DBU Daily News
Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact
إظهار المزيد📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام DBU Daily News
تُعد قناة DBU Daily News (@dbu11) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 529 مشتركاً، محتلاً المرتبة 14 415 في فئة الأخبار والوسائط والمرتبة 2 311 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 529 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 29 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -81، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 56.50%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 21.09% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 8 211 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 065 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 22.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM
👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ
📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል::
Contact”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأخبار والوسائط.
جاري تحميل البيانات...
| التاريخ | نمو المشتركين | الإشارات | القنوات | |
| 30 يونيو | 0 | |||
| 29 يونيو | 0 | |||
| 28 يونيو | +7 | |||
| 27 يونيو | +4 | |||
| 26 يونيو | 0 | |||
| 25 يونيو | 0 | |||
| 24 يونيو | +2 | |||
| 23 يونيو | +9 | |||
| 22 يونيو | +2 | |||
| 21 يونيو | +3 | |||
| 20 يونيو | 0 | |||
| 19 يونيو | 0 | |||
| 18 يونيو | +2 | |||
| 17 يونيو | 0 | |||
| 16 يونيو | 0 | |||
| 15 يونيو | 0 | |||
| 14 يونيو | 0 | |||
| 13 يونيو | 0 | |||
| 12 يونيو | 0 | |||
| 11 يونيو | +1 | |||
| 10 يونيو | +5 | |||
| 09 يونيو | +3 | |||
| 08 يونيو | 0 | |||
| 07 يونيو | +2 | |||
| 06 يونيو | +1 | |||
| 05 يونيو | +2 | |||
| 04 يونيو | 0 | |||
| 03 يونيو | 0 | |||
| 02 يونيو | +3 | |||
| 01 يونيو | 0 |
| 2 | የደብረብርሀን ዩንቨርስቲ 2018 ተመራቂዎች ሻምፒዮን የሆነው ብሩክ ደግነት ከ አስራት ወልደየስ ጤና ሳይንስ ካምፓስ ከፋርማሲ ትምህርት ክፍል በ 3.9741 የዩንቨርስቲውን ዋንጫ አንስቷል።
በጥቂት የሽርፍራፊ ነጥብ ልዩነት ብሩክን በመከተል የሴቶችን ዋንጫ ያነሳችው ታታሪዋ ዕንስት ደግሞ ከ ቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የ ማኔጅመንት ትምህርት ክፍል ምሩቋ ትርንጎ ገዛህኝ ናት።
የሜዳልያ አዋርድ አሸናፊዎች ከ Medical school pharmacy የዋንጫው ባለቤት ብሩክ ደግነት ፣ ከማኔጅመትንት የዋንጫ አሸናፊዋን ዕንስት ሜዳልያ የነጠቀው ብሩክ ደግነትን በጥቂት ነጥብ ልዩነት የሚከተለው ይኽነው አንሙት ነው ። ደመቀ መንገሻ በ 3.9 ፣ ከኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መኳንንት አያሌው በ 3.918፣ ኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ኢንጅንጅነሪ 3.918 ፣ ከ ህግ ትምህርትቤት ትዕግስት ምህረት ታዬ በ3.92።
የ Graduated class of 2026 Gold cup አሸናፊዎች ብሩክ ደግነትን እና ትርንጎ ገዛህኝን interview ይዘን እንመለሳለን።
ውድ ተመራቂዎች በድጋሜ እንኳን ደስ አላችሁ daily news መልካም ዕድል መልካም የስራ ዘመን ይመኝላችሗል።
@dbu11
@dbu111 | 2 725 |
| 3 | የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ነገ (ሰኔ 23) ይጀምራል‼️
የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2018 ዓ.ም በመላ ኢትዮጵያ በ607 የፈተና ማዕከላት በስድስት ዙር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት አስታውቋል::
ለፈተናው በድምሩ 563 ሺህ 501 ተፈታኞች የተመዘገቡ ሲሆን ፣ 306 ሺህ 456 የተፈጥሮ ሳይንስ እና 257 ሺህ 45 የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ናቸው::
@DBU11
@DBU111 | 3 101 |
| 4 | የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞችን መቀበል ጀመረ
═══════ ❁✿❁ ═══════
ደብረ ብርሃን - ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም (ደ.ብ.ዩ)-
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። ለፈተናው ዝግጅታቸውን ያጠናቀቁ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ ወደ ዩኒቨርሲቲው ግቢ መግባት የጀመሩ ሲሆን በዩኒቨርሲቲው የተቋቋመው የፈተና አስተባባሪ ግብረ ኃይልም ተማሪዎቹን በደመቀ ሁኔታ እየተቀበለ ይገኛል።
በቀጣዮቹ ቀናት ከሰሜን ሸዋ ዞን እና ከደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር የተወጣጡ ተፈታኞች ወደ መፈተኛ ጣቢያቸው እንደሚገቡ ይጠበቃል።
እንደ መርሃ ግብሩ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተናቸውን ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 03፤ የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ ከሐምሌ 06 እስከ 16/2018 ዓ.ም የሚወስዱ ይሆናል።
ዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በሰላማዊ ሁኔታ ፈተናቸውን እንዲያጠናቅቁ የሚያስችል አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል። | 3 889 |
| 5 | የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ20ኛው ዙር የተማሪዎች ምርቃት የዋንጫ ተሸላሚ ተማሪዎቻችን እንኳን ደሰ አላችሁ
═══════ ❁✿❁ ═══════
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 21/2018። ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ20ኛው ዙር የተማሪዎች ምርቃት ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገባችሁ የዋንጫ ተሸላሚ ተማሪዎቻችን ኮርተንባችኋል እንኳን ደስ አላችሁ፡፡
በምርቃት ስነ-ስርአቱ ከማኔጅመንት ትምህርት ክፍል አጠቃላይ ከሴቶች 3.9684 በማምጣት ከፍተኛ ውጤት በማስበዝገብ የዋንጫ ተሸላሚ የሆነችው ተማሪ ትርንጎ ገዛኸኝ አበራ የተለያዩ የአጠናን ዘዴዎችን በመጠቀም፤ ጠንክራ በማጥናቷ ለስኬት በመብቃቷ ከፍተኛ ደስታ የተሰማት መሆኑን ገልፃለች፡፡
አጠቃላይ ከዩኒቨርሲቲው 3.9741 የላቀ ውጤት በማስመዝገብ የዋንጫ ተሸላሚ ከፋርማሲ ትምህርት ክፍል ተማሪ ብሩክ ደግነት በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ጊዜውን በአግባቡ በመጠቀም ትምህርቱን በትኩረት ሲከታተልና ሲያጠና እንደነበር የገለፀ ሲሆን በሽልማቱ በጣም ደስተኛ እንደሆነና በቀጣይም በሚሰማራበት የስራ መስክ ያስተማረውን ማህበረሰብ በቅንነትና በታማኝነት ለማገልገል ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።
የትምህርት አመታትን ጽኑ አላማ ለማሣካት ለፍታችሁ በጥረታችሁ ይኸንን ከፍተኛ ውጤት ለማስመዝገብ በመቻላችሁና የዋንጫ ተሸላሚ በመሆናችሁ የዩኒቨርስቲያችን አምባሳደሮች ናችሁና እንኳን ደስ አላችሁ። | 4 214 |
| 6 | የህግ እና ጤና ሳይንስ ምሩቃን ቃለመሓላ ፈፅመዋል።
አሁን የማዕረግ ተመራቂዎች ሽልማታቸውን እየወሰዱ ይገኛሉ ። | 4 216 |
| 7 | The graduate special vibe, special moment and special days
congratulations you graduate 🎉 | 4 005 |
| 8 | ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች እያስመረቀ ነው
═══════ ❁✿❁ ═══════
ዩኒቨርሲቲው ለ20ኛ ጊዜ በመደበኛ፣ በኤክስቴንሽን፣ በክረምት እና በርቀት መርኃ ግብሮች በቅድመ ምረቃ እና በድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 807 ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው የመመረቂያ አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ እያስመረቀ ይገኛል።
ተመራቂዎቹ በቅድመ ምረቃ መርኃ ግብር በ8 ኮሌጆች ሥር በሚገኙ 31 የትምህርት መስኮች እንዲሁም በድህረ ምረቃ መርኃ ግብር በ16 የትምህርት መስኮች የትምህርት ዝግጅታቸውን ያጠናቀቁ ናቸው።
በታሪካዊው የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ የኢትዮጽያ ደረጃዎች ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር፤ የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ አባልና የእለቱ የክብር እንግዳ ዶ/ር መሰረት በቀለ፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር አስማረ መለሰ፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ የሴኔት አባላት፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
@DBU11
@DBU111 | 4 076 |
| 9 | ይህ አዲስ የህይወት ምዕራፍ ነው ።
ምርቃት እልፎች የተመኙት ጥቂቶች ያሳኩት ህልም ነው ። እዚህ ግቢ ስትመጡ በእድል አይደለም የመጣችሁት ስለቻላችሁ :ለቦታው ስለምትመጥኑ ነው : ያሳለፋችሁት ጉዞ ውስጥ አንድም በጤና እንድም በውጤት ወደ ኃላ የቀሩ አሉ :እነሱ እንድ ቀን ይመጣሉ እናንተ ቀን ዛሬ ቀናችሁ ነው እንኳን ደስ አላችሁ ።
ዛሬ ተመርቃችሁ በምትጀምሩት አዲስ ህይወት ብዙ ደስ የሚሉ ግዜያቶችን ታሳልፋላችሁ ።
ግን አንድ ነገር ! ለሁሉም ግዜ እንዳለው እውቁ በምርቃት ማግስት ቤተሰብ ከእናንተ ተአምር አይጠበቅም : ስኬታማ በምትሆኑበት የስራ መስክ በንፁህ አእምሮ ጥሩ መመኘት ወደ ቦታው መቅረብ እንጂ ለአሉታዊ ስሜት መጋለጥ የለባችሁም ።
ምንም እንኳን ሚዲያው :አየሩ : ሰፈሩ ሁሉ ስለተስፋ መቁረጥ ቢያወራ : አንድ ነገር አትርሱ ለእናንተ ያለው የትም አይሄድም ።
ከመምህር ከተማራችሁት ትምህርት ቀጥሎ የምትማሩት የህይወት ትምህርት እጅግ ትዕግስት የሚጠይቅ ነው ማስታወሻችሁን ይዛችሁ ሰህተት ላለመድገም ሞክሩ ።
እንኳን ደስ አላችሁ መልካም የስራ ዘመን ።
wende abebe (መ'ኪያ )
@DBU11
@DBU111 | 4 125 |
| 10 | ውድ ተመራቂዎች እንኳን ለ2018 ዓም የምርቃት ጊዜ አደረሳችሁ እያልን አሪፍ አሪፍ ፎቶ እናንተን ለማንሳት ዝግጅታችንን ጨርሰናል ከዚህ በፊት የሰራናቸውን ስራዎች ለመመልከት ቻናላችንን ይቀላቀሉ በድጋሚ እንኳን ለምርቃታችው ቀን በሰላም አደረሳችሁ BRIGHT PICTURE
☎️ 0975703821
☎️ 0910100440
Tiktok 👉👉 @brightpictuer
Instagram👉👉 @Bright Pictures
https://t.me/Bright_Pictures | 6 856 |
| 11 | AD
Efrata beauty mark
የምንሰጣቸው አገልግሎት
ጥፍር
ሜካፕ
አይላሽ
ፀጉር
ሂና
Wax
በተመጣጣኝ ዋጋ አድራሻ ጠባሴ መልእክት ኮንዶሚንየም birhan college fit lefit
ስልክ 0984220655 | 6 498 |
| 12 | ውጤትዎን ይመልከቱ!
ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም የተሰጠው የ2018 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት መታየት ጀምሯል።
ውጤትዎን ለማየት 👇
https://result.ethernet.edu.et
@DBU11
@DBU111 | 6 399 |
| 13 | የምርቃት ቀን ታውቋል | 8 627 |
| 14 | የምርቃት ቀን
ውድ ተመራቂዎች እንኳን ለ2018 ዓም የምርቃት ጊዜ አደረሳችሁ እያልን
ለምርቃት ዝግጅት እንዲሆናችሁ ያህል ቻናላችን የምርቃት ቀንን መች እንደሚሆን ባጣራው መሰረት እስካሁን ያለው መረጃ ሰኔ 21 ነው።
ነገር ግን እስካሁን በዩኒቨርሲቲው በኩል በማህተም ተረጋግጦ ለሚዲያ ይፋ አልተደረገም።
@DBU11
@DBU111 | 8 057 |
| 15 | Limited Stock
እንኳን ለ2018 ዓም የምርቃት በዓላችሁ አደረሳችሁ
በሽክረት ህትመት ያዘጋጀነውን የሪቫን ህትመት በMetalic Gold ውስን ማቴሪያል ብቻ ስለቀረ በገበያ ላይ ካለው እጥረት አኳያ ቀድመው የሚመጡትን ደንበኞች ብቻ ማቴሪያል እስከቻለ ድረስ የምናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን። (ከጎልድ ሲዘር ውጭ ማንኛውንም አይነት ሪቫን በማግኘት ትችላላችሁ)
ሽክረት ህትመት
አድራሻ ሰማያዊ ፊትለፊት ኬብሮን ኮሌጅ ያለበት ህንፃ(እህል በረንዳ) 3ኛ ፎቅ ላይ
ለበለጠ መረጃ
0940219376
0904238625 | 8 157 |
| 16 | 📦 በዩኒቨርሲቲ ቆይታዎ የዕቃዎችዎ አስተማማኝ ጠባቂ — Uni Storage!
ለክረምት ዕረፍት ወደ ቤተሰብ ሲሄዱ የያዟቸውን ዕቃዎች የት እንደሚያስቀምጡ አሳስቦዎታል? ጭንቀትዎን ለኛ ይተውት! Uni Storage ዕቃዎችዎን በታማኝነት እና ሙሉ ዋስትና ባለው ቦታ ያከማችልዎታል።
📌 የ3 ወራት የማከማቻ የዋጋ ዝርዝር፦
🧳 ትላልቅ ሻንጣዎች፦ 400 ብር
🎒 የጀርባ ቦርሳ / ዱፍል ባግ፦ 300 ብር
🧺 የልብስ ማጠቢያ ሳፋ፦100 ብር
🛏️ ብርድ ልብስ፦ 250 ብር
🧹 መጥረጊያ፣ መወልወያ እና የመሳሰሉት፦50 ብር
📚 መጻሕፍት እና ሌሎች ትናንሽ ዕቃዎች፦ 100 ብር
🎁 ልዩ ቅናሾች፦
✅ ከ3 ዕቃዎች በላይ ለሚያስቀምጡ ደንበኞች
✅ በግሩፕ (በቡድን) ለሚመጡ ተማሪዎች ልዩ ቅናሽ አለን!
🔒 ደህንነቱ የተጠበቀ • 🤝 አስተማማኝ • 💰 ተመጣጣኝ
📲 አሁኑኑ ይመዝገቡ!
📞 0962808077
ማሳሰብያ
ዕቃ ለማስቀመጥ የዮኒቨርስቲው መታወቂያ ኮፒ ያስፈል
Uni Storage — ዕቃዎችዎን በአደራ የሚጠብቅ አገልግሎት! 📦✨ | 8 460 |
| 17 | لا يوجد نص... | 8 141 |
| 18 | لا يوجد نص... | 1 |
| 19 | መልካም ፈተና- መልካም እድል
@DBU11
@DBU111 | 9 323 |
| 20 | Letter to All University 1.pdf | 9 721 |
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
