uk
Feedback
Bole Mekane Yesus channel

Bole Mekane Yesus channel

Відкрити в Telegram
1 815
Підписники
+324 години
+77 днів
+4330 день
Архів дописів
ከሥላሴ በኋላ 10ኛ እሁድ እውነተኛና ሐሰተኛ ጽድቅ ኤር. 31፥7-9 ሮሜ 5፥12-21 ማቴ. 23፥1-12
ከሥላሴ በኋላ 10ኛ እሁድ እውነተኛና ሐሰተኛ ጽድቅ ኤር. 31፥7-9 ሮሜ 5፥12-21 ማቴ. 23፥1-12

Repost from B-MY YOUTH Post
📌 ዛሬ ሀሙስ ከ 11:00 ጀምሮ😇 ተከታታይ ትምህርት ለ2ሳምንታት ከቄስ ዳዊት ዮሐንስ ጋር የጻዲቅ ሰው ማንነት በሚል ርዕስ ሁላችሁም በመገኘት ከእግዚአብሔር ቃል እንማር በዝማሬ ጌታን እናመልካለ
📌 ዛሬ ሀሙስ ከ 11:00 ጀምሮ😇 ተከታታይ ትምህርት ለ2ሳምንታት ከቄስ ዳዊት ዮሐንስ ጋር የጻዲቅ ሰው ማንነት በሚል ርዕስ ሁላችሁም በመገኘት ከእግዚአብሔር ቃል እንማር በዝማሬ ጌታን እናመልካለን እንጸልያለን ተጋብዛችኋል 😇 Bole Mekane Yesus Congregation Telegram | Facebook | Instagram ለጓደኛዎ ያጋሩ @BoleYouthPost

What a blessings for our congregation. Wow Bayene. Be blessed all of you and grow physically, mentally, intellectually and spiritually for the glory of God, families and church too. Love for all of you.

Additionally 6. Banyene wodessa goes to international school and has been accepted in 7 different international universities in UK, Germany, and Dubai.

Dears corrections Our children are five, not four 1. Bethlehem Naod 2. Fraol Temesgen 3. Mikiyas Gebrehiwot 4. Lidya Berhanu 5. Selam Yonas This is a great success as a congregation and encourages the upcoming generations. Let us continue praising God. He answered our prayers

We are so grateful to our Lord for He has helped our children who took the National exam and all passed. They were four and all of them have passed the exam, praise God

We are so grateful to our Lord for He has helped our children who took the National exam and all passed. They were four and all of them have passed the exam, praise God

Sunday August 23 Rev. Dawit .mp387.86 MB

በጉጉት የሚጠበቀው የታዳጊዎች እና የታዳጊ ወላጆች ሪትሪት ፕሮግራም መስከረም 8, 9 & 10 በ ደብረዘይት ኤደን ሎጅ (Lodge) ይከናወናል በጊዜውም የምንማማርበት፣ የምንፀልይበት የምንበራረክበት
በጉጉት የሚጠበቀው የታዳጊዎች እና የታዳጊ ወላጆች ሪትሪት ፕሮግራም መስከረም 8, 9 & 10 በ ደብረዘይት ኤደን ሎጅ (Lodge) ይከናወናል በጊዜውም የምንማማርበት፣ የምንፀልይበት የምንበራረክበት ፣ የምንጫወትበት ጊዜ ይኖረናል  ማናችሁም 13 - 19 ዓመት ያላቸው ሁሉ ይመለከታችኋል እንዲሁም ወላጆቻቸው ስለዚህ በነዚህ ቀናት ላይ ፕሮግራማችሁን አስተካክላቹ በሙሉ ልብ እንድትገኙ ይሁን ከታዳጊ አገልግሎት

የዛሬ ነሐሴ 17/2018 ዓ.ም የመጽሐፍ ቅዱስ የንባብ ክፍሎች ከሥላሴ በኋላ 9ኛ እሁድ "ጊዜን በከንቱ አለማሳለፍ" 1 ነገ 17:8-16 ኤፌ 2:1-10 ሉቃ 4:23-30

የቃልኪዳናችንን እናድስ የባለትዳሮች ምሽት ነሃሴ 16, 2018 10:00 በማዶ ሆቴል ጋብቻ ከእግዚአብሔር የተሰጠ ቅዱስ ቃል ኪዳን ነው። በየዘመኑ ባለትዳሮች በፍቅር፣ በመግባባት፣ በይቅርታ እና በእ
የቃልኪዳናችንን እናድስ የባለትዳሮች ምሽት ነሃሴ 16, 2018 10:00 በማዶ ሆቴል ጋብቻ ከእግዚአብሔር የተሰጠ ቅዱስ ቃል ኪዳን ነው። በየዘመኑ ባለትዳሮች በፍቅር፣ በመግባባት፣ በይቅርታ እና በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ እንዲጸኑ ቃል ኪዳናቸውን ማሰብና ማደስ አስፈላጊ ነው።  "ቃልኪዳናችንን እናድስ" የተሰኘው ይህ ልዩ የባለትዳሮች ምሽት፣ ባለትዳሮች የተጓዙበትን የጋብቻ ጉዞ እንዲያስቡ፣ እርስ በርስ እንዲወያዩ፣ የጋብቻ ቃል ኪዳናቸውን በጌታ ፊት እንደገና እንዲያድሱ እና እግዚአብሔር በቤተሰባቸው ያደረገውን ታማኝነት በአንድነት እንዲያከብሩ የተዘጋጀ መንፈሳዊና ቤተሰባዊ ፕሮግራም ነው። አለባበስ (ቃል ኪዳናችንን የምናድስበት በመሆኑ ዝግጅቱን የሚመጥን ሙሉ አለባበስ)

Repost from B-MY YOUTH Post
📌 ዛሬ ሀሙስ ከ 11:00 ጀምሮ😇😇 የትምህርት እና የጸሎት ጊዜ ከተጋባዥ አገልጋዮች ጋር ሁላችሁም በመገኘት ከእግዚአብሔር ቃል እንማር በዝማሬ ጌታን እናመልካለን እንጸልያለን ተጋብዛችኋል 😇
📌 ዛሬ ሀሙስ ከ 11:00 ጀምሮ😇😇 የትምህርት እና የጸሎት ጊዜ ከተጋባዥ አገልጋዮች ጋር ሁላችሁም በመገኘት ከእግዚአብሔር ቃል እንማር በዝማሬ ጌታን እናመልካለን እንጸልያለን ተጋብዛችኋል 😇 Bole Mekane Yesus Congregation Telegram | Facebook | Instagram ለጓደኛዎ ያጋሩ @BoleYouthPost

የቃልኪዳናችንን እናድስ የባለትዳሮች ምሽት ተመዝግባችሁ መዋጮ ያላስገባችሁ ወገኖች እንድታስገቡ በትህትና እናሳስባለን ⭕️በተጨማሪ አቅም ያላችሁ ጥንዶች ለሌላቸው ስፖንሰር መሆን የምትችሁ ከሆነ ብታሳ
የቃልኪዳናችንን እናድስ የባለትዳሮች ምሽት ተመዝግባችሁ መዋጮ ያላስገባችሁ ወገኖች እንድታስገቡ በትህትና እናሳስባለን
⭕️በተጨማሪ አቅም ያላችሁ ጥንዶች ለሌላቸው ስፖንሰር መሆን የምትችሁ ከሆነ ብታሳውቁን እና በዚህም በመስጠት አገልግሎቱን እንድትደግፉ ስልን በትህና እንጠይቃለን።
1000414932839 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ Fraol Tolesa wolde 📃ያስገቡበትን Screenshots ወይም ደረሰኝ በቴሌግራም ቁጥር +251959135085 ወይም @FamilyministryBole ይላኩልን።

የነሐሴ 10/2018 ዓ.ም የመጽሐፍ ቅዱስ የንባብ ክፍሎች ከሥላሴ በኋላ 8ኛ እሁድ ታማኝና ብልሃተኛ መጋቢ ሶፎ 1:14-18 1ኛ ተሰ 4:3-12 ማር 13:32-37

የቃልኪዳናችንን እናድስ የባለትዳሮች ምሽት 👥ይህ የባለትዳሮች ፕሮግራም ጥንዶች በጋራ የሚታደሙት ፕሮግራም ነው። ለብቻ መምጣት የማይፈቀድ ሲሆን ባለቤታቸው ውጪ ሃገር ወይም ከከተማ ውጪ ከሆነ በልዩ
የቃልኪዳናችንን እናድስ የባለትዳሮች ምሽት 👥ይህ የባለትዳሮች  ፕሮግራም ጥንዶች በጋራ የሚታደሙት ፕሮግራም ነው። ለብቻ መምጣት የማይፈቀድ ሲሆን ባለቤታቸው ውጪ ሃገር ወይም ከከተማ ውጪ ከሆነ በልዩ ሁኔታ እናስተናግዳለን። ካለዚያ ግን ጥንድ ሆኖ መምጣት ግዴታ ነው። 📌መስፈርቶች 1. መዋጮ ማዋጣት በሰው 1000 ማለትም በጋራ 2000 መዋጮ አለው። 2. አለባበስ (ቃል ኪዳናችንን የምናድስበት በመሆኑ ዝግጅቱን የሚመጥን ሙሉ አለባበስ) 3. ከፕሮግራሙ በፊት ከሰርግ ፎቶዎቻችሁ መካከል አንድ ፎቶ ለአስተባባሪዎች መላክ። 4. ነሃሴ 16 10:00 በማዶ ሆቴል በሰዓቱ መገኘት
⭕️በተጨማሪ አቅም ያላችሁ ጥንዶች ለሌላቸው ስፖንሰር መሆን የምትችሁ ከሆነ ብታሳውቁን እና በዚህም በመስጠት አገልግሎቱን እንድትደግፉ ስልን በትህና እንጠይቃለን።
1000414932839 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ Fraol Tolesa wolde 📃ያስገቡበትን Screenshots ወይም ደረሰኝ በቴሌግራም ቁጥር +251959135085 ወይም @FamilyministryBole ይላኩልን።

ክፍል ሁለት ዛሬ ይቀጥላል ቆይታ ከቄስ ኢያሱ እና ቤቲ ጋር በቀጣይ እነማንን እንድናቀርብልዎ ይፈልጋሉ። ሃሳቦን ያጋሩን። @FamilyministryBole 0959135085
ክፍል ሁለት ዛሬ ይቀጥላል ቆይታ ከቄስ ኢያሱ እና ቤቲ ጋር
በቀጣይ እነማንን እንድናቀርብልዎ ይፈልጋሉ። ሃሳቦን ያጋሩን።
@FamilyministryBole
0959135085

ቆይታ ከቄስ ኢያሱ እና ቤቲ ጋር ክፍል ሁለት በቤተሰብ አገልግሎት የተዘጋጀ ረቡዕ ምሽት ይጠብቁን
በቀጣይ እነማንን እንድናቀርብልዎ ይፈልጋሉ። ሃሳቦን ያጋሩን።
#ሠርግ #ትዳር #ወላጅነት #ፍቅር #ቤተሰብ
@FamilyministryBole
0959135085

Sunday August 09 Part 2 Dr. Mulugeta.mp370.86 MB

Sunday August 02 Part 1 Dr. Mulugeta .mp3120.50 MB