DBU Daily News
Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact
Більше12 888
Підписники
+1124 години
+227 днів
-630 днів
- Підписники
- Перегляди допису
- ER - коефіцієнт залучення
Триває завантаження даних...
Приріст підписників
Триває завантаження даних...
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በ Doctor of Medicine መምህራን አወዳድሮ ለመቅጠር ባለፈው ወር ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልታችሁ የተመዘገባችሁ ብቻ ግንቦት 22/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ግቢ ለፈተና መጠራችሁን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
ተፈታኞች ለፈተና ስትሔዱ መታወቂያ መያዝ እና በሰዓቱ መገኘት ይኖርባችኋል፡፡ ማንኛውም ተፈታኝ የሞባይል ስልክ ይዞ ወደ ፈተና መግባት አይችልም፡፡
@dbu11
👍 5👏 2
#ሆሄ_ተስፋ
አዲስ አበባ - መገናኛ በጣዕም የባህል ምግብ አዳራሽ ተዘጋጅቶ የነበረው የሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን ልዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅይ በሙዚቃ እና በስነፅሁፍ ጥበባዊ ዝግጅት ታጅቦ በድምቀት ተጠናቋል።
በዝግጅቱ ላይ የተለዩ እንግዶች የተገኙ ሲሆን
👉የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህልና ዩኒቨርሲቲ ተጠሪዎች
👉የመቅረዝ ስነኪን ተጠሪዎች
እንዲሁም በዝግጅቱ ላይ የምንወደዳቸው እና የምናደንቃቸው ገጣሚያን
ገጣሚ ጥላሁን ስማው (የማስተዋል እያዩ "ከፋኝ" ሙዚቃ ግጥም ደራሲ)
ገጣሚት መንበረማርያም ኃይሉ(የቃል ሰሌዳ እና የጊዜ ሰሌዳ የግጥም መድብሎች አዘጋጅ)
እንዲሁም ሌሎች በዝግጅቱ ላይ ተገኝተዋል።
የባህላዊ ምግብ አዳራሽ ባለቤት የሆኑት አቶ ዮሃንስም እንደገለፁት ይህን ዝግጅት በቋሚነት በድርጅታችን በኩል እንዲካሄድ ስንፈቅድ ለልዩ ደስታ ጋር ሲሆን በወር አንድ ጊዜ ለሚደረገው ቋሚ የሆሄ ተስፋ መድረክ ሁሌም በራችን ክፍት ነው ሲሉ ገልፀዋል።
መገኛውን ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ያደረገው ክበብ በአዲስ አበባ መመስረቱ የተመረቁትን፣በዩኒቨርሲቲ ካሉት ጋር እንዲያገናኝ እንዲሁም አቅምና ክህሎትን በማጎልበት ትልቁን ህልም የሚያሳካ መንገድ እንደሆነ ተገልፁአል።
@DBU11
@DBU_entertain
👍 15👎 3
ለመዝናናት እና ልዩ ትውስታን ለማስቀመጥ በሚደረግ ዝግጅት ላይ እንዲህ አይነት ተግባር ያሳፍራል።
ዛሬ እሁድ ሲቪል ኢንጅነሪንግ ከህግ ዲፓርትመንት ጋር በሚያደርገው የጂሲ ካፕ የዋንጫ ጨዋታ በደጋፊዎች መካከል በተደረገ የግል ፀብ ጨዋታው መቋረጡ ተገልፁአል።
ለመዝናናት በሚደረግ ስብስብ ላይ ምን የኔ ድርጊት ምን ሊያመጣ ይችላል የሚል አስተሳሰብ ተማርኩ ከሚል ሰው የሚጠበቅ ነው።
1ሆነን ብዙ አናፍርስ
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
👎 9👍 5
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ለ5 የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንቶች ከባድ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጠ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የበጀት እና የፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የገንዘብ ሚንስቴርን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈፃፀም በገመገመበት ወቅት
የ ወላይታሶዶ፣ጋምቤላ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንቶች ከሃላፊነታቸው የተነሱ ሲሆን
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ፣
አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ፤
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
ጂንካ ዩኒቨርሲቲ እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በፌድራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት የተቋማት ኦዲት ሪፖርት የ2014 በጀት ዓመት ተቀባይነት የሚያሳጣ አስተያየት ከተሰጣቸው 24 መስሪያ ቤቶች ውስጥ እርምጃ ከተወሰደባቸው ተቋማት ውስጥ ተካተዋል።
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
👏 44👍 10
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
-----------------------------
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ በDocter of Medicine/MD/ መምህር በቅጥር አወዳድሮ ለመመደብ በቁጥር 0635/02-01/6 በቀን 08/08/2016 ዓ.ም ባወጣው የቅጥር ማስታወቂያ መሠረት ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን አሟልታችሁ ለተመዘገባችሁ ብቻ በቀን 22/09/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በአስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ግቢ ለፈተና የተጠራችሁ መሆኑን እናሳውቃለን ፡፡
ማሳሰቢያ
-------------
* ለፈተና የሚመጣ ተወዳዳሪ ራሱን የሚገልጽ መታወቂያ ካልያዘ ፈተና ላይ አይቀርብም፡፡
* ማንኛውም ተወዳዳሪ የሞባይል ስልክ ይዞ መግባት አይችልም፡፡
* በሰዓቱ ያልተገኘ ተወዳዳሪ ወደ ፈተና መግባት አይችልም፡፡
ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ
አስራት ወልደየስ ጤናሳይንስ ካምፓስ
@DBU11
👍 4👎 2👏 1
እማዬ ሾርባ እና ስቲም ቡና
በልዩ አቀራረብ እና መስተንግዶ በአዲስ መልክ ተመልሰናል።
ሾርባ
ድንች ቅቅል
ቺፕስ(በካቻፕ)
እርጥብ/በአቮካዶ/ካቻፕ/በእንቁላል)
ቡና እና ሻይ
የለውዝ ሻይ
ቀሽር
እንዲሁም እንደምርጫዎ ቢያዙን እናስተናግዶታለን።
አድራሻ አልሚ ምግብ ቤት አጠገብ
0934892799
0980000091
👍 3👎 1
Repost from DBU Daily News
እማዬ ሾርባ እና ፈጣን ምግቦች
በልዩ አቀራረብ እና መስተንግዶ በአዲስ መልክ ተመልሰናል።
ሾርባ
ድንች ቅቅል
ቺፕስ(በካቻፕ)
እርጥብ/በአቮካዶ/ካቻፕ/በእንቁላል)
ቡና እና ሻይ
የለውዝ ሻይ
ቀሽር
እንዲሁም እንደምርጫዎ ቢያዙን እናስተናግዶታለን።
አድራሻ አልሚ ምግብ ቤት አጠገብ
0934892799
0980000091
ለማስታወስ ያህል
ሆሄ ተስፋ በአዲስ አበባ ለ4ኛ ዙር ያዘጋጀውን ልዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት ታደሙልኝ ይላል።
እሁድ 8:00
መገናኛ ዋአች ህንፃ
1ኛ ፎቅ - ጣዕም ባህላዊ የምግብ አዳራሽ
የመግቢያ ዋጋ በነፃ
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN
👍 9👎 1
ለማስታወስ ያህል
ሆሄ ተስፋ በአዲስ አበባ ለ4ኛ ዙር ያዘጋጀውን ልዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅት ታደሙልኝ ይላል።
እሁድ 8:00
መገናኛ ዋአች ህንፃ
1ኛ ፎቅ - ጣዕም ባህላዊ የምግብ አዳራሽ
የመግቢያ ዋጋ በነፃ
@DBU11
@DBU_ENTERTAIN