es
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Ir al canal en Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

El canal Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 389 suscriptores, ocupando la posición 5 582 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 199 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 389 suscriptores.

Según los últimos datos del 02 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 23, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 21.38%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 10.20% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 3 290 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 569 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 17.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 03 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 389
Suscriptores
-324 horas
+207 días
+2330 días
Archivo de publicaciones
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)
※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)

ሰላምንና ፍቅርን የተመላህ የከበርህ መምህር አባታችን አረጋዊ ሆይ የእስራኤላውያንን እግር ከታሠረበት የባርነት ማሠሪያ ፈትቶ ከግብፅ የነፃነት መንገድን በመራው እግዚአብሔር ስም አምኜ የፅድቅህን ዜና እነግር ዘንድ አንደበቴን አከናውን፡፡ ልቡናየንም ከሀኬት አንቃው፡፡ ወረብ | ብፁአን አበዊነ አረጋዊ በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/3o4wj7Qqcaw

«ከእስትንፋስህ ጋራ ለተዋሀደ የከበረ ቃልህና ከወይንም ይልቅ የክርስቶስ ጣዕመ ፍቅሩን ለቀመሰ ጕሮሮህ ሰላምታ የሚገባህ ትሩፈ ምግባር ነቢየ ሴሎ ዮሐንስ #አረጋዊ ሆይ በሰማይ የአለ የአየኸውን ኅቡእ ሚስጢራት እስኪ ንገረኝ ግለጽልኝ፡፡» ዝማሜ | ዘእምደብረ ደናግል | በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/8TaHMwbZ-KQ

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘ
« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::
የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::