ ሁዘይፋ (ሰዒድ) t.me/tubaliligurebae

ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር  (አቡ  ሁዘይፋ) መኸር ሳይከፍል የሞተ ሰው እዳ ሳይከፍል እንደሞተ ይቆጠራል!      t.me/NABAWITUBE

ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር  (አቡ  ሁዘይፋ) መኸር  አይነቶቹ እና መጠኑ....      t.me/NABAWITUBE

መንሀጁ  ሳሊኪን ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር #ክፍል52   t.me/NABAWITUBE

ኡስታዝ ሳዳት ከማል ኡማውን ካለበት ችግር የሚያወጣው ተውሒድ እና ሱና ብቻ ነው t.me/NABAWITUBE

ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር  (አቡ  ሁዘይፋ) ወንድ ከሴት ሴት ከወንድ አኗኗራችን ምን መምሰል አለበት      t.me/NABAWITUBE

አሰላሙአለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱሁ። ኢንሻ አላህ ዘውትር እሁድ ረፋድ ላይ በሑዘይፋ መስጂድ ከነገ ጀምሮ ሚን ኡሱሊ አቂደቲ አህሊ ሱነቲ ወል ጀመዓ የሸይኽ ፈውዛንን ኪታብ እንማማራለን። አድራሻ ከየሺ ደበሌ ከፍ ብሎ፣ አዲሱ ሸገር ሲቲ።

ብዙ ያልተወራለት አስገድዶ እምነት የማስለወጥ ታሪክ በኢትዮጵያ ~ “ርኩስ፣ ዲዮቆሮስን ቅዱስ ይሉታል፡፡ የኬልቄዶን ጉባኤ በኢትዮጵያ የተነቀፈ ነው፡፡ ስለዚህ አፄ ዮሃንስ የኬልቄዶንን ጉባኤ ለማጥፋት ደብረ ሊባኖስንም ለማውደም የኢትዮጵያን መኳንንትና ሊቃውንት ሰብስበው በፍየል አምባ ጉባኤ አደረጉ፡፡ ከዚህ በኋላ አዋጅ አደረጉ፡፡ እስላምና አሮሞ / ፓጋን ክርስትና እንዲነሳ ያውም በግድ፡፡ ከአሮሞ ሁሉ አስቀድሞ እስላም የሆነ የበርቱማ ነገድ ኦሮሞ ነው፡፡ ኦሮሞ ሁሉ አስቀድሞ የተጠመቀ የወሎ ኦሮሞ ሆነ፡፡ የወሎ ባላባቶች ይማሙዎች ተጠመቁ፡፡ ይማሙ አባ ዋጠው አመዴን ንጉስ ምኒልክ አባት ሁነው አስጠመቁ፡፡ ደጃች ሃይለማርያም አሰኟቸው፡፡ ይማሙ መሐመድ አሊን አፄ ዮሃንስ አባት ሁነው አስጠምቀው ራስ ሚካኤል አሰኟቸው፡፡ ከዚህ ህዝቡን በግድ ያጠምቁትና በግድ ያቆርቡት ጀመሩ፡፡ ጉልበት ያለውና በሃይማኖቱ የቆመ ወደ መተማ ከደርቡሽ ሲሆን እኩሉ ወደ ቀቤናና ወደ ጅማ ወደ ሃረርጌም ተሰደደ፡፡ በየሄዱበት ሃገር ሁሉ ሽፍታ ብቻ ሆነ፡፡ የሃበሻ አውራጃዋ ሁሉ ጦርነት ብቻ ሆነ፡፡ በየዥረቷ ሁሉ የሰው ደም ሆነ፡፡ ንጉስ ምኒልክ ወደ አፄ ዮሃንስ ቀርበው ጃንሆይ እግዚኣብሄር ይወድልናልን፣ በግድ ቁረብ እያልን ህዝባችንን ብንፈጀው? ብለው ጠየቁ፡፡ ጃንሆይም (ዮሐንስ) ሲመልሱ የኢትዮጵያን ደም እበቀልላታለሁ፡፡ ግራኝም ኢትዮጵያን ሲያሰልማት በግድ በእሳትና በሰይፍ ነው፡፡ እኛስ የማርቆስን ሃይማኖት ካላቀናነውና ካልመሰረትነው ማን ያቀናዋል? አሉ ተብሎ በጊዜው ክብር ሁኖ ይወራ ይነገር ነበረ፡፡ ከዚህ በኋላ አፄ ዮሃንስ ወሎ ላይ ከረሙ፤ ሲያቆርቡ፣ ያልቆረበውን ሲፈጁ፡፡ ቦሩ ሜዳ ቤተ ክርስቲያን እያሰሩ፡፡ ራስ አዳልም ጎዣም ተሻገሩ፣ ቅብአት የሚባለውን ሲያጠፉ፣ እስላሙንም ሲያቆርቡ፡፡ ንጉስ ምኒልክ ወደ አንኮበር ገቡ። የይፋትን እስላም፣ የአርጎባንም፣ የአብቹንና የገላንን [ኦሮሞ] መላ ቱለማን በግድ ሲያጠምቁ፣ ሲያቆርቡ ከረሙ፡፡" [የኢትዮጵያ ታሪክ፣ ተክለ ፃዲቅ መኩሪያ ፡ ገ. 686-688] 1. አስገድዶ ማጥመቁ ላይ በዮሐንስ ፊታውራሪነት ቢጀመርም፣ ራስ አዳል ተሰማ (በኋላ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት) እና ምኒልክ እንደተሳተፉበት እናያለን። 2. አስገድዶ ማጥመቁ በወሎ ብቻ ሳይሆን በጎጃምም፣ በሸዋም፣ ...፣ በአማራውም፣ በኦሮሞውም፣ በአርጎባውም ላይ እንደተፈፀመ እናያለን። እነዚህ ነጥቦች ብዙ ሰው የሚዘነጋቸው ናቸው። ሃይማኖታቸው በዚህ መልኩ በጉልበት እንደተስፋፋ ደጋግሞ ማስታወስ ያስፈልጋል። እውነታውን ሸምጥጠው አፋቸውን ሲከፍቱ ማጉረስ ይገባል። * አንተ ዘንድ ስሜ "ወሃቢ" እንደሆነ አውቃለሁ። አዎ ነኝ! ሳልሸማቀቅ አስረግጬ እነግርሃለሁ። ትምክህተኝነህን፣ አስመሳይነትን አጋልጣለሁ። = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

photo content

መንሀጁ  ሳሊኪን ኡስታዝ  ኢብኑ  ሙነወር #ክፍል51   t.me/NABAWITUBE

ሚንሐጁ ሳሊኪን ክፍል #50

ሙሉ ትምህርት
➧ ማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ምን መምሰል አለበት? ➧ እዉን ጊዜአችንን በአግባቡ ተጠቅመንበታልን? አዳምጡ🎧🎧 🎙 ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር https://t.me/tefekurchannel

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته ተቋርጦ የነበረው ሳምንታዊ የደርስ ፕሮግራም ነገ እሁድ ይጀምራል፣ ኢንሻአላህ። * ቦታ፦ ሑዘይፋ መስጂድ * ጊዜ፦ እሁድ ከረፋዱ 4፡00 ጀምሮ ኪታቦች 1. منھج السالكين 2. كن سفيا على الجادة ሼር በማድረግ አግዙን ባረከላሁ ፊኩም።