ru
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Открыть в Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Канал Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 15 389 подписчиков, занимая 5 582 место в категории Религия и духовность и 2 199 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 15 389 подписчиков.

Согласно последним данным от 02 июля, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 23, а за последние 24 часа — -3, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 21.38%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 10.20% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 3 290 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 569 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 17.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 03 июля, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

15 389
Подписчики
-324 часа
+207 дней
+2330 день
Архив постов
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡
የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

የሆሣዕና በዓል፤ የፎቶ ማስታወሻዎች :: የሆሣዕና አቅራቢ ደብረ ተረኛ በነበርንበት ሰዓት ፤ የ2010 E.C 2001 ዓ.ም ፤ እንዲሁም የተለያዩ ዓመተ ምህረቶች የፎቶ ማስታወሻ ከፎቶ ማኀደራችን ፡፡

※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)
※ዓርብ ጕባኤ ※ሚያዝያ 15 ※ትምህርት ፡ የሕይወት ፈተና ምንጮች (ክፍል አራት)

ሰላምንና ፍቅርን የተመላህ የከበርህ መምህር አባታችን አረጋዊ ሆይ የእስራኤላውያንን እግር ከታሠረበት የባርነት ማሠሪያ ፈትቶ ከግብፅ የነፃነት መንገድን በመራው እግዚአብሔር ስም አምኜ የፅድቅህን ዜና እነግር ዘንድ አንደበቴን አከናውን፡፡ ልቡናየንም ከሀኬት አንቃው፡፡ ወረብ | ብፁአን አበዊነ አረጋዊ በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/3o4wj7Qqcaw

«ከእስትንፋስህ ጋራ ለተዋሀደ የከበረ ቃልህና ከወይንም ይልቅ የክርስቶስ ጣዕመ ፍቅሩን ለቀመሰ ጕሮሮህ ሰላምታ የሚገባህ ትሩፈ ምግባር ነቢየ ሴሎ ዮሐንስ #አረጋዊ ሆይ በሰማይ የአለ የአየኸውን ኅቡእ ሚስጢራት እስኪ ንገረኝ ግለጽልኝ፡፡» ዝማሜ | ዘእምደብረ ደናግል | በዩቲዩብ ቻናልቻን ያድምጡ https://youtu.be/8TaHMwbZ-KQ

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘ
« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

« ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብጹዕ ነው » ሐዋ 20፡35 ለትንሳኤ ነዳያንን በማስፈሰክ በዓሉን በጋራ እናክብር በየዓመቱ ከምዕመናን እያስተባበረ ነዳያንን እያስፈሰከ የሚገኘው ሰንበት ት/ት ቤታችን በዘንድሮ ዓመት ከነበረው አሰራር ውጪ ሌላ የማይመች አሰራር ገጥሞታል:: ሰ/ት/ቤታች ከምዕመናን በመረከብ ለነዳያኑ የሚለገሰውን ገንዘብ የደብራችን ጽ/ቤት እንዲቆጣጠር፣ ሪሲቶች ላይ ኮድ እንዲሰጥና ማህተም እንዲመታልን ጥያቄ አቅርበን ነበር ፡፡ይህ በየዓመቱ ለአሰራር ግልጽ እና ለተጠያቂነትም የሚመች አሰራር ቢሆንም በሙዳይ ምጽዋትም ብቻ እንዲሰበሰብ ተደርጓል፡፡ ስለሆነም ሰ/ት/ቤቱ በዘንድሮ ዓመት ነዳያንን ለማስፈሰክ ከገንዘብ ውጪ እንጀራ ፣ ዘይት ፣ በርበሬ ፣ እንጨት ፣ ሽንኩርት ፣ በሬ የመሳሰሉትን የእቃ አቅርቦት ብቻ እንድታደርጉልን በአምላከ ነዳያን ስም እንጠይቃለን ፡፡

የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::
የ፶፭ ኛ ዓመት ልዩ የመክፍቻ መርኃ ግብር በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ቅዳሜ ሚያዝያ 16 ከ11፡00 ሰዓት እስከ 2፡00 ሰዓት::