cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Hintset

Hintset is set up to have a contribution to the building-up process of the Ethiopian Evangelical Church, focusing on Biblical and Ethical values. Get hundreds of resources on hintset.org FB: fb.com/hintset YT: youtube.com/hintsetube @ContactHintsetBot

Show more
Advertising posts
3 023Subscribers
+324 hours
+707 days
+16030 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። https://hintset.org/news/basic-amharic/
Show all...
መሠረታዊ የአማርኛ አጻጻፍ ሥልጠና ተሰጠ — Hintset | Hintset

“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል።

👍 8👏 1
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል። --  በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset  ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset  ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube   ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org https://hintset.org/news/basic-amharic/
Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

#የአጋር_መልእክት 📣ቀኑ እየደረሰ ነው! ተመዝግበዋል? 📣 🔸የፊታችን ሚያዚያ 23፣24 እና 25 🔸ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ 🔸በአዲስ አበባ ምሥራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልባችንን በተስፋ ኀይል ልናቀጣጥል እና ከመለኮታዊው ቃል ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናክር ታላቅ ትምህርታዊ ድግስ ተሰናድቷል። በእግዚአብሔር ቃል ብርሃን ነጋችንን ለማየትና ለማቀድ ወደምንታጠቅበት ወደዚህ ታላቅ ጕባዔ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል። ይደውሉ፣ ይመዝገቡ:- 0912296536/ 0116670057/ 0983115932 https://forms.gle/EcKX9FqsswNDJtst8 #elpis #elpisforafrica #tothenations #africa #gospel #christian #news #hope
Show all...
#የአጋር_መልእክት የተስፋ ጉባኤ ተሰናድቷል! ከሚያዝያ 23- 25 ወጣቶች ስለ ማይደበዝዘው ተስፋ ሊማከሩ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪዎች መልእክትን ሊሰሙ ይሰበሰባሉ። እግዚአብሔር ለአፍሪካ ወጣቶች በቃሉ የሚናገረውን ለመስማት በርካቶች እየተመዘገቡ ነው። ለተጨማሪ መረጃ የሚከተሉትን ቁጥሮች ይጠቀሙ:- 0912296536 0116670057
Show all...
በሕንጸት መጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ በሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. "የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን" በተሰኘው ሥልጠና ላይ ለመሳተፍ በስልክ ቊጥር +251943109911 ይደውሉ።
Show all...
👍 1
#የአጋር_መልእክት ለማንኛውም አስተያየት፤ ጥያቄ ወይም ጥቆማ በባንካችን የደንበኞች አገልግሎት መስመር #8292 ላይ ይደውሉ!                                                                                                                                                            #ብርሃን_ባንክ እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
Show all...
👍 1
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በወርኀዊው መጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር፣ ግንቦት 4 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በአማረ ፈቃደ ታቦር የተጻፈው፣ "እምነት፥ ተስፋ፥ ፍቅር" የተሰኘው መጽሐፍ ይሆናል። በዕለቱ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን። -- በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
Show all...
👍 5
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ ሚያዚያ 19 ቀን፣ 2016 ዓ.ም. ለሚካሄደው ሥልጠና ለመመዝገብ በ +251943109911 ይደውሉ። -- (Commercial Bank of Ethiopia) ሒሳብ ቁጥር፦ 1000084820947 (Berhan International Bank) ሒሳብ ቁጥር፦ 2600010008243 (Dashen Bank) ሒሳብ ቍጥር፦ 0444598070011
Show all...
👍 2
#partner #ad ብርሃን አስኩል ፔይ ለትምህርት ቤቶች የሒሳብ ስርዓታቸውን የሚያዘምን ለወላጆች እጅግ ምቹ  ለተማሪዎች በጣም ቀላል እና ፈጣን ነው ፡፡ ይጠቀሙት #schoolpay #berhanbank #bank #finance #Stressfreebanking #bankinethiopia #ብርሃን ባንክ   እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን
Show all...
በሕንጸት መጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ በሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. "የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን" የተሰኘውን ሥልጠና ስለሚሰጡት ግለ ሰብ ዐጭር መግለጫ፦
Show all...
👍 2👏 1