Orthodox Tewahedo ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #Orthodox 📜 #የዕለቱ #ስንክሳር (#የቅዱሳን_ታሪክ) 💡 የአባቶች ምክርና ትምህርት 📖 ሕይወትን የሚቀይሩ ጥልቅ የአባቶች ምክር እና ትምህርቶች ይተላለፋሉ።
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу Orthodox Tewahedo ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ
Канал Orthodox Tewahedo ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ (@orthodoxtewahedotrue) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 169 432 підписників, посідаючи 140 місце в категорії Релігія і духовність та 137 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 169 432 підписників.
За останніми даними від 04 вересня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -715, а за останні 24 години на -107, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 3.90%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 2.69% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 6 616 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 4 556 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 53.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“#ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ #Orthodox
📜 #የዕለቱ #ስንክሳር (#የቅዱሳን_ታሪክ)
💡 የአባቶች ምክርና ትምህርት
📖 ሕይወትን የሚቀይሩ ጥልቅ የአባቶች ምክር እና ትምህርቶች ይተላለፋሉ።
”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 05 вересня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
Триває завантаження даних...
| Дата | Залучення підписників | Згадування | Канали | |
| 05 вересня | 0 | |||
| 04 вересня | 0 | |||
| 03 вересня | 0 | |||
| 02 вересня | 0 | |||
| 01 вересня | +196 |
| 2 | ✝ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር ይፈልጋሉ? | 625 |
| 3 | 💒 የአለማየሁ ዋሴ መፅሐፍት📚
▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰▰
➱ 1, እመጓ📚
➱ 2, ዝጓራ 📚
➱ 3, መርበብት 📚
➱ 4, ሰበዝ 📚
➱ 5, ሜተራሊዮን📚
➲ ኦርቶዶክሳዊ መፅሐፍ ማውጫ 📖
| 828 |
| 4 | 📖📖 ስንክሳር ዘወርኀ ነሐሴ ፴ (30)
🤩በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
📌 በዚች ቀን ከ፲፮ቱ (16ቱ) ታላላቅ ነቢያት አንዱ የሆነው ታላቁ ነቢዩ ሚልክያስ ዕረፍቱ ነው።
📌 ይህ ነቢይ የእስራኤል ልጆች ከባቢሎን ምርኮ ከተመለሱ በኋላ የእግዚአብሔርን ሕግና ትእዛዝ በመተላለፋቸው፣ ስለ አሥራትና በኵራትም ጉድለት ገሥጿቸዋል።
📌 እግዚአብሔርም በነቢዩ ሚልክያስ አንደበት፦ "ዐሥራቴንና በኵራቴን አስገቡና እስቲ ፈትኑኝ፤ የሰማይን መስኮት ባልከፍትላችሁ፣ በረከትንም አትረፍርፌ ባላፈስስላችሁ፣ የምድራችሁንም ፍሬ ከነቀዝ ባልጠብቅላችሁ" በማለት መናገሩን አስተምሯል።
📌 ዳግመኛም ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በፊት መጥምቁ ዮሐንስ በነቢዩ ኤልያስ መንፈስና ኃይል አስቀድሞ ስለመጣቱ፣ ስለ አይሁድ ክህነት መሻርና በአሕዛብ መካከል ንጹሕ መሥዋዕት የሚቀርብበት አዲስ የክህነት ሥርዓት እንደሚተካ ትንቢት ተናግሯል።
📌 ነቢዩ ሚልክያስ መልካሙን ተጋድሎ ፈጽሞ እግዚአብሔርን በቅንነት ካገለገለ በኋላ በሰላም አርፏል።
"ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በነቢዩ ጸሎት ይማረን፤ በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።"
ምንጭ፦📖📖#መጽሐፈ_ስንክሳር
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"
(የቅዱሳንን ዜና/ታሪክ እንድናገር ፍቅር ያስገድደኛል)
✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር📖)
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
📌 ስለ አሥራትና በኵራት እንዲሁም ስለ መጥምቁ ዮሐንስ ታላቅ ትንቢት የተናገረውን የታላቁን ነቢይ የቅዱስ ሚልክያስን ገድልና በረከት Share በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ❕ | 4 191 |
| 5 | ☎️ስልኩን ስትነኩት የሚወስዳችሁ ቻናል ለህይወታችሁ ጠቃሚ ስለሆነ ስልኩን ይጫኑ
/Start
╭━━━━━━━╮
┃ ● ══ ▪
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃███████┃
┃ 🔘 ┃
╰━━━━━━━╯ | 891 |
| 6 | https://www.youtube.com/live/ZXoCizVhXUo?si=dK3pBFTgsWeyxCaO | 1 100 |
| 7 | 💡በመምህር ዶ/ር ዘበነ ለማ የተፃፈው መጽሐፈ አሜን ወሥርዓት ልታነቡት የሚገባ ድንቅ መፅሐፍ ነው❕
🔒መፅሐፉ ከሌላችሁ በPDF ለማግኘት
👉@EOTC_Library✅
👉@EOTC_Library✅ | 1 534 |
| 8 | 📖📖 ስንክሳር ዘወርኀ ነሐሴ ፳፱ (29)
🤩በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
📌 በዚች ቀን የታላቁና የትሑቱ አባታችን የአባ ዮሐንስ ሐጺር (አጭሩ) ቅዱስ ሥጋ ከአንጦንዮስ ገዳም (ከቊልዝም) ወደ አስቄጥስ ገዳም የተፈለሰሰበት (የሥጋው ፍልሰት) በዓል ነው።
📌 በ፬፹፰ኛ (48ኛ) የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት በአባ ዮሐንስ ዘመን፣ የአስቄጥስ ገዳም መነኰሳት የቅዱስ ዮሐንስ ሐጺር ሥጋ በመካከላቸው ይሆን ዘንድ ስለ ተመኙ፣ ሊቀ ጳጳሳቱና የቊልዝም አገር መኰንን በጋራ በመተባበር ቅዱስ ሥጋውን በታላቅ ጥንቃቄ ከቊልዝም አፍልሰው አመጡት።
📌 ቅዱስ ሥጋው ወደ አስቄጥስ ገዳም በደረሰ ጊዜ መነኰሳቱ መስቀል፣ ወንጌል፣ ማዕጠንትና መብራት ይዘው በታላቅ ዝማሬ ተቀበሉት፤ በአባ መቃርስም ሥጋ አጠገብ አኖሩት።
በቅዳሴ ጊዜም ወንጌል ሲነበብ ቤተ ክርስቲያኒቱ በሰማያዊ ብርሃን በራች፣ እጅግ የበዛ መልካም መዓዛም ቦታውን ሞላው።
📌 በኋላም ሊቀ ጳጳሳቱ አባ ማርቆስ ከብዙ ኤጲስቆጶሳት ጋር ወደ አባ ዮሐንስ ሐጺር ቤተ ክርስቲያን ገብተው ቅዱስ ሥጋውን ሲገልጡና ሲሳለሙ መብረቅና ነጐድጓድ ሆነ፤ በዚያ የነበሩትም ሁሉ ደንግጠው ወደቁ።
📌 ቅዱስ አባታችን አባ ዮሐንስ ሐጺር በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ኃይል በዓለም ሁሉ ተዘዋውሮ የጣዖታትን ቤቶች ያፈረሰ፣ ሃይማኖትን የሰበከ፣ ድውያንን የፈወሰና አጋንንትን ያሳደደ ታላቅ የትሕትና አባት ነው።
የሥጋውም ፍልሰት በሰማዕታት ዘመን በ፭፻፳ (520) ዓመት ሆነ።
"ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በዚህ ጻድቅ ጸሎት ይማረን፤ በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።"
ምንጭ፦📖📖#መጽሐፈ_ስንክሳር
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"
(የቅዱሳንን ዜና/ታሪክ እንድናገር ፍቅር ያስገድደኛል)
✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር📖)
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
📌የታላቁ አባታችን የታላቁና የትሑቱ የአባ ዮሐንስ ሐጺርን (አጭሩ) የሥጋውን ፍልሰትና የተደረገውን አምላካዊ ተአምር Share በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ❕ | 6 076 |
| 9 | ፠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መንፈሳዊ መዝሙራት፣ ቅዳሴዎች እና የጸሎት መጻሕፍት በአንድ ቦታ! ፠
የዜማ ተዋሕዶ (Zema Tewahedo) መተግበሪያን በመጫን መንፈሳዊ ሕይወትዎን ያበልጽጉ።
🎵 የመዝሙራት ስብስብ፦ ⛪️ ቅዳሴ እና ጸሎት 📅 የዕለቱ ስንክሳር እና በዓላት
📲 አሁኑኑ ዳውንሎድ ያድርጉ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zema.tewahedo
ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት የመንፈሳዊ በረከቱ ተካፋይ ያድርጉ! | 4 925 |
| 10 | 🕊️ ም ክ ረ ቅ ዱ ሳ ን 🕊️
❝ ም ን ፍ ሬ አ ፈ ራ ን ❔ ❞
🕊️ 🍒 🕊️
የልምምድና የእድገት ምሳሌ፦
አንድ የሚታገል ሰው በየጊዜው ተጋጣሚውን እንዴት ማሸነፍ እንዳለበት ልምምድ የሚያደርግ ከሆነ ክህሎቱ ይዳብራል፤ በየጊዜው የሚያነብና ራሱን የሚያሻሽል ሐኪምም ጎበዝና ሕመምተኞችን በአግባቡ የሚረዳ ይሆናል።
በየቀኑ ቃሉ የሚነገረን እኛስ ምን ለውጥ አመጣን? ምንስ ፍሬ አፈራን❔
የዘመናት ምልልስና ፍሬ፦
እየተናገርኩ ያለሁት ለአንድ ዓመት ብቻ በቤተ ክርስቲያን ስለቆዩት ሳይሆን ከልጅነታችን ጀምረን በቤቱ ለምንመላለሰው ነው።
ይህን ያህል ዘመን በቤቱ እየተመላለስን ፍሬ ካላፈራን ቤተ ክርስቲያን ደርሰን ብንመጣ ምን ጥቅም አለው❔
የቤተ ክርስቲያን እውነተኛ ዓላማ፦
አባቶቻችን አብያተ ክርስቲያናትን ያነጹልን ዝም ብለን እንድንሰባሰብ አይደለም፤ መሰባሰቡንማ በሌላም ስፍራ እንሰበሰባለን።
ያነጹልን ቃሉን እንድንማርበት፣ በቃሉም የንስሐ ፍሬ እንድናፈራበት፣ ሥጋወ ደሙን እንድንቀበልበትና እርስ በርሳችን እንድንተራረምበት ነው።
ታዲያ እኛ ምን ፍሬ አፈራን❔
😇😇😇
😇😇😇
😇😇😇
😇😇😇ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ☦️
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖ | 5 564 |
| 11 | በብዙ አገራት እንዳይታተሙ ታግደው የነበሩ፣ አነጋጋሪና አደገኛ ምስጢራትን የያዙ ኦርቶዶክሳዊ እና ዓለም አቀፍ መጽሐፎች በPdf የሚገኙበትን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ!
👇👇
@EOTC_Library 📚
@EOTC_Library 📚 | 1 696 |
| 12 | 📖📖 ስንክሳር ዘወርኀ ነሐሴ ፳፰ (28)
🤩በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
📌 በዚች ቀን የዓለም ሁሉ አባቶችና የእምነት ምሳሌዎች የሆኑት የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብ መታሰቢያቸውን እናደርግ ዘንድ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት አባቶቻችን ያዘዙበት ታላቅ ቀን ነው።
📌 አባታችን አብርሃም በእግዚአብሔር ጥሪ ከአገሩና ከዘመዶቹ ተለይቶ ወጣ፤ እግዚአብሔርም "ታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ፣ ስምህንም ከፍ አደርገዋለሁ" ሲል ቃል ኪዳን ገባለት።
📌 አብርሃም የ፺፱ (99) ዓመት አረጋዊ በሆነ ጊዜ እግዚአብሔር በወይራ ዛፍ ሥር በሦስት ሰዎች አምሳል (በቅድስት ሥላሴ) ተገለጠለት።
አብርሃምም እንግዳ ተቀባይ ነበርና መግቦ አስተናገዳቸው፤ በዚያም ሚስቱ ሣራ በ፺ (90) ዓመቷ ወንድ ልጅ (ይስሐቅን) እንደምትወልድ አበሠሩት።
📌 ዳግመኛም አብርሃም በጌራራ አገር ሳለ ንጉሡ አቤሜሌክ ሣራን በወሰዳት ጊዜ፣ እግዚአብሔር በሕልም ተገልጦ በመገሠጽ ከጥፋት ጠበቃት፤ አብርሃምም ሰማያዊ ነቢይ ነበርና ስለ አቤሜሌክና ስለ ቤተሰቡ ጸልዮ ፈወሳቸው፣ የማሕፀናቸውንም መዘጋት ከፈተላቸው።
📌 አባታችን አብርሃም ያለ እንግዳ ማዕድ የማይበላ ታላቅ የትሩፋትና የርኅራኄ አባት ነበር፤ መልካሙን ተጋድሎ ፈጽሞ በ፯፭ (175) ዓመቱ በሰላም አረፈ።
"ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በአባታችን አብርሃም ጸሎት ይማረን፤ በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።"
ምንጭ፦📖📖#መጽሐፈ_ስንክሳር
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"
(የቅዱሳንን ዜና/ታሪክ እንድናገር ፍቅር ያስገድደኛል)
✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር📖)
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
📌 የእምነትና የእንግዳ ተቀባይነት አባት የሆኑትን የከበሩ የአባቶቻችንን የአብርሃም፣ የይስሐቅና የያዕቆብን ታሪክና በረከት Share በማድረግ የበረከታቸው ተካፋይ ይሁኑ❕ | 6 499 |
| 13 | ፠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መንፈሳዊ መዝሙራት፣ ቅዳሴዎች እና የጸሎት መጻሕፍት በአንድ ቦታ! ፠
የዜማ ተዋሕዶ (Zema Tewahedo) መተግበሪያን በመጫን መንፈሳዊ ሕይወትዎን ያበልጽጉ።
🎵 የመዝሙራት ስብስብ፦ ⛪️ ቅዳሴ እና ጸሎት 📅 የዕለቱ ስንክሳር እና በዓላት
📲 አሁኑኑ ዳውንሎድ ያድርጉ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zema.tewahedo
ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት የመንፈሳዊ በረከቱ ተካፋይ ያድርጉ! | 4 079 |
| 14 | 🕊️ ም ክ ረ ቅ ዱ ሳ ን 🕊️
❝ ስ ለ ፍ ቃ ር ና ት ሕ ት ና ❕ ❞
🕊️ 🍒 🕊️
እውነተኛው የፍቅር ሚዛን፦
አጠገብህ ያለውን ወንድምህን ሳትወድና ሳታከብር እግዚአብሔርን እወደዋለሁ ብትል ፍቅርህ ውሸት ነው። ሰውን ስታከብር ፈጣሪን ታከብራለህ፤ ሰው የእግዚአብሔር አምሳል ነውና።
ስለ ትሕትናና አገልግሎት፦
በታናናሾችና በደካሞች ውስጥ ክርስቶስ አለ።
ሰውን በትሕትና ማገልገልና መሸከም አምላክን እንደ መሸከም ይቆጠራል።
ስለ ጸሎት ትጋት፦
በጸሎት ጊዜ እንቅልፍ እንዳይጥልህና አእምሮህ እንዳይበታተን ልብህን በፈጣሪ ፍቅር እሰራው።
ያለ ትጋትና ያለ ንቅሃት መንፈሳዊ እድገት አይገኝም።
☦️ አባ ብሾይ☦️
ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩ‼
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖ | 6 389 |
| 15 | 💡 ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ድንቅ ምስጢራትና ክብር ማወቅ ይፈልጋሉ?
በእርሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ የተጻፈው «መጽሐፈ አሐቲ ድንግል»
እያንዳንዱ ኦርቶዶክሳዊ ሊያነበውና ሊይዘው የሚገባ፣ ልብ የሚያሞቅና እውቀት የሚያስጨብጥ ልዩ መንፈሳዊ ሀብት ነው! 📖✨
ይህንን ድንቅ መጽሐፍ አግኝተው እንዲያነቡት በእጅጉ እንጋብዝዎታለን❕
🛡 መፅሐፉ ከሌላችሁ በPDF ለማግኘት
👉@EOTC_Library💎
👉@EOTC_Library💎 | 1 528 |
| 16 | https://www.youtube.com/live/zuA5sp-y7LI?si=yBsuCEqPaj3UuH90 | 1 297 |
| 17 | « በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ። »
(የዮሐንስ ወንጌል📖📖 16 ፥ 33)
እንኳን ለቸሩ መድኃኔዓለም ወርሃዊ መታሰቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ❕
ይህ ዕለት የኃጢአታችንን ዕዳ ደምስሶ በዕፀ መስቀል ላይ የከፈለልንን ታላቅ የፍቅርና የምሕረት ዋጋ የምናስብበት ነው፤ መድኃኔዓለም ማለት « የዓለም መድኃኒት » ማለት ነው።
💡 ከዕለቱ ትምህርት የምንወስደው አጭር መንፈሳዊ ምክር
በሕይወታችሁ ምንም ዓይነት ፈተና፣ ጭንቅና ተስፋ ማስቆረጥ ቢገጥማችሁ ወደ ዓለም ኃጢአት ከመሮጥ ይልቅ የመስቀሉን ባለቤት መድኃኔዓለምን አስቡት፤ እርሱ ዓለምን እንዳሸነፈ ሁሉ እናንተንም ያሸንፍላችኋል።
በቤተሰባችሁ ውስጥ የሚያጋጥሙ የመከራና የጭንቅ ጊዜያት ሲበዙ በሰዎች እርዳታ ሳይሆን በቸሩ መድኃኔዓለም ምሕረትና አባታዊ ርኅራኄ ተስፋ በማድረግ ቤታችሁን በጸሎትና በምስጋና ጠብቁ።
😇« የቸሩ መድኃኔዓለም ፍቅርና ምሕረት ከሁላችን ጋር ይሁን❕»
ሼር በማድረግ ለወዳጆ ያጋሩ‼
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖ | 7 635 |
| 18 | 📖📖 ስንክሳር ዘወርኀ ነሐሴ 27 (፳፯)
🤩በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
📌 በዚች ቀን በሊቀ ካህናቱ በኤሊ ዘመን ታላቁና ጻድቁ ነቢዩ ሳሙኤል በእግዚአብሔር የተጠራበት ታላቅ የመታሰቢያ ቀን ነው።
📌 ይህ ነቢይ በታናሽነቱ በቤተ መቅደስ ያደገ ሲሆን፣ ተኝቶ ሳለ እግዚአብሔር በስሙ ጠርቶታል።
📌 እግዚአብሔር አምላክም በኤሊ ፈንታ ለእስራኤል ልጆች ታላቅ ነቢይና ካህን አድርጎ ሾመው፤ ሕዝቡንም በእውነትና በቅንነት መራ።
"ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በነቢዩ ጸሎት ይማረን፤ በረከቱም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።"
ምንጭ፦📖📖#መጽሐፈ_ስንክሳር
"ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"
(የቅዱሳንን ዜና/ታሪክ እንድናገር ፍቅር ያስገድደኛል)
✍️አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር📖)
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
❖══ @OrthodoxTewahedoTrue ══❖
❖═ @OrthodoxTewahedoTrue ═❖
📌 በታናሽነቱ በእግዚአብሔር ተጠርቶ ለእስራኤል ካህንና ነቢይ ሆኖ የተሾመውን የታላቁን ነቢይ የቅዱስ ሳሙኤልን በረከትና መታሰቢያ Share በማድረግ የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ❕ | 6 992 |
| 19 | ✝ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መዝሙር ይፈልጋሉ? | 513 |
| 20 | ፠ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ መንፈሳዊ መዝሙራት፣ ቅዳሴዎች እና የጸሎት መጻሕፍት በአንድ ቦታ! ፠
የዜማ ተዋሕዶ (Zema Tewahedo) መተግበሪያን በመጫን መንፈሳዊ ሕይወትዎን ያበልጽጉ።
🎵 የመዝሙራት ስብስብ፦ ⛪️ ቅዳሴ እና ጸሎት 📅 የዕለቱ ስንክሳር እና በዓላት
📲 አሁኑኑ ዳውንሎድ ያድርጉ፦
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.zema.tewahedo
ለወዳጅ ዘመድዎ በማጋራት የመንፈሳዊ በረከቱ ተካፋይ ያድርጉ! | 4 786 |
