uk
Feedback
Enzi primary, secondary and preparatory school

Enzi primary, secondary and preparatory school

Відкрити в Telegram

We will strive to have well educated, broad-minded, patriotic, curios, visionary and self motivated human resource.

Показати більше
682
Підписники
+124 години
+107 днів
-330 день
Архів дописів
አስቸኳይ መረጃ ====❤==== #ለኢንዚ ት/ቤት ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ:- #እንደሚታወቀው የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል #online ምዝገባ ፎርም ነገ ጧት ሰኔ 8/2018 ዓ/ም በጧት ፈረቃ እስከ 6:00 ሰዓት ድረስ ሞልተን ስለምናጠናቅቅ የፎርም አገልግሎቱን ለማግኘት 3 በ 4 የሆነ ጉርድ ፎቶ ያላመጣችሁና ፎርም ያላጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በአስቸኳይ ት/ቤት በአካል መጥታችሁ እንድትሞሉ በማለት ት/ቤቱ ያሳስባል። #ማሳሰቢያ:-ከነገ በኋላ የፎርም አገልግሎት ያቆማል!!

Language model exams.zip2.31 MB

#መረጃ ለሁሉም!! #በ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና አሰጣጥ ሂደትን በተመለከተ:- 1. የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ቀድመው የሚፈተኑ ሲሆን በመቀጠል ማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል። 2. ፈተናው በተፈጥሮ እና በማህበራዊ ሳይንስ በእያንዳቸው በሶስት ዙር በድምሩ በ6 ዙር የሚሰጥ ይሆናል። 3. ፈተና የሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች በተፈጥሮ ሳይንስ እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪና ፊዝክስ ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ደግሞ እንግሊዘኛ፣ ሒሳብ፣ ስኮላስቲክ አፕቲትዩድ፣ ታሪክ፣ ጂኦግራፊና ኢኮኖሚክስ ናቸው። 4. ፈተናው በየትምህርት ዓይነቱ ከ9ኛ ክፍል እስከ 12ኛ ክፍል ያሉትን ሁሉንም ምዕራፎች የሚሸፍን ይሆናል። #የዝግጅት አግባቡም 9ኛ ክፍል ላይ የቀድሞውና የአዲሱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ ይዘት (Common Contents) ላይ ያተኩራል። #ከ10ኛ እስከ 12ኛ ከፍል ያለው በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ላይ የተመሠረተ ይሆናል። #የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሠረት ሆኖ ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለውን የሚሸፍን ይሆናል።

#መረጃ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ!! #ከስር በሰንጠረዥ ውስጥ የተመለከቱት ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል online ፎርም ከሰኔ 2/2018 ዓ/ም ጀምሮ ዛሬ ጋር ለ2ኛ ቀን ተማሪዎች በአካል ቀር
#መረጃ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ!! #ከስር በሰንጠረዥ ውስጥ የተመለከቱት ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል online ፎርም ከሰኔ 2/2018 ዓ/ም ጀምሮ ዛሬ ጋር ለ2ኛ ቀን ተማሪዎች በአካል ቀርበው ፎርም እየሞላን መሆኑን ያለን ጊዜም አጭር መሆኑ ይታወቃል። #ይህንን የማስታወቂያ ጥሪ አክብረው የምዝገባ ፎርሙን የሞሉ ተማሪዎች ቢኖሩም ከዚህ ስር በስም የተጠቀሱት ተማሪዎች ግን እስከ አሁን ድረስ የonline ምዝገባ ፎርም ያልሞሉ ስለሆነ በአስቸኳይ ወደ ት/ቤት መጥተው እንድሞሉ ለማድረግ ሲባል  የት/ቤቱ አስተዳደር ጥሪውን በድጋሚ ያሳውቃል። #ኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት!!

photo content

#መረጃ ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ!! #ከስር በሰንጠረዥ ውስጥ የተመለከቱት ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል online ፎርም ከሰኔ 2/2018 ዓ/ም ጀምሮ ዛሬ ጋር ለ2ኛ ቀን ተማሪዎች በአካል ቀርበው ፎርም እየሞላን መሆኑን ያለን ጊዜም አጭር መሆኑ ይታወቃል። #ይህንን የማስታወቂያ ጥሪ አክብረው የምዝገባ ፎርሙን የሞሉ ተማሪዎች ቢኖሩም ከዚህ ስር በስም የተጠቀሱት ተማሪዎች ግን እስከ አሁን ድረስ የonline ምዝገባ ፎርም ያልሞሉ ስለሆነ በአስቸኳይ ወደ ት/ቤት መጥተው እንድሞሉ ለማድረግ ሲባል የት/ቤቱ አስተዳደር ጥሪውን በድጋሚ ያሳውቃል። #ኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት!!

#የጥንቃቄ መልዕክት - #እባክዎ ሸር ያድርጉት!! #ከሰሞኑ ብዙ ወዳጆቸ ቴሌግራማቸው እየተጠለፈ ወደ ሌሎች ግለሰቦች SeXual content ያላቸው እጅግ ያልተገቡ የእርቃን ምስሎች እየተላኩ ነው።
#የጥንቃቄ መልዕክት - #እባክዎ ሸር ያድርጉት!! #ከሰሞኑ ብዙ ወዳጆቸ ቴሌግራማቸው እየተጠለፈ ወደ ሌሎች ግለሰቦች SeXual content ያላቸው እጅግ ያልተገቡ የእርቃን ምስሎች እየተላኩ ነው። #ይህ ምስል #የሚደርሰው ግለሰብ ከምስሉ ስር ያሉትን #Link ተጭኖ ለማየት ሲከፍት ደግሞ የእርሱም አካውንቱ ተጠልፎ ይኸው ምስል #ለቴሌግራም ጓደኞቹ ይልካል። #ስለሆነም የሚላክላችሁን ምስል ባለመክፈት አካውንታችሁን ጠብቁ ‼️ #የመፍት አማራጩ ደግሞ #ምስሉንም ሳትከፍቱ ወዳው #Delete አድርጉት ‼️ #መልካም ቀን!!

#ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የዚህ ፔጅ ተከታታዮችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ!! #እንደሚታወቀው በያዝነው ዓመት ከ6ኛ - 8ኛ ክፍል የተማሪዎች #ሚኒስትሪ ክልላዊ ፈተና ለመውሰድ ማንኛውም ተመዝጋቢ ተማሪ
#ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የዚህ ፔጅ ተከታታዮችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ!! #እንደሚታወቀው በያዝነው ዓመት ከ6ኛ - 8ኛ ክፍል የተማሪዎች #ሚኒስትሪ ክልላዊ ፈተና ለመውሰድ ማንኛውም ተመዝጋቢ ተማሪ #የonline ምዝገባ ማድረግ እንዳለበት መገለጹ ይታወቃል። #በዚህ መሰረትም በአሶሳ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ዛሬ ሰኔ 2/2018 ዓ/ም ለርዕሳነ መምህራንና የIT ባለሙያን ጨምሮ በአድሱ የምዝገባ አካሄድና ስርዓት ስልጠና መውሰዳችንን ተከትሎ በአጭር ጊዜ ውስጥ ፎርም በማስሞላት ከፊታችን ሰኔ 11 እስከ ሰኔ 16/2018 ድረስ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና እንድወስዱ ይደረጋል። #ስለሆነም የOnline ምዝገባ ፎርም ያላጠናቀቀ ተማሪ ከዛሬ ሰኔ 2 ጀምሮ እስከ ሰኔ 4/2018 ዓ/ም ደረስ ፎርም በመሙላት እንድታጠናቅቁ በማለት /ቤቱ ጥብቅ መረጃ ያስተላልፋል። #ማሳሰቢያ:-ለፎርም አገልግሎት የሚውል በት/ቤቱ ዩንፎርም የተነሳችሁት 3 በ 4 ፎቶ ይዞ መምጣት ግደታ መሆኑን ጭምር እናሳውቃለን። #መረጃው የት/ቤቱ ነው!!

#ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የዚህ ፔጅ ተከታታዮችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ!! #እንደሚታወቀው በያዝነው ዓመት ከ6ኛ - 8ኛ ክፍል የተማሪዎች ሚኒስት ክልላዊ ፈተና ለመውሰድ ማንኛውም ተመዝጋቢ ተማሪ የ
#ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የዚህ ፔጅ ተከታታዮችና የተማሪ ወላጆች በሙሉ!! #እንደሚታወቀው በያዝነው ዓመት ከ6ኛ - 8ኛ ክፍል የተማሪዎች ሚኒስት ክልላዊ ፈተና ለመውሰድ ማንኛውም ተመዝጋቢ ተማሪ የonline ምዝገባ ማድረግ እንዳለበት መገለጹ ይታወቃል። #በዚህ መሰረትም በአሶሳ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ዛሬ ሰኔ 2 ለርዕሳነ መምህራንና የIT ባለሙያን ጨምሮ በአድሱ የምዝገባ አካሄድና ስርዓት ስልጠና መውሰዳችንን ተከትሎ በአጭር ጊዜ ውስጥ ፎርም በማስሞላት ከፊታችን ሰኔ 11 እስከ ሰኔ 16/2018 ድረስ የ8ኛ እና የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ ፈተና እንድወስዱ ይደረጋል። #ስለሆነም የOnline ምዝገባ ፎርም ያላጠናቀቀ ተማሪ ከዛሬ ሰኔ 2 ጀምሮ እስከ ሰኔ 4/2018 ዓ/ም ደረስ ፎርም በመሙላት እንድታጠናቅቁ በማለት /ቤቱ ጥብቅ መረጃ ያስተላልፋል። #ማሳሰቢያ:-ለፎርም አገልግሎት የሚውል በት/ቤቱ ዩንፎርም የተነሳችሁት 3 በ 4 ፎቶ ይዞ መምጣት ግደታ መሆኑን ጭምር እናሳውቃለን። #መረጃው የት/ቤቱ ነው!!

ሰላም ውድ ተማሪዎች:- ====👌❤👌==== #ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ ለኢንትራንስ ቅድመ ፈተና አገልግሎት http://Mock2.ethernet.edu.et ልምምድ ለመስጠት #ሞባይል ይዘው እንድመጡ በማለት በት/ቤቱ ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል። #ማሳሰቢያ:- የሞባይል አገልግሎት ተፈቀደ በሚል ሌሎች ከ12ኛ ክፍል ውጭ ይዘው ቢመጡና የ12ኛ ክፍል ተማሪም ላልተፈለገ አገልግሎት የሚጠቀም ከሆነ ት/ቤቱ ርምጃ ይወስዳል!! #ኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት!!

መረጃ ለሁሉም:-  */****             #ለተማሪ ወላጆች /አሳዳጊዎች በሙሉ:- ጉዳዩ : የልጆች ትምህርት ወርሃዊ ክፍያን ይመለከታል:- **** #የተከበራችሁ ውድ የተማሪ ወላጆችና አሳዳጊዎች ሰላም ለናንተ እንድሆን እየተመኘን #የተማሪዎችን የትምህርት አገልግሎት ክፍያ #ከግንቦት 27 ጀምሮ እስከ #ሰኔ 9/2018 ዓ/ም ድረስ የሰኔ ወርን ያለ ቅጣት የሚከፈል ሲሆን እስከ ዛሬ ድረስ ውዝፍ ክፍያን ጨምሮ ያልከፈላችሁ እና የሰኔ ወር ያለባችሁን ወላጆች ጭምር እስከ ሰኔ 3/2018 ዓ.ም ድረስ የመጨረሻውን ክፍያ ማጠናቀቅ እንዳለባችሁ እየገለጽን የ2ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና #ከሰኔ 4-10/2018 ዓ/ም ባሉት ተከታታይ የስራ ቀኖች #ፋይናል ፈተና የሚሰጥ በመሆኑ #ወላጆች ወይም አሳዳጊዎች የወርሃዊ ክፍያ ከፈተና በፊት ቀድማችሁ እንድታጠናቅቁ ይፈለጋል። #ይሁን እንጅ የልጆችን ወርሃዊ ክፍያ ሳያጠናቅቁ ልጃቸው በፋይናል ፈተና ላይ የማይቀመጡ ስለሆነ ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ  3/2018 ዓ.ም ድረስ ከፍላችሁ በማጠናቀቅ እና ለመጪው የ2ኛ ወሰነ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና መርሐ-ግብር መሳካትም ጭምር ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ በማለት መረጃውን ከወድሁ እናደርሳለን :: #ማሳሰቢያ:-በተለያዩ #የማህበራዊ ችግር ውስጥ ሆናችሁ #የተከታታይ ምዘናም ይሁን #ሚድ እና #ሞደል ፈተና ያለፋችሁ ማንኛውም ተማሪ ሰኔ 1/2018 ዓ/ም እስከ 10:00 ድረስ የቀራችሁበትን አስተማማኝ ማስረጃ በመያዝ ሪፓርት እንድታደርጉ እና በቀጣዮቹ 2 ቀናት ውስጥ ት/ቤቱ በሚሰጣችሁ መመሪያና ማስታወቂያ መሰረት ያለፋችሁን ፈተና እንድትፈተኑም ሆነ ያለባችሁን ችግር እንድታስተካክሉ በማለት ት/ቤቱ ጥብቅ መመሪያውን ሲያሳውቅ ይህንን ማስታወቂያ ተመልክቶ እና ያለበትን ችግር በሰዓቱ ቀርቦ በማስረዳትና ማስረጃ በማቅረብ ችግሩን ያልፈታ ማንኛውም ተማሪ በቀጣዩ የማጠቃለያ ፋይናል ፈተና ላይ የማይቀመጡ መሆናቸውን በጥብቅ እናሳውቃለን። #ኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት!!

#የቤኒሻንጉል-ጉሙዝ ክልል የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ፈተና መርሃ-ግብር ====== ~​የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና፦ ከሰኔ 15 እስከ 16/2018 ዓ.ም ይሰጣል። ~​የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፦ ከሰኔ 11 እስከ 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል። @#ማሳሰቢያ፦ ተማሪዎች አስፈላጊውን ክለሳ በማድረግ፣ መምህራንና ርዕሳነ-መምህራንም የተለመደ ትጋታቸውን በመቀጠል ለፈተናዎቹ ተገቢውን ቅድመ-ዝግጅት እንዲያጠናክሩ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳስቧል።

#መረጃ ለሁሉም!!
#መረጃ ለሁሉም!!