uk
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Відкрити в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 15 389 підписників, посідаючи 5 582 місце в категорії Релігія і духовність та 2 199 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 15 389 підписників.

За останніми даними від 02 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 23, а за останні 24 години на -3, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 21.38%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 10.20% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 290 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 569 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 17.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 03 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

15 389
Підписники
-324 години
+207 днів
+2330 день
Архів дописів
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)
※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)

ሰላምንና ፍቅርን የተመላህ የከበርህ መምህር አባታችን አረጋዊ ሆይ የእስራኤላውያንን እግር ከታሠረበት የባርነት ማሠሪያ ፈትቶ ከግብፅ የነፃነት መንገድን በመራው እግዚአብሔር ስም አምኜ የፅድቅህን ዜና እነግር ዘንድ አንደበቴን አከናውን፡፡ ልቡናየንም ከሀኬት አንቃው፡፡ ወረብ | ብፁአን አበዊነ አረጋዊ በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/3o4wj7Qqcaw

«ከእስትንፋስህ ጋራ ለተዋሀደ የከበረ ቃልህና ከወይንም ይልቅ የክርስቶስ ጣዕመ ፍቅሩን ለቀመሰ ጕሮሮህ ሰላምታ የሚገባህ ትሩፈ ምግባር ነቢየ ሴሎ ዮሐንስ #አረጋዊ ሆይ በሰማይ የአለ የአየኸውን ኅቡእ ሚስጢራት እስኪ ንገረኝ ግለጽልኝ፡፡» ዝማሜ | ዘእምደብረ ደናግል | በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/8TaHMwbZ-KQ

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘ
« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::
የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::