DBU Daily News
Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام DBU Daily News
کانال DBU Daily News (@dbu11) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 551 مشترک است و جایگاه 14 635 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 2 322 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 551 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 13 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -169 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -2 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 50.35% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 21.26% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 7 327 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 3 094 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 85 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM
👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ
📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል::
Contact”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 14 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 13 ژوئن | 0 | |||
| 12 ژوئن | 0 | |||
| 11 ژوئن | +1 | |||
| 10 ژوئن | +5 | |||
| 09 ژوئن | +3 | |||
| 08 ژوئن | 0 | |||
| 07 ژوئن | +2 | |||
| 06 ژوئن | +1 | |||
| 05 ژوئن | +2 | |||
| 04 ژوئن | 0 | |||
| 03 ژوئن | 0 | |||
| 02 ژوئن | +3 | |||
| 01 ژوئن | 0 |
| 2 | Letter to All University 1.pdf | 3 972 |
| 3 | እንኳን አደረሳችሁ
ለውድ ተመራቂ ተማሪዎቻችን ለምርቃት ለየት ብላችሁ ምትታዩባቸውን ባይንደር እና ሪቫኖች ከሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ በተለያዩ የህትመት አማራጮች
የቀለም ህትመት
የጎልድ ሲዘር ህትመት
Metalic Gold
Mate Gold
Shine Gold
በ DTF ህትመት በልዩ ጥራት እና የማቴሪያል ምርጫ አቅርበንላችኋል።
አድራሻችን ኬብሮን ኮሌጅ የሚገኝበት ህንፃ 3ኛ ፎቅ
ወይም በስልክ ቁጥር
0904238625
0940219376
ልታገኙን ትችላላችሁ
ሽክረት ህትመትና ማስታወቂያ | 4 506 |
| 4 | በውስጥ በቀጥታ ለተቋሙ ሊላክ የሚገባውን ደብዳቤን በፌስቡክ ገፅ ላይ መለጠፍ ምን ያህል ህጋዊ ነው???
ደብረብርሃን ዩኒቨርሰቲ ለአናኒያ የእናቶችና የህፃናት የህክምና ማዕከል የፃፈው አስገራሚ ደብዳቤ
@DBU11
@DBU111 | 4 453 |
| 5 | ክሪስፒ እርጥብ
በአጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያገኘው ክሪስፒ እርጥብ በአንዳንድ ጊዜያዊ ምክኒያቶች አቋርጠን የነበረ ቢሆንም
በልዩ አቀራረብ እና በተሻለ ጥራት ልንቀበላችሁ ዝግጅታችንን አጠናቀን እየጠበቅናችሁ እንገኛለን
አድራሻችን ዩኒቨርሲቲ ታክሲ ተራ | 4 834 |
| 6 | ለማዘዝ
0940219376
0904238625 | 4 514 |
| 7 | Exit Exam Schedule.xlsx | 5 141 |
| 8 | ግንቦት 30 የወንድማችን የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የነፍስ እረፍት ፀሎት በመናገሻ ገነተ ፅጌ ቅ/ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል።
የትንሹ ጓደኛችን ና ወንድማችንን ገ/ክርሰቶስ ነፍስ በአፀደ ገነት በክርስቶስ ቀኝ ያኑርልን
ግንቦት 30/2018
የደ/ዩ/ተመራቂ ተማሪዎች የጉዞ ማህበር
@dbu11 | 5 452 |
| 9 | ነገ መብራት ይጠፋል!
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 8፡00
በአዲስ አበባ ብሔረ ፅጌ፣ በአዲስ ታየር ፋብሪካ፣ በቀይ አፈር፣ በሳሪስ አቦ፣ በቦል ቡልቡላ፣ በአዋሽ ሌዘር ፋብሪካ፣ በሳሪስ አደይ አበባ፣ በአዲስ ሰፈር፣ ኦስካ ሜታል ፋብሪካ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 9፡00
በካዎ ጄጄ ፋብሪካ፣ 40/60 ኮንዴሚኒየም፣ በአወልያ፣ በአስኮ ገብርኤል፣ በአዲስ ሰፈር፣ በሚኪሊላንድ፣ በሳንሱሲ፣ በከታ መምህራን ሰፈር እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 12፡00 –11፡00
የአዳሚ ቱሉ ገንዳ አርባ 132 ኪ.ቮ አግሮ ኢንዱትሪ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ለመዘርጋት በታወር ቁጥር 3 እና በቁጥር 4 መካከል የሚገኘው ጀላን 33 ኪ.ቮ የኤሌክትሪክ መስመር የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 11፡00
መቀሌ ማጂክ ትምህርት ቤት፣ መከላኪያ ኮንዶሚኒየም፣ ደብረ ዳሞ፣ ሓወልቲ፣ ሰማዕታት፣ ዲ.ደብልዩ (DW) ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል፣ አብርሃ ካስል፣ ማዕበል ሬስቶራንት፣ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን፣ ጅብሩክ፣ ቀደማይ ወያኔ፣ ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፣ መስኪድ፣ ቀበሌ 04 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 – ምሽቱ 4፡00
• ወንጂ እርሻ፣ ፖሊስ ኮሌጅ ፣ AISO4፣ AIS፣ አዋሽ መልካሳ፣ ሲሬ፣ ሁሩታ፣ ዴራ፣ ዲና ፉድ ኮምፕሌክስ፣ አሉሚኒየም ሰልፌት (Aluminium Sulphate) ፋብሪካ/ኮምፕሌክስ (በፌዝ ተጠቃሚነቱ ይለያያል)።
✅ከጠዋቱ 2፡30 – 6፡00
ጁኒፐር ግላስ ፋብሪካ ፣ደብረ ብርሃን ከተማ (ሀቢታት፣ ጮሌ እና ተባሴ) ፣ የባትሪ ፋብሪካ፣ ሞሪጋ ፋብሪካ፣ ደጋ ውሃ ፋብሪካ፣ ሐገረ ማርያም፣ ጊናገር፣ ጫጫ፣ ሸኖ አና አካባቢዎች
✅ከቀኑ 7፡00 – 11፡00
ደብረ ብርሃን ከተማ፣ አጎንሌላ፣ መንዲዳ፣ ደነባ አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
@Dbu11
@dbu111 | 1 |
| 10 | ''የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥራቸው በመጨመሩ ምክንያት የባይንደር ወጪ መሸፈን አልተቻለም '' ተማሪ ህብረት
ከዚህ ቀደም ለጥር ተመራቂ ተማሪዎች ተደርጎ የነበረውን ሙሉ የባይንደር ወጪ የመሸፈን ሂደት የሰኔ ተመራቂ ተማሪዎች ቁጥራቸው በመጨመሩ ምክንያት መሸፈን አለመቻሉን የተማሪ ህብረት አስታውቋል ።
ህብረቱ ባይነደሩን ማሰራት የሚፈልጉ ተማሪዎች ግማሹ በተማሪዎች ህብረት የሚሸፈን መሆኑን አውቀው : ቀሪውን በክፍል ጂሲ ኮሚቴ ተወካዮች ግማሹን ማለትም 200 ብር እንዲሰበስቡ አዟል ።
በዩኒቨርሲቲው ኢኮኖሚ ድጋፍ ውስጥ የሚገኙ ተመራቂ ተማሪዎች ሙሉ ወጪው እንሚሸፈን ገልጿል ።
@DBU11
@DBU111 | 5 874 |
| 11 | update exam schedule).pdf | 7 760 |
| 12 | የደብረብረሀን ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች ፓሊስ ጽ/ቤት ቢሮ ከLH01 ወደ LH03 (post)ቤት ከነበረበት የቦታ ለውጥ አድርገናል ።
የደ/ዩ/ተ/ፖ/ጽ/ቤት | 6 399 |
| 13 | 🕯️ ብርቱ የሐዘን እና የጥሪ መግለጫ
''የሙታንንም መነሳት ተስፋ እናደርጋለን የሚመጣውንም ህይወት ለዘለአለሙ"
በአገልግሎቱ፣ በትሕትናውና በበጎ አድራጎቱ የምናውቀው፣ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪ የነበረው ተወዳጁ ወንድማችን ዳዊት ዳንኤል (ወልደ ዮሐንስ) ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም በተፈጠረ ድንገተኛ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ስንሰማ የተሰማን ሐዘን ጥልቅና መራር ነው። የወጣቱ ወንድማችን የቀብር ሥርዓት ግንቦት 25 ቀን በሻንቃ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
በመሆኑም መርዶውን ለሰማችሁና ገና ላልሰማችሁ ወዳጆቹ በሙሉ፤ የወንድማችንን በጎነት ለመዘከርና ለነፍሱ ዕረፍት ለመጸለይ የሻማ ማብራት መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
በአዲስ አበባ የምትገኙ የዳዊት ጓደኞች፣ ወዳጆች፣ ዘመዶች እንዲሁም የማኅበራችን አባላት በሙሉ በዚህ የሐዘንና የጸሎት ዕለት እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
📅 ቀን፦ ግንቦት 30 (በዕለተ እሁድ)
⏰ ሰዓት፦ ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፦ በፒያሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አዳራሽ
አዘጋጅ፦ ✝የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የተመራቂ ተማሪዎች የጉዞ ማኅበር
"ልዑል እግዚአብሔር የወንድማችንን ነፍስ በአጸደ ገነት ያኑርልን፤ ለቤተሰቦቹና ለሁላችንም መጽናናትን ይስጠን።"
@dbu11 | 6 766 |
| 14 | ነፍስ ሔር
ትሁቱ ልጃችን የምርጫ አስተባባሪ ሆኖ ለሀገር እየደከመ በደረሰበት ድንገተኛ አደጋ ተሰዋብን።
ዳዊት ዳንኤል በ 1993 ዓም በእኖር ወረዳ ጃቱ ጤና ጣብያ ከአባቱ አቶ ዳንኤል ብላቱና ከእናቱ ወይዘሮ አልማዝ ዱላ ተወለደ።
ከዚያም ወደ ጉንችሬ ከተማ በመምጣት የአንደኛና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በጉንችሬ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትቤቶች አጠናቀቀ።
ከዛም ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ለዩንቨርስቲ ትምህርት ወደ ደብረ ብርሀን አቅንቶ የኮምፕዩተር ሳይንስ በማጥናት የመጀመርያ ዲግሪውን አጠናቋል። በዩንቨርስቲ ቆይታውም መንፈሳዊ ጉዞዎችን በማዘጋጀት ተፈናቄዮችን በመርዳትና በመሠል የበጎ አድራጎት ስራዎች የሚታወቅ ቀና ወጣት ነበረ።
ከተመረቀም በኋላ የተለያየ ስራ በመስራት የቆየ ሲሆን አዳዲስ እቅዶችን እያቀደ ባለበት ያልታሰበው ሆነ። በዚህ አመት እየተደረገ ባለው ሀገራዊ ምርጫ ላይ በምርጫ አስተባባሪነት ለማሣተፍ ወደ ጉንችሬ መጥቶ ሲሰራ ነበረ። ግንቦት 24 በተፈጠረ ድንገተኛ የሞተር አደጋ ታዳጊው ትሁቱ ልጃችንን ዳዊት ዳንኤልን ቀምቶናል። ዛሬ ግንቦት 25 የወጣቱ ዳዊት ዳንኤል የቀብር ስርአት በሻንቃ ቅ ዮሀንስ ቤተክርስትያን ተፈፅሟል።
የትንሹ ልጃንን ነፍስ በአፀደ ገነት በክርስቶስ ቀኝ ያኑርልን
ግንቦት 25/2018
@DBU11
@DBU111 | 7 253 |
| 15 | بدون متن... | 7 789 |
| 16 | ለድህረምረቃ ትምህርት ማጠናከሪያ ለምትፈልጉ የወጣ ማስታወቂያ
@DBU11
@DBU111 | 7 463 |
| 17 | ነገ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት ላይብረሪዎች ዝግ ስለሚሆኑ ተማሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንድትጠቀሙ የተማሪዎች ህብረት በገፁ አስታውቋል።
@DBU11
@DBU111 | 7 684 |
| 18 | የተማሪዎች አገልግሎት / የተማሪዎች ህብረት
ተማሪዎች አሁንም ምላሽ ይጠብቃሉ።
እርግጥ ነው በገበያ ንረት እንደአጠቃላይ ይኖራል።ነገር ግን በተለየ መልኩ በተማሪዎች ላይ የሚጨመር ዋጋ ጭማሬ ተገቢ አይደለም።
@DBU11
@DBU111 | 8 522 |
| 19 | ፒኤስጂ ሻምፒዮን 🏆 ሆኗል !
የፈረንሳዩ ክለብ ፒኤስጂን አርሰናልን በማሸነፍ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
ፒኤስጂ አርሰናልን በመለያ ምት 4ለ3 በማሸነፍ የዋንጫው አሸናፊ ሆኗል።
ሁለቱ ክለቦች መደበኛውን የጨዋታ ክፍለጊዜ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ነበር ያጠናቀቁት።
የአርሰናልን ግብ ካይ ሀቨርትዝ የፒኤስጂን ደግሞ ኡስማን ዴምቤሌ ማስቆጠር ችለዋልተ
በአሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የሚመራው ፒኤስጂ የሻምፒየንስ ሊጉን ዋንጫ በተከታታይ ለሁለተኛ ጊዜ አሸንፈዋል።
ፒኤስጂ በሁለት ተከታታይ አመት ዋንጫውን በማሸነፍ ከሪያል ማድሪድ ቀጥሎ ሁለተኛው ክለብ ሆኗል።
@DBU11
@DBU111 | 8 090 |
| 20 | የተማሪዎች ቅሬታ
በተደጋጋሚ በውስጥ መስመር ከሚደርሱ ቅሬታዎች ይበልጡን በግቢ ውስጥ ያሉ ሱቆች ላይ የሚታይ የዋጋ ንረት ከግቢ ውጭ ካለው ጋር ሲወዳደር ልዩነቱ ከፍ ያለ ነው የሚል ነው።
ለተማሪዎች ዋጋ መቀነስ ሲገባው በተቃራኒው ከግቢ ውጭ ካለው ዋጋ በልጦ መገኘቱ በብዙሃኑ ተማሪዎች ዘንድ ቅሬታን አስነስቷል።
ስለእውነተኛነቱ ተማሪዎች በኮሜንት ሃሳባችሁን አስቀምጡልን።
የሚመለከተው አካልም ጥናትና መፍትሄ ሊያደርግበት ያስፈልጋል።
@DBU11
@DBU111 | 6 823 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
