uk
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Відкрити в Telegram

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 334 підписників, посідаючи 2 646 місце в категорії Блоги та 2 341 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 334 підписників.

За останніми даними від 27 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -107, а за останні 24 години на 3, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 35.85%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 12.04% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 5 139 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 726 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 31.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 28 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Блоги.

14 334
Підписники
+324 години
-197 днів
-10730 день
Архів дописів
ከትናንት ወዲያ ማታ ገጀራ የያዙ ወጣቶችን እና ልዩ ሃይሎችን የጫነ 30 መኪና ወደ አንገር ጉትን መጠጋት ጀምሮ ነበር። የእናንተ ጩኸትና እሪታ ግን በዚህ የጥፋት ኃይል ፈንታ መከላከያን ማስገባት ች
ከትናንት ወዲያ ማታ ገጀራ የያዙ ወጣቶችን እና ልዩ ሃይሎችን የጫነ 30 መኪና ወደ አንገር ጉትን መጠጋት ጀምሮ ነበር። የእናንተ ጩኸትና እሪታ ግን በዚህ የጥፋት ኃይል ፈንታ መከላከያን ማስገባት ችሏል።👏

ሕዝቡ ይሄን ሥርዓት ማሽቀንጠር አለበት" የሚል ትዕዛዝ ከማስተላለፍህ በፊት የብልጽግና አባል ተብለው ወርሐዊ ክፍያ ከሚከፍሉትና ፓርቲውን ከተሸከሙት 4 ሚሊዮን አማራዎች መሀከል አንዱ አለመሆንህን አ
ሕዝቡ ይሄን ሥርዓት ማሽቀንጠር አለበት" የሚል ትዕዛዝ ከማስተላለፍህ በፊት የብልጽግና አባል ተብለው ወርሐዊ ክፍያ ከሚከፍሉትና ፓርቲውን ከተሸከሙት 4 ሚሊዮን አማራዎች መሀከል አንዱ አለመሆንህን አረጋግጥ!

በንጹሐን እንባ የተለኮሰው የሳቅህ እድሜ ሲገመት ለአረመኔዎች አሳልፈህ ከሰጠኸው ሕዝብ የለቅሶ ዘመን አይረዝምም። እናም... በብዙዎች ሳግ የብቻህን ሳቅ እንደፈጠርክ ሁሉ፤ እንደ በረከት ስምዖን ለብ
በንጹሐን እንባ የተለኮሰው የሳቅህ እድሜ ሲገመት ለአረመኔዎች አሳልፈህ ከሰጠኸው ሕዝብ የለቅሶ ዘመን አይረዝምም። እናም... በብዙዎች ሳግ የብቻህን ሳቅ እንደፈጠርክ ሁሉ፤ እንደ በረከት ስምዖን ለብቻህ የምታዝንበት ረዥም የትካዜ ወቅት ከፊትህ አለ። በመሆኑም የእንባህ ዘመን ከመድረሱ በፊት የጎዳና ተዳዳሪውን ፓርቲ ማሕተም ለባለቤቱ አስረክበህ መሐረብ ግዛ።

የሕፃናት አስከሬን አቃጥለው ሰልፊ ከሚነሱ ጉዶች ጋር አገር መጋራት ቀርቶ ሰው በሚል የወል ሥም መጠራት በጣም ይቀፍፋል
+1
የሕፃናት አስከሬን አቃጥለው ሰልፊ ከሚነሱ ጉዶች ጋር አገር መጋራት ቀርቶ ሰው በሚል የወል ሥም መጠራት በጣም ይቀፍፋል

በአራጁ የኦሮሞ ብሔርተኛ የተገደሉ...!!
በአራጁ የኦሮሞ ብሔርተኛ የተገደሉ...!!

የትኛውንም ማንበብና መጻፍ የሚችል መንገደኛ ከጎዳና ላይ አፍሰህ አራት ኪሎ ብታስገባው፣ ከጫካ ቤት ይልቅ በየጫካው የሚረግፍ ሕይወት የሚያሳስበው፣ የተሻለ መሪ የመሆን እድል አለው።
የትኛውንም ማንበብና መጻፍ የሚችል መንገደኛ ከጎዳና ላይ አፍሰህ አራት ኪሎ ብታስገባው፣ ከጫካ ቤት ይልቅ በየጫካው የሚረግፍ ሕይወት የሚያሳስበው፣ የተሻለ መሪ የመሆን እድል አለው።

ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ ወለጋ የተዛወረው የብልጽግና ሸኔ የጫካ ፕሮጀክት..! አሳዬ ደርቤ ግብ እና ዓላማው ▬▬▬▬ ➔ስልታዊና መዋቅራዊ በሆነ መልኩ በምዕራብ ወለጋ ዞን የተፈጸመውን አማራን የማጽዳትና የማጥፋት ፕሮጀክት ወደ ምሥራቅ ወለጋ በመውሰድ ከአማራዎች የጸዳ ክልል ተፈጥሮ ማየት፤ ➔አማራዎችን ማደኽየትና ክልሉን በተፈናቃዮች መሙላት፤ ➔የዜጎችን ጥሪት እና መሬት ወርሶ በመሸጥ ሕይወቱ የተለወጠ የካድሬ ቤተሰብ ተፈጥሮ ማየት፤ ➔በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ እየተፈጠሩ ስላሉ ተቃውሞዎች፣ ስለጫካ ቤቶች እና ከሕግ በላይ ስለሆኑ ሙሠኞች ማውራት የጀመረውን ኤሊት እረፍት መንሳትና ትኩረቱን መቀማት፤ ምቹ ሁኔታ የፈጠረላቸው ▬▬▬▬▬▬▬▬ ➔በከባድ መሣሪያ የሚረግፈውን ሕይወት ከሰማይ አማልክት ባለፈ የሚታደገው መንግሥትም ሆነ ሠራዊት አለመኖሩ፤ ➔ከወገኑ እልቂትና ከንጹሐን ደም ይልቅ የኡራጋይ ስንብትና የሸዋሬዝ እንባ የሚያንገበግበው የአማራ ኤሊት መፈጠሩ፤ ➔በብአዴን እና በአብን በኩል ይሰነዘራል ተብሎ የሚገመት ተመጣጣኝ እርምጃም ሆነ የኀዘን መግለጫና ግልምጫ አለመኖሩ፤ ➔ሞትን የተለማመደ ሕዝብና አገር መፈጠሩ፤ ➔ጥቃቱን የሚያከሽፍ የፌደራል ኃይል አለመኖሩ፤ እንቅፋት ሆኖ ያስቸገራቸው ▬▬▬▬▬▬ ➔በምሥራቅ ወለጋ የሚኖረው የአማራ ገበሬ ከምዕራብ ወለጋው ጥቃት ተምሮ በተወሰነ መልኩ እራሱን ማደራጀቱና ከባለሹርቤው ሠራዊት አቅም በላይ ሆኖ መገኘቱ፤ እንደ መፍትሔ የተቀመጠው ▬▬▬▬ ➔እራሱን አደራጅቶ የአልሞት ባይ ተጋዳይ ትግል የጀመረውን ገበሬ የኦሮሞ ንጹሐን ላይ ጥቃት ሊሰነዝር ከአጎራባች አካባቢዎች የመጣ ፋኖ እና ልዩ ኃይል ነው›› እያሉ ሕዝብን የማደናገር ሥራ መሥራት፤ ➔ባለሹርቤውን እና ሚሊታሪ ለባሹን ሠራዊት በማቀናጀት በከባድ መሣሪያ የታገዘ መጠነ ሰፊ ጥቃት መክፈት፤ ➔የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች የዓለም ዋንጫ ትንታኔ ላይ እንዲያተኩሩ ሥምሪት መስጠት፤ ➔የፌደራል የጸጥታ ኃይሎችን አለማስገባት፤

"ሸኔ" ማለት ዩኑፎርም ያልተገዛለት የሽመልስ ሠራዊት በመሆኑ፤ አንገር ጉትን ከሚሊታሪ ለባሹ ልዩ-ኃይል ጋር ጥምረት ፈጥሮ አማራዎች ላይ እየተኮሰ ነው።
"ሸኔ" ማለት ዩኑፎርም ያልተገዛለት የሽመልስ ሠራዊት በመሆኑ፤ አንገር ጉትን ከሚሊታሪ ለባሹ ልዩ-ኃይል ጋር ጥምረት ፈጥሮ አማራዎች ላይ እየተኮሰ ነው።

አሁን በዚህ ሰዓት ወለጋ አንገር ጉትን ወረዳ የሚኖሩ አማራዎች በክልሉ ልዩ ሃይል ጥይት እየተጨፈጨፉ ነውና ድምጽ እንሁናቸው።
አሁን በዚህ ሰዓት ወለጋ አንገር ጉትን ወረዳ የሚኖሩ አማራዎች በክልሉ ልዩ ሃይል ጥይት እየተጨፈጨፉ ነውና ድምጽ እንሁናቸው።

የዘመነን ጉዳይ በሽምግልና መፍታት የሚፈልግ አካል መሄድ ያለበት ፊንፊኔ እንጂ ባሕር ዳር አልነበረም። ብአዴን እኮ "ዘመነን ፍታው" ብለህ ሽምግልና ስትልክበት "ሽማግሌዎቹን ምን ልበላቸው?" የሚል
የዘመነን ጉዳይ በሽምግልና መፍታት የሚፈልግ አካል መሄድ ያለበት ፊንፊኔ እንጂ ባሕር ዳር አልነበረም። ብአዴን እኮ "ዘመነን ፍታው" ብለህ ሽምግልና ስትልክበት "ሽማግሌዎቹን ምን ልበላቸው?" የሚል ጥያቄ የያዙ ሽማግሌዎች መርጦ ወደ በላይ አካል የሚልክ የወሕኒ ቤት ካቦ ነው!😆

ጋበዝኳችሁ

በዞን ደረጃ የተወሰነው የፋኖ አደረጃጀት ጎንደር ላይ ተሰባስቦ የአማራ ፋኖን መሥርቷል። ስለሆነም ይሄን አደረጃጀት በብቸኝነት በማጠናከር ሁሉም የፋኖ ክንፎች እንዲሰባሰቡ ማድረግ ይገባናል።
በዞን ደረጃ የተወሰነው የፋኖ አደረጃጀት ጎንደር ላይ ተሰባስቦ የአማራ ፋኖን መሥርቷል። ስለሆነም ይሄን አደረጃጀት በብቸኝነት በማጠናከር ሁሉም የፋኖ ክንፎች እንዲሰባሰቡ ማድረግ ይገባናል።

የእራሱን ሕንጻ መሥራትና የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ጎጇቸው ማስገባት የሚቻለው ድርጅት፥ የመኖሪያ ቤት ምኞትና የጥሬ ሥጋ አምሮት ከሚያሰቃያቸው መሪዎች እጅ ወድቆ አከራዩን እና አማራውን ሲታገል ከከረመ በኋላ ማሕተሙን ይዞ ወደ ጎዳና ሲወጣ አስበው እስቲ...😆 ከዚህ በላይ የሚያስገርመው ደግሞ አብንን ጎዳና አዳሪ ያደረጉት እኒህ ብላኔ ሰዎች እንደ ቢሯቸው ሁሉ አፋቸውን ዘግተው መቀመጥ ሲገባቸው መካሪ ሆነው የሚከሰቱ መሆናቸው ነው።

ከብልጽግና በላይ ኢዜማ ጋር መጣላት ከባድ ዋጋ እንደሚያስከፍል ለመረዳት የታምራትን ስዴት እና የአቶ ታዲዮስ ታንቱን እስራት መመልከት በቂ ነው!! አሳዬ ደርቤ ▬▬▬▬ ባንድ ወቅት የህውሓትን ሥርዓት የሚጠሉ፣ ለሕዝብና ለአገር እናስባለን የሚሉ፣ ለዲሞክራሲና ለነጻነት የሚታገሉ፣… ወገኖች እስራትን እና ሞትን ፈርተው ወደ ውጭ አገር ከተሰደዱ በኋላ አንዳንዶቹ ኢሳት የሚባል ሚዲያ መሥርተው ጋዜጠኞች ሆኑ፡፡ አንዳንዶቹ የትግል ድርጅት ፈጥረው የነጻነት ታጋዮች ተባሉ፡፡ በህውሓት ወንበር ላይ ብልጽግና በተቀመጠ ጊዜም ፖለቲከኞቹ "የምንፈልገው ሥርዓት መጥቷል›› በሚል ድምዳሜ ወደ አገራቸው መጥተው ኢዜማ የሚባል ሀይ ኮፒ ፓርቲ ከመሠረቱ በኋላ በተቃዋሚነት የገነቡትን ግዙፍ ሥም በእርባና የለሽ ወንበርና ጥቅም ለወጡ። ወደ አገራቸው መምጣት ያልፈለጉት ጋዜጠኞች ደግሞ የገዥው ፓርቲ አንደበት ሊሆኑ ፈርመው በሥማቸው የሚጠራ የኮንዶሚንየም ቤት እና ባዶ መሬት ተሰጡ፡፡ ከዚያም የሕዝብ ዐይንና ጆሮ በሚል ሚዲያ ያለፈውን ሥርዓት ሲያብጠለጥሉና አፋኙን ሥርዓት ሲታገሉ የኖሩት ጋዜጠኞች የመንግሥት ዐይንና ጆሮ ሆነው ባርነትን የሚዘሩ እንዲሁም ለሕሊናቸውና ለሙያቸው ተገዢ የሆኑ ጋዜጠኞችንና አንቂዎችን የሚያሳስሩ ሆኑ፡፡ የመንግሥት ልሳን የሆኑት የፋና እና የኢቲቪ ጋዜጠኞች እንኳን የተለያዩ ሐሰተኛ ዶክመንታሪዎችን እያዘጋጁ የእውነተኛ ጋዜጠኞችንና ፖለቲከኞችን ሥም ማጠልሸት ባቆሙበት ዘመን፣ ከብልጽግና ካድሬዎች በላይ የገዢው ፓርቲ አገልጋዮች ሆነው መገኘት በሚሹ የኢሳትና የግንቦት ሰባት ኃይሎች የሚዲያ ዘመቻ ለሕዝባቸውና ለእራሳቸው የታመኑ ወገኖች ይታሰሩ ጀመር፡፡ እነ ሳጥናኤል፣ እነ ደረጀ ሃብተ ሆድ፣ እነ ቶኪቸው፣ እነ ግርማ… በሚጽፉት የእስር ማዘዣም እነ ታምራት ነገራ፣ እነ እስክንድር ነጋ፣ እነ ተመስገን ደሳለኝ፣ እነ ጎበዜ ሲሳይ፣ እነ ታዲዮስ ታንቱ... በየሩብ ዓመቱ ይታሰሩና ይፈቱ ጀመር፡፡ ከእነዚህም መሀከል ጋዜጠኛ ታምራትና አቶ ታዲዮስ ታንቱ ኸገዥው ፓርቲ ባለፈ የአቃጣሪውን ፓርቲ ዋነኛ አመራር በመተቸታቸው የተነሳ ታሜ አገር ጥሎ ሲሰደት፣ አቶ ታዲዮስ ደግሞ ከሌሎች ሁሉ ተነጥለው በእስራት ላይ ይገኛሉ፡፡ ምክንያቱም... ኢዜማ የጠመደውን ብልጽግና አይታደገውም!!

"ለአንድ ሕዝብ ሕልውና ተብሎ አይሻሻልም" የተባለውን ሕገ መንግሥት መሠረት በማድረግ አማራነቱን የሚያስከብርና የትኛውንም ኃይል የሚገዳደር ትውልድ እንፈጥራለን!! ዝንታለም አማራ!!
"ለአንድ ሕዝብ ሕልውና ተብሎ አይሻሻልም" የተባለውን ሕገ መንግሥት መሠረት በማድረግ አማራነቱን የሚያስከብርና የትኛውንም ኃይል የሚገዳደር ትውልድ እንፈጥራለን!! ዝንታለም አማራ!!

የምንሰማው ነገር እውነት ከሆነ ፥ ከግርማ የሺጥላ ይልቅ ሺመልስ አብዲሳ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት ቢሆን መልካም መሪ ይሆንልናል።
የምንሰማው ነገር እውነት ከሆነ ፥ ከግርማ የሺጥላ ይልቅ ሺመልስ አብዲሳ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት ቢሆን መልካም መሪ ይሆንልናል።

ለፖለቲከኞች የምንቸረው ሙገሣም ሆነ ወቀሣ፥ አገራዊ፣ ምክንያታዊ እና ሚዛናዊ... በመሆኑ የወደድነው ይገዝፋል። የጠመድነው ይረግፋል። ለዚያም ነው... አማራ ከሚጠላህ የሚያድግ ልጅ ይርገምህ የምንለ
ለፖለቲከኞች የምንቸረው ሙገሣም ሆነ ወቀሣ፥ አገራዊ፣ ምክንያታዊ እና ሚዛናዊ... በመሆኑ የወደድነው ይገዝፋል። የጠመድነው ይረግፋል። ለዚያም ነው... አማራ ከሚጠላህ የሚያድግ ልጅ ይርገምህ የምንለው!😆 እናም ዛሬ ከአማራ ጋር ተቃቅረህ ብሎም ሰውነትህን ጥለህ ከገዢው ፓርቲ ጋር የተጣበቅክ መዥገር ሁላ "በሕይወት አለሁ" አትበል! ትምክሕት እንዳይመስልህ! እውነት እንጂ!! አማራ ለዘላለም ይኑር! ኢትዮጵያም ጭምር!!

እጅግ የወረደው የዶክተር ደረጀ ዘለቀ ቃለ-መጠይቅ አሳዬ ደርቤ ▬▬▬ ➔የአማራ ሕዝብ በርካታ የሕይወት ዋጋ የከፈለለትን የወልቃይት የማንነት ጥያቄ ያላንዳች ጥናት ከአማራ ሕዝብ መዳፍ ነጥቆ የርስት ጥያቄ በሚል ሥም ለሰሜን ጎንደር የወረወረ… ➔የአማራ ፖለቲካን አጀንዳው አድርጎ የሚንቀሳቀሰውን ሙሕር ሁሉ ‹‹በአማራ ሕዝብ ጫንቃ ላይ የበቀለ ካንሰር ነው›› ለማለት የደፈረ ➔ድፍረትና እርግጠኝነት በሞላው አንደበቱ ‹‹አማራ የሚባል ማሕበረሰብ አለመኖሩን ካብራራ በኋላ ‹‹የለም›› ያለውን አማራ አፈላልጎ ከትግራይ ሕዝብ ጋር አቧድኖ የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ (የአቢሲኒያ) ባለቤት ያደረገ ➔የወለደውን ሕዝብ ሕልውና ከካደ በኋላ ‹‹አማራ አማራ አማራ›› እያለ ችግሩን እና ታሪኩን የተነተነ ➔ዶክተሩ በነቀርሳነት የፈረጀው የትኛውም ኤሊት እንኳን ሊናገራቸውም ሆነ ሊሰማቸው የማይፈልጋቸውን እጅግ ነውረኛና አደገኛ ንግግሮች በርዕዮት ሚዲያ ላይ የበተነ… ➔የሌሎችን ብሔርተኝነት በአልቃሻነት ከፈረጀ በኋላ በርካታ ዙር የዘር ፍጅቶችን አስተናግዶ ‹‹በማንነቴ መገደል በቃኝ›› በሚል ድምጸት የተፈጠረውን የአማራ ብሔርተኝነት ‹‹ከሌሎች ኢትዮጵያውያን የላቅኹ እና የተለየኹ ብሔር ነኝ በሚል የበላይነት ስሜት የተፈጠረ ነው" በማለት የተነተነ ➔ይሄውም ‹‹ልዕለ ሰብ ነኝ" በሚል መንፈስ የተወለደው የአማራ ብሔርተኝነት ወደ ሥልጣን ቢመጣ ናዚን በሚያስንቅ መልኩ መላውን ፍጡር እንደሚጨፈጭፍ ያላንዳች ማቅማማት የተናገረ፤ ➔እንግሊዘኛ ስድብን እንደ ምጡቅ ሐሳብ፣ እብደትን እንደ ድፍረት፣ አማራ ላይ መትፋትን እንደ መብት፣ መናኛ ድምዳሜንና ባዶ ፍረጃን እንደ ጥናት የቆጠረ…. ➔በሚጣረሱ ንግግሮች፣ አገርን እና ብሔርን በሚከፋፍሉ ሐሳቦች፣ እውን ሊሆኑ ቀርቶ ባግባቡ ሊብራሩ በማይችሉ ትንቢቶች ብሎም እጅግ በወረዱ ትንታኔዎች የተሞላ… ሲጠቃለል... በቀጣይ ዶክተሩን መጠየቅ የምትፈልጉ ወገኖች ወደ ሚዲያ አምጥታችሁ ሳይሆን ሆስፒታል አስገብታችሁ ብትጠይቁት ጥሩ ነው። ለዚያውም ማይክ ሳይሆን ሙዝ ይዛችሁ...