fa
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

رفتن به کانال در Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

کانال Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 15 389 مشترک است و جایگاه 5 582 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 199 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 15 389 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 02 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 23 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -3 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 21.38% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.20% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 290 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 569 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 17 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 03 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

15 389
مشترکین
-324 ساعت
+207 روز
+2330 روز
آرشیو پست ها
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)
※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)

ሰላምንና ፍቅርን የተመላህ የከበርህ መምህር አባታችን አረጋዊ ሆይ የእስራኤላውያንን እግር ከታሠረበት የባርነት ማሠሪያ ፈትቶ ከግብፅ የነፃነት መንገድን በመራው እግዚአብሔር ስም አምኜ የፅድቅህን ዜና እነግር ዘንድ አንደበቴን አከናውን፡፡ ልቡናየንም ከሀኬት አንቃው፡፡ ወረብ | ብፁአን አበዊነ አረጋዊ በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/3o4wj7Qqcaw

«ከእስትንፋስህ ጋራ ለተዋሀደ የከበረ ቃልህና ከወይንም ይልቅ የክርስቶስ ጣዕመ ፍቅሩን ለቀመሰ ጕሮሮህ ሰላምታ የሚገባህ ትሩፈ ምግባር ነቢየ ሴሎ ዮሐንስ #አረጋዊ ሆይ በሰማይ የአለ የአየኸውን ኅቡእ ሚስጢራት እስኪ ንገረኝ ግለጽልኝ፡፡» ዝማሜ | ዘእምደብረ ደናግል | በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/8TaHMwbZ-KQ

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘ
« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::
የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::