uz
Feedback
Enzi primary, secondary and preparatory school

Enzi primary, secondary and preparatory school

Kanalga Telegram’da o‘tish

We will strive to have well educated, broad-minded, patriotic, curios, visionary and self motivated human resource.

Ko'proq ko'rsatish
688
Obunachilar
-124 soatlar
+37 kunlar
+1630 kunlar
Postlar arxiv
#ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች:- #ከስር የምትመለከቱት ተማሪ መሀመድ አብዱልቃድርን ያያችሁ በአስቸኳይ ወደ ፈተና ጣቢያ እንድትልኩልን በማለት የመልካም ትብብራችሁን እንፈልጋ
#ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚዎች:- #ከስር የምትመለከቱት ተማሪ መሀመድ አብዱልቃድርን ያያችሁ በአስቸኳይ ወደ ፈተና ጣቢያ እንድትልኩልን በማለት የመልካም ትብብራችሁን እንፈልጋለን!!

#ሀምሌ 1/2018 ዓ/ም! #የኢንዚ 2ኛ ደረጃ እና ገመሀሮ ት/ቤት #የ3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ጀመሩ!! #መልካም ውጤት!!
+7
#ሀምሌ 1/2018 ዓ/ም! #የኢንዚ 2ኛ ደረጃ እና ገመሀሮ ት/ቤት #የ3ኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ፈተናቸውን ጀመሩ!! #መልካም ውጤት!!

የተፈታኞች መረጃ.pdf

#ማስታወቂያ:- 👉ለኢንዚ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- 👉የ3ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች በገመሀሮ ክላስተር ት/ቤት ላይ ከጧቱ 1:00 ጀምሮ እንድገኙ በማለት የት/ቤቱ አስተባባሪዎችና ት/ቤቱ ርዕሰ መምህር በድጋሚ የጥሪ መልዕክቱን ያስተላልፋል። #ማሳሰቢያ:- በፈተና ወቅት የማይፈቀዱ ማንኛውንም አይነት ክልከላዎች ባለመፈጸም እንድተባበሩ በማለት እናሳውቃለን!!

#ማስታወቂያ:- 👉ለኢንዚ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ:- 👉የ3ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ 12ኛ ክፍል ተፈታኞች በገመሀሮ ክላስተር ት/ቤት ላይ ከጧቱ 1:00 ጀምሮ እንድገኙ በማለት የት/ቤቱ አስተባባሪዎችና ት/ቤቱ ርዕሰ መምህር በድጋሚ የጥሪ መልዕክቱን ያስተላልፋል። #ማሳሰቢያ:- በፈተና ወቅት የማይፈቀዱ ማንኛውንም አይነት ክልከላዎች ባለመፈጸም እንድተባበሩ በማለት እናሳውቃለን!!

#በግልጽ የሚታየው የትምህርት #ካላንደር ይፋ ሆነ‼️ ##የ2019 ዓ/ም የትምህርት ካላንደር ይፋ የሆነ ሲሆን #ከነሀሴ 26_ ጳጉሜ 5/2018ዓ/ም #የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወንበት መሆኑና #ከመስ
+6
#በግልጽ የሚታየው የትምህርት #ካላንደር ይፋ ሆነ‼️ ##የ2019 ዓ/ም የትምህርት ካላንደር ይፋ የሆነ ሲሆን #ከነሀሴ 26_ ጳጉሜ 5/2018ዓ/ም #የተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወንበት መሆኑና #ከመስከረም 5/1/2019 ዓ.ም ትምህርት የሚጀመርበት ቀን ነው። #ማሳሰቢያ:- ይህንን መረጃ በድጋሚ የማጋራችሁ #የሐጀመሪያው ስካን ያደረጉት ስለማይነበብ መሆኑን ብቻ እንድትገነዘቡት ጭምር ነው። #ኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት!!

#ማስታወቂያ:- #ለኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተማሪ ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ:- #የኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት #የ2018 ዓ.ም የተማሪ ወላጆች ቀን #ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ #የ
#ማስታወቂያ:- #ለኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የተማሪ ወላጆችና ተማሪዎች በሙሉ:- #የኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤት #የ2018 ዓ.ም የተማሪ ወላጆች ቀን #ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ #የፊታችን እሁድ ሰኔ 28/2018 ዓ.ም #ከጧቱ 2፡30 ጀምሮ እስከ 5:00 ሰዓት ድረስ አመታዊ የት/ቤት መዝጊያ በዓል ላይ ውድ ተማሪዎችና ወላጆች እንዲገኙልን በማለት ጥሪያችንን እናሳዉቃለን። #ኢንዚ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ት/ቤቱ!!

ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ቀን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኦን ላይን እየተሰጠ ነው ------ ---------- ----- (ሰኔ 26/2018 ፤ አሶሳ) ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ቀን የ12ኛ ክፍል
+9
ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ቀን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በኦን ላይን እየተሰጠ ነው ------ ---------- ----- (ሰኔ 26/2018 ፤ አሶሳ) ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ቀን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በኦን ላይን እየተሰጠ ነው። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሃላፊ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) ፤ የቢሮው ምክትል ቢሮ ሃላፊ አቶ መሀመድ ኡስማን ፣ የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ትምህርት መምሪያ ሃላፊ ወ/ሮ ጎጃም አያናና የቢሮ ዳሬክተሮች በገመ ሃሩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ማዕከል በኦን-ላይን እየተሰጠ ያለውን ፈተና ተመልክተዋል። ፈተናው ደህንነቱን በጠበቀና ሰላማዊ ሆኖ እየተሰጠ መሆኑንም የስራ ሃላፊዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል። በክልል በ16 የመፈተኛ ጣቢያዎቾ ፈተናውን በበይነ-መረብ ይሰጣል እየተሰጠ ይገኛል። 5,017 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በበይን መረብ ፈተናውን ይወስዳል ፤ በጥቅሉ 7,705 ተማሪዎች ፈተናውን የሚወስዱ ሲሆን 4,336 የተፈጥሮ ሳይንስ 3369 የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ መሆናቸው ታውቋል። የዘገባው የቢሮው ኮሙኒኬሽን ዳሬክቶሬት ነው።

የ2019 ዓ.ም ካላንደር.pdf

Exam schedule by woreda and round.xlsx

#አስቸኳይ መረጃ ለሁሉም!! #እባክዎ ለሁሉም ተማሪዎችና ቤተሰብ እንድደርስ #ሸር በማድረግ ይተባባሩ!!
#አስቸኳይ መረጃ ለሁሉም!! #እባክዎ ለሁሉም ተማሪዎችና ቤተሰብ እንድደርስ #ሸር በማድረግ ይተባባሩ!!

‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጠት ተጀምሯል ‎**** ‎ ‎(አሶሳ፤ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጠት ተጀምሯል። ‎ ‎ከ
+9
‎በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጠት ተጀምሯል ‎**** ‎ ‎(አሶሳ፤ ሰኔ 23/2018 ዓ.ም) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የ12 ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጠት ተጀምሯል። ‎ ‎ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16/2018 ዓ.ም በ6 ዙሮች የሚሰጠው ፈተና ዛሬ በተፈጥሮ ሳይንስ የበይነ መረብ ፈተና ተጀምሯል። ‎ ‎የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር)ን ጨምሮ የቢሮው አመራሮች በአሶሳ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ እና በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማዕከላት ተገኝተው የበይነ መረብ ፈተናውን ያስጀመሩ ሲሆን፣ የፈተና አሰጣጡንም ተመልክተዋል። ‎ ‎የቢሮ ኃላፊው ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፣ በክልሉ ዘንድሮ 7 ሺህ 705 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ይወስዳሉ። ‎ በክልሉ ‎ፈተናው በ16 ማዕከላት ይሰጣል ያሉት ኃላፊው፣ 14ቱ ማዕከላት የበይነ መረብ ፈተና እንደሚሰጡ ተናግረዋል። ‎ ‎ከተፈታኞች ውስጥ 65 በመቶ የሚሆኑት ተማሪዎች ፈተናውን በበይነ መረብ የሚወስዱ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ በወረቀት እንደሚፈተኑ ገልጸዋል። ‎ ‎ፈተናው በሰላም እንዲጠናቀቅ ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ኃላፊነት እንዲወጡም ዶ/ር ተመስገን ጥሪ አቅርበዋል። ‎ ‎በአሶሳ ዪኒቨርሲቲ የበየነ መረብ የፈተና አስተባባሪ ወንድም መኩሪያው (ዶ/ር) በበኩላቸው፣ ለፈተናው በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል። ‎ ‎የመብራትና የኔትወርክ መቆራረጥ እንዳይከሰት ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በተሰራው ቅድመ ዝግጅት ሶስት ዘመናዊ ጄነሬተሮች መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።

Enzi primary, secondary and preparatory school - Telegram kanali @enzi2014 statistikasi va tahlili