ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 263 подписчиков, занимая 2 654 место в категории Блоги и 2 368 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 263 подписчиков.

Согласно последним данным от 03 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -148, а за последние 24 часа — 0, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 34.94%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 13.21% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 995 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 888 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 25.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 07 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 263
Подписчики
Нет данных24 часа
-397 дней
-14830 день
Архив постов
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የብልጽግና አካሄድና ፖለቲካ ቀድሞ የገባው ይህ ሐቀኛ ፖለቲከኛ ከጨዋታ ሜዳው ላይ ከተሰወረ ወራቶች ተቆጠሩ። እናም እገታውን የፈጸመው መንፈስ እስክንድርን ለቅቆ የጃንጥራርን ደ
የአፋልጉኝ ማስታወቂያ የብልጽግና አካሄድና ፖለቲካ ቀድሞ የገባው ይህ ሐቀኛ ፖለቲከኛ ከጨዋታ ሜዳው ላይ ከተሰወረ ወራቶች ተቆጠሩ። እናም እገታውን የፈጸመው መንፈስ እስክንድርን ለቅቆ የጃንጥራርን ደብዛ እንዲያጠፋልን እንጠይቃለን።

በልተው የማይጠግቡ፣ ቀምተውና ዘርፈው የማይረኩ፣ ገድለውና አውድመው የማያበቁ፣ ጠይቀው የማያባሩ... አረመኔዎች ሥልጣን ከያዙ በኋላ ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር እረፍት ማድረግ እርም ሆነ።
በልተው የማይጠግቡ፣ ቀምተውና ዘርፈው የማይረኩ፣ ገድለውና አውድመው የማያበቁ፣ ጠይቀው የማያባሩ... አረመኔዎች ሥልጣን ከያዙ በኋላ ከኢትዮጵያ ሰማይ ስር እረፍት ማድረግ እርም ሆነ።

ለአገር እና ለፍትሕ የሚጨነቁ ሰዎች ወደሚሰባሰቡበት ጠባብ እስር ቤት ተመልሷል።
ለአገር እና ለፍትሕ የሚጨነቁ ሰዎች ወደሚሰባሰቡበት ጠባብ እስር ቤት ተመልሷል።

በመልካም ወጣት ሥም የድሃ ቤት ከማፍረስ አልፎ በሃይማኖት ግጭት የወጣቶችን ደም ለማፋሰስ ቆርጦ የተነሳ እኩይ ሰው!ለነገሩ እነ ሙዓዘ ጥበባትን ያፈራች ቤተክርስቲያን ከዚህ የተሻለ እጣ ሊኖራት አይች
በመልካም ወጣት ሥም የድሃ ቤት ከማፍረስ አልፎ በሃይማኖት ግጭት የወጣቶችን ደም ለማፋሰስ ቆርጦ የተነሳ እኩይ ሰው!ለነገሩ እነ ሙዓዘ ጥበባትን ያፈራች ቤተክርስቲያን ከዚህ የተሻለ እጣ ሊኖራት አይችልም።

ከአንድ ወር በፊት ከመስከረም አበራ ጋር ቡና እየጠጣሁ "ሞት እና ስደት ለተፈረደበት ወገንሽ ጠበቃ ሆነሽ የምታደርጊው ሙግት እስራት አምጥቶ ከሕጻን ልጅሽ እንዳይነጥልሽ..." በማለት ስጋቴን ስገልጽ
ከአንድ ወር በፊት ከመስከረም አበራ ጋር ቡና እየጠጣሁ "ሞት እና ስደት ለተፈረደበት ወገንሽ ጠበቃ ሆነሽ የምታደርጊው ሙግት እስራት አምጥቶ ከሕጻን ልጅሽ እንዳይነጥልሽ..." በማለት ስጋቴን ስገልጽላት መስኪ የሰጠችኝ መልስ ... 👇 "አድጎ መራመድ ሲጀምር፥ እናት አገር የማይኖረው፣ የዜግነት ክብር እና የነፃነት አየር የሚጠማው ሕፃን ልጅ ከመኝታ ቤቴ ውስጥ ታቅፌ ጡት እያጠባሁ የወደፊት እጣ-ፈንታውን እና ባርነቱን ከማሰላሰል ይልቅ ፥ ለወለደኝ ወገንም ሆነ ለወለድኩት ሕጻን እኩልነት እና ነጻነት የማደርገው ትግል ሥጋት የፈጠረባቸው ቡከኖች የሚበይኑትን እስራትና ቅጣት ተቀብዬ ያለ እናት እና ያለ ጡት ያድግ ዘንድ የፈረዱበትን ልጄን ማሰብ የተሻለ ምቾት ይፈጥርብኛል" የሚል ነበረ። አከብርሻለሁ ውዷ እኅቴ!!

የታፋኙ ማስታወሻ😆 ▬▬▬▬▬▬ ልፋቴ በሞት እስኪጠናቀቅ ድረስ ላለፉት ሃያ ቀናት የመድሃኒት ማዘዣ አንጠልጥዬ ሆስፒታል ለሆስፒታል ስንከራተት ነበር። በዚህም የተነሳ፥ ይሄ እንኩቶ ሥርዓት የሚፈጽመው
የታፋኙ ማስታወሻ😆 ▬▬▬▬▬▬ ልፋቴ በሞት እስኪጠናቀቅ ድረስ ላለፉት ሃያ ቀናት የመድሃኒት ማዘዣ አንጠልጥዬ ሆስፒታል ለሆስፒታል ስንከራተት ነበር። በዚህም የተነሳ፥ ይሄ እንኩቶ ሥርዓት የሚፈጽመውን የሕፃን ጨዋታ የምቃወምበት በቂ ጊዜ አላገኘሁም ነበር። እንዲያም ሆኖ ታዲያ ኦነግ መራሹ ሥርዓት "አሳዬ ደርቤ የአዲስ አበባ ተማሪዎችን አመጽ ሲያቀነባብር ነበር" በማለት ከእነ ስንታየሁ ቸኮል፣ መስከረም አበራ፣ መዓዛ መሐመድ፣ ዶክተር ቴዎድሮስና ዘሪሁን ገሰሰ ጋር የእስር ማዘዣ እንዳወጣብኝ ሰማሁ። እናም መረጃው እውነት ሆኖ ይሄ እንኩቶ ፓርቲ ሙሥና እና የዜጎች ደም ባጨቀየው መዳፉ ለሁለተኛ ጊዜ ሳያፍነኝ በፊት ጀግኖቹን እያስበላ ቂጣውን ለሚያላምጠው ከንቱ ፍጥረት "የታሠሩ ልሳኖችህን ማስፈታት ቢሳንህ እንኳን እስር ቤት ሄደህ ጠይቃቸው" ማለት እሻለሁ። በተረፈ በሕይወት እስካለሁ ድረስ ይሄንን አስነዋሪ ሥርዓት መታገሌን አጠናክሬ የምቀጥል መሆኔን እገልጻለሁ። ዝንታለም አማራ!!

የእኅቴ ኀዘን ላይ ብሆንም፤ የኦሮሞ አመራሮች፣ ፖለቲከኞች እና አክቲቪስቶች በሚፈጽሙት አገር የማተራመስ መርሐ ግብር አማራዎችን እና የአዲስ አበባ ልጆችን ማሰር ልክ አይደለም እላለሁ። የአዳነች አቤ
የእኅቴ ኀዘን ላይ ብሆንም፤ የኦሮሞ አመራሮች፣ ፖለቲከኞች እና አክቲቪስቶች በሚፈጽሙት አገር የማተራመስ መርሐ ግብር አማራዎችን እና የአዲስ አበባ ልጆችን ማሰር ልክ አይደለም እላለሁ። የአዳነች አቤቤ ካቢኔ ከሕፃናት ጋር በሚያደርገው ግብግብ እነ መስከረም አበራን እና ናትናኤል ያለምዘውድን እያፈኑ ከእስር ቤት መጎድጎድ እጅግ አስነዋሪ ወንጀል ነው እላለሁ።

የሆነ ነገር በጻፍኩ ቁጥር "እባክህ እነዚህ አረመኔዎች እንዳይገድሉህ..." እያለች የምትጨቀጭቀኝን ታላቅ እኅቴን አፈር አለበስኳት። ነፍስሽን ይማረው እኅታለም!!
የሆነ ነገር በጻፍኩ ቁጥር "እባክህ እነዚህ አረመኔዎች እንዳይገድሉህ..." እያለች የምትጨቀጭቀኝን ታላቅ እኅቴን አፈር አለበስኳት። ነፍስሽን ይማረው እኅታለም!!

የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ማድረግ የተፈቀደለት ውርንጭላ...!! የሚገርመው ነገር ለሚዲያዎች እውቅና ለመስጠት አንድ ዓመት የሚፈጅበት የመገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን፤ ይህ ጥጃ ጥላቻውን ለሚያዝረበርብበት ሚ
የዘር ማጥፋት ቅስቀሳ ማድረግ የተፈቀደለት ውርንጭላ...!! የሚገርመው ነገር ለሚዲያዎች እውቅና ለመስጠት አንድ ዓመት የሚፈጅበት የመገናኛ ብዙሐን ባለሥልጣን፤ ይህ ጥጃ ጥላቻውን ለሚያዝረበርብበት ሚዲያ እውቅና የሰጠው በአንድ ሳምንት ውስጥ መሆኑ ነው።

ከትናንት ወዲያ ማታ ገጀራ የያዙ ወጣቶችን እና ልዩ ሃይሎችን የጫነ 30 መኪና ወደ አንገር ጉትን መጠጋት ጀምሮ ነበር። የእናንተ ጩኸትና እሪታ ግን በዚህ የጥፋት ኃይል ፈንታ መከላከያን ማስገባት ች
ከትናንት ወዲያ ማታ ገጀራ የያዙ ወጣቶችን እና ልዩ ሃይሎችን የጫነ 30 መኪና ወደ አንገር ጉትን መጠጋት ጀምሮ ነበር። የእናንተ ጩኸትና እሪታ ግን በዚህ የጥፋት ኃይል ፈንታ መከላከያን ማስገባት ችሏል።👏

ሕዝቡ ይሄን ሥርዓት ማሽቀንጠር አለበት" የሚል ትዕዛዝ ከማስተላለፍህ በፊት የብልጽግና አባል ተብለው ወርሐዊ ክፍያ ከሚከፍሉትና ፓርቲውን ከተሸከሙት 4 ሚሊዮን አማራዎች መሀከል አንዱ አለመሆንህን አ
ሕዝቡ ይሄን ሥርዓት ማሽቀንጠር አለበት" የሚል ትዕዛዝ ከማስተላለፍህ በፊት የብልጽግና አባል ተብለው ወርሐዊ ክፍያ ከሚከፍሉትና ፓርቲውን ከተሸከሙት 4 ሚሊዮን አማራዎች መሀከል አንዱ አለመሆንህን አረጋግጥ!

በንጹሐን እንባ የተለኮሰው የሳቅህ እድሜ ሲገመት ለአረመኔዎች አሳልፈህ ከሰጠኸው ሕዝብ የለቅሶ ዘመን አይረዝምም። እናም... በብዙዎች ሳግ የብቻህን ሳቅ እንደፈጠርክ ሁሉ፤ እንደ በረከት ስምዖን ለብ
በንጹሐን እንባ የተለኮሰው የሳቅህ እድሜ ሲገመት ለአረመኔዎች አሳልፈህ ከሰጠኸው ሕዝብ የለቅሶ ዘመን አይረዝምም። እናም... በብዙዎች ሳግ የብቻህን ሳቅ እንደፈጠርክ ሁሉ፤ እንደ በረከት ስምዖን ለብቻህ የምታዝንበት ረዥም የትካዜ ወቅት ከፊትህ አለ። በመሆኑም የእንባህ ዘመን ከመድረሱ በፊት የጎዳና ተዳዳሪውን ፓርቲ ማሕተም ለባለቤቱ አስረክበህ መሐረብ ግዛ።

የሕፃናት አስከሬን አቃጥለው ሰልፊ ከሚነሱ ጉዶች ጋር አገር መጋራት ቀርቶ ሰው በሚል የወል ሥም መጠራት በጣም ይቀፍፋል
+1
የሕፃናት አስከሬን አቃጥለው ሰልፊ ከሚነሱ ጉዶች ጋር አገር መጋራት ቀርቶ ሰው በሚል የወል ሥም መጠራት በጣም ይቀፍፋል

በአራጁ የኦሮሞ ብሔርተኛ የተገደሉ...!!
በአራጁ የኦሮሞ ብሔርተኛ የተገደሉ...!!

የትኛውንም ማንበብና መጻፍ የሚችል መንገደኛ ከጎዳና ላይ አፍሰህ አራት ኪሎ ብታስገባው፣ ከጫካ ቤት ይልቅ በየጫካው የሚረግፍ ሕይወት የሚያሳስበው፣ የተሻለ መሪ የመሆን እድል አለው።
የትኛውንም ማንበብና መጻፍ የሚችል መንገደኛ ከጎዳና ላይ አፍሰህ አራት ኪሎ ብታስገባው፣ ከጫካ ቤት ይልቅ በየጫካው የሚረግፍ ሕይወት የሚያሳስበው፣ የተሻለ መሪ የመሆን እድል አለው።

ከምዕራብ ወደ ምሥራቅ ወለጋ የተዛወረው የብልጽግና ሸኔ የጫካ ፕሮጀክት..! አሳዬ ደርቤ ግብ እና ዓላማው ▬▬▬▬ ➔ስልታዊና መዋቅራዊ በሆነ መልኩ በምዕራብ ወለጋ ዞን የተፈጸመውን አማራን የማጽዳትና የማጥፋት ፕሮጀክት ወደ ምሥራቅ ወለጋ በመውሰድ ከአማራዎች የጸዳ ክልል ተፈጥሮ ማየት፤ ➔አማራዎችን ማደኽየትና ክልሉን በተፈናቃዮች መሙላት፤ ➔የዜጎችን ጥሪት እና መሬት ወርሶ በመሸጥ ሕይወቱ የተለወጠ የካድሬ ቤተሰብ ተፈጥሮ ማየት፤ ➔በአዲስ አበባ ትምህርት ቤቶች ውስጥ እየተፈጠሩ ስላሉ ተቃውሞዎች፣ ስለጫካ ቤቶች እና ከሕግ በላይ ስለሆኑ ሙሠኞች ማውራት የጀመረውን ኤሊት እረፍት መንሳትና ትኩረቱን መቀማት፤ ምቹ ሁኔታ የፈጠረላቸው ▬▬▬▬▬▬▬▬ ➔በከባድ መሣሪያ የሚረግፈውን ሕይወት ከሰማይ አማልክት ባለፈ የሚታደገው መንግሥትም ሆነ ሠራዊት አለመኖሩ፤ ➔ከወገኑ እልቂትና ከንጹሐን ደም ይልቅ የኡራጋይ ስንብትና የሸዋሬዝ እንባ የሚያንገበግበው የአማራ ኤሊት መፈጠሩ፤ ➔በብአዴን እና በአብን በኩል ይሰነዘራል ተብሎ የሚገመት ተመጣጣኝ እርምጃም ሆነ የኀዘን መግለጫና ግልምጫ አለመኖሩ፤ ➔ሞትን የተለማመደ ሕዝብና አገር መፈጠሩ፤ ➔ጥቃቱን የሚያከሽፍ የፌደራል ኃይል አለመኖሩ፤ እንቅፋት ሆኖ ያስቸገራቸው ▬▬▬▬▬▬ ➔በምሥራቅ ወለጋ የሚኖረው የአማራ ገበሬ ከምዕራብ ወለጋው ጥቃት ተምሮ በተወሰነ መልኩ እራሱን ማደራጀቱና ከባለሹርቤው ሠራዊት አቅም በላይ ሆኖ መገኘቱ፤ እንደ መፍትሔ የተቀመጠው ▬▬▬▬ ➔እራሱን አደራጅቶ የአልሞት ባይ ተጋዳይ ትግል የጀመረውን ገበሬ የኦሮሞ ንጹሐን ላይ ጥቃት ሊሰነዝር ከአጎራባች አካባቢዎች የመጣ ፋኖ እና ልዩ ኃይል ነው›› እያሉ ሕዝብን የማደናገር ሥራ መሥራት፤ ➔ባለሹርቤውን እና ሚሊታሪ ለባሹን ሠራዊት በማቀናጀት በከባድ መሣሪያ የታገዘ መጠነ ሰፊ ጥቃት መክፈት፤ ➔የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች የዓለም ዋንጫ ትንታኔ ላይ እንዲያተኩሩ ሥምሪት መስጠት፤ ➔የፌደራል የጸጥታ ኃይሎችን አለማስገባት፤

"ሸኔ" ማለት ዩኑፎርም ያልተገዛለት የሽመልስ ሠራዊት በመሆኑ፤ አንገር ጉትን ከሚሊታሪ ለባሹ ልዩ-ኃይል ጋር ጥምረት ፈጥሮ አማራዎች ላይ እየተኮሰ ነው።
"ሸኔ" ማለት ዩኑፎርም ያልተገዛለት የሽመልስ ሠራዊት በመሆኑ፤ አንገር ጉትን ከሚሊታሪ ለባሹ ልዩ-ኃይል ጋር ጥምረት ፈጥሮ አማራዎች ላይ እየተኮሰ ነው።

አሁን በዚህ ሰዓት ወለጋ አንገር ጉትን ወረዳ የሚኖሩ አማራዎች በክልሉ ልዩ ሃይል ጥይት እየተጨፈጨፉ ነውና ድምጽ እንሁናቸው።
አሁን በዚህ ሰዓት ወለጋ አንገር ጉትን ወረዳ የሚኖሩ አማራዎች በክልሉ ልዩ ሃይል ጥይት እየተጨፈጨፉ ነውና ድምጽ እንሁናቸው።

የዘመነን ጉዳይ በሽምግልና መፍታት የሚፈልግ አካል መሄድ ያለበት ፊንፊኔ እንጂ ባሕር ዳር አልነበረም። ብአዴን እኮ "ዘመነን ፍታው" ብለህ ሽምግልና ስትልክበት "ሽማግሌዎቹን ምን ልበላቸው?" የሚል
የዘመነን ጉዳይ በሽምግልና መፍታት የሚፈልግ አካል መሄድ ያለበት ፊንፊኔ እንጂ ባሕር ዳር አልነበረም። ብአዴን እኮ "ዘመነን ፍታው" ብለህ ሽምግልና ስትልክበት "ሽማግሌዎቹን ምን ልበላቸው?" የሚል ጥያቄ የያዙ ሽማግሌዎች መርጦ ወደ በላይ አካል የሚልክ የወሕኒ ቤት ካቦ ነው!😆