cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

DBU Daily News

Youtube https://youtu.be/_0l6c0I7ouM 👉ስለ ግቢው ወቅታዊ መረጃ 📌ዲፓርትመንቶች ፡⚽️ስፓርት፡🎤ኪነጥበብ ምሽቶች ፡📄የጊቢ ማስታወቂያ ፡ ምልከታወችና ታሪክ ወግ ፡📷📷አስገራሚ ፎቶወች ፡ እውነታዎች እና መረጃወች📃 መፀሀፍት ፡ ሳይኮሎጂ ሁሉም ይዳሰሱበታል:: Contact

Show more
Advertising posts
12 893
Subscribers
-224 hours
+97 days
-3030 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ለተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ (ቪዲዮው ይታይ👆) የምርቃት ጊዜ እየደረሰ እንደመሆኑ መጠን ከምንሰራቸው ጊዜ ከሚጠይቁ ስራዎች አንዱ የመፅሄት ህትመት ስራ ሲሆን ይህም ተማሪዎች አብረው ከኖሩት ከጓደኞቻቸው፣ከዲፓርትመንት እና አሶሴሽን፣እንዲሁም ከሚፈልጉት የተለያዩ ማስታወሻዎች ጋር ተሰንዶ የሚያዝ ማስታወሻ ስለሆነ መፅሔቱን ማሰራት የምትፈልጉ በክፍል ተወካዮቻችሁ በኩል መልሳችሁን እንድታደርሱን መልዕክታችን ነው። @DBU11 @DBU_ENTERTAIN
Show all...
👍 4👎 3
የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አመራረጥ አዲስ መመሪያ በመዘጋጀት ላይ እንደሚገኝ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሃብት ብክነት እና ብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ አስተያየታቸውን ለፋና ቴሌቪዥን የሰጡት ትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንደገለፁት፤ በትግራይ ክልል ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በስተቀር በሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የሱፐርቪዥን ቡድን በመላክ ዩኒቨርሲቲዎቹ ያሉባቸውን ችግሮች መጠናቱን ገልፀዋል፡፡ "ዩኒቨርሲቲዎች የብዙ ደሃ ሕዝብ ሃብት የሚፈስባቸው ቦታዎች ናቸው" ያሉት ሚኒስትሩ፤ ስለዚህ ተቋማቱ በሙስናና ብልሹ አሰራር የተጨመላለቀ አስተዳደር ሊኖራቸው አይገባም ብለዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዎች በዋናነት የተማረ የሰው ኃይል ከማምረት ይልቅ፣ ህንጻ ማምረት ላይ የተሰማሩ ተቋማት እንደነበሩ ያስታወሱት ሚኒስትሩ፤ "ዩኒቨርሲቲዎች የሚታለቡ የጥገት ላሞች ናቸው" የሚለው የአንዳንድ ግለሰቦች አባባል አሁን ላይ አይሠራም ብለዋል፡፡  ሦስት ጊዜ መጥፎ የኦዲት ግኝት ያለበት ዩኒቨርሲቲን የሚመሩ ከፍተኛ አመራሮች በሙሉ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ የሚያዝ የገንዘብ ሚኒስቴር መመሪያ መኖሩን ጠቁመዋል፡፡ ኃላፊዎቹም በህግ የሚጠየቁበት አግባብ መኖሩንም አክለዋል፡፡ ይህንን አሰራር በመከተል "ሦስት ጊዜ መጥፎ የኦዲት ግኝት ያለበት ዩኒቨርሲቲን የሚመሩ አመራሮችን በሙሉ እንቀይራለን" ሲሉ ተናግረዋል፡፡ @DBU11
Show all...
👍 3
BEST DISCOUNT TECNO AND INFINIX ORGIONAL CHARGER AND EARPHONE BOTH FOR ONLY 5OO ETB
Show all...
👍 9👎 3
የመውጫ ፈተና መቼ ይሰጣል? የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ከሰኔ 14 እስከ ሰኔ 21 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ፈተናውን 250 ሺህ ተማሪዎች ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ኤባ ሚጀና እንዳሉት፥ የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ተማሪዎች ትምህርታቸውን አጠናቀው ሲወጡ ሊኖራቸው የሚገባውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለመለካት የሚሰጥ ነው፡፡ የሚወጡ ጥያቄዎችም የየትምህርት ክፍሎች ምሩቃን እንዲኖራቸው የሚጠበቀውን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት መሠረት አድርገው የሚዘጋጁ ናቸው ብለዋል። ሚኒስቴሩ ፈተናውን ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቁን ጠቅሰው፤ፈተናው ተዘጋጅቶ እንዲገመገም ተደርጓል ነው ያሉት።ከግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች ዝርዝር በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ተረጋግጦ ነው ወደ ሚኒስቴሩ የሚላከው ብለዋል፡፡ በፈተናው ሞባይል ይዞ የሚመጣና መታወቂያ ሳይዝ የሚመጣ ተማሪ ፈተናውን መውሰድ እንደማይችል ጠቅሰው፥ ተማሪዎች ይህን አውቀው ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ ይገባቸዋል ማለታቸውን ኢፕድ ዘግቧል። @DBU11
Show all...
👍 20
ማስታወቂያ @DBU11
Show all...
👍 3
የክርስቶስ ትንሳኤ በዓል በግቢያችን በዚህ መልኩ ተከብሮ ውሏል። ለመላው ክርስቲያኖች በድጋሜ መልካም በዓልን DBUDAILY ይመኝላችኋል። መልካም ፋሲካ! Photo by:Yibe @DBU11 @DBU_ENTERTAINMENT
Show all...
👍 50👎 10👏 2
ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፥መግደላዊት፡ማርያም፥ገና፡ጨለማ፡ሳለ፡ማለዳ፡ወደ፡መቃብር፡ መጣች፤ድንጋዩም፡ከመቃብሩ፡ተፈንቅሎ፡አየች። ያየችውንም ለደቀመዛሙርቱ ሄዳ ነገረች። ደቀመዛሙርቱም፡ፈርተውም፡ፊታቸውን፡ወደ፡ምድር፡አቀርቅረው፡ሳሉ፥እንዲህ፡አሏቸው"ሕያውን፡ከሙታን፡መካከል፡ ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ"ተነሥቷል፡በዚህ፡የለም። ሉቃ24፥1-5 ዩሐ 20፥1-3 እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ። ለመላው ክርስቲያኖች ሁሉ መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ ተመኘን። @DBUDAILY @DBU11 @DBU_ENTERTAINMENT
Show all...
👍 31
አስደሳች ዜና የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ (Diversity Visa) 2025 አሸናፊዎች ነገ ይፋ ይደረጋሉ። ለዲቪ (Diversity Visa) 2025 ማመልከቻ የሞላችሁ  በ dvprogram.state.gov/ESC/ ብቻ የማረጋገጫ ቁጥራችሁን በማስገባት ውጤቱን ወይም ማሸነፍ አለማሸነፋችሁን መመልከት ትችላላችሁ። NB. የማረጋገጫ ቁጥር ማመልከቻው ሲሞላ የተሰጠ ነው። ይህ ቁጥር የጠፋበት Forgot Confirmation Number በማለት አስፈለጊ መረጃ በመሙላት በኢሜል አዲስ ቁጥር ማግኘት ይቻላል። ውጤቱ በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ ይፋ ይሆናል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር " የዲቪ (DV) ሎተሪ አሸንፋችኋል ፣ ከአሜሪካ ኤምባሲ ነው ምንደውለው / ይህን ኢሜል / ቴክስት የምንልከው " በማለት #የሚያጭበረብሩ_አካላት ስለሚኖሩ አመልካቾች እንዲጠነቀቁ አሳስቧል። ምንጭ Tikvah_Ethiopia @Dbu 11 @Dbudaily @Dbu_entertament
Show all...
👍 15