Hintset
Hintset is set up to have a contribution to the building-up process of the Ethiopian Evangelical Church, focusing on Biblical and Ethical values. Get hundreds of resources on hintset.org FB: fb.com/hintset YT: youtube.com/hintsetube @ContactHintsetBot
Show more3 023Subscribers
+324 hours
+707 days
+16030 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ።
https://hintset.org/news/basic-amharic/
መሠረታዊ የአማርኛ አጻጻፍ ሥልጠና ተሰጠ — Hintset | Hintset
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል።
👍 8👏 1
“የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን” የተሰኘ የአንድ ቀን ሥልጠና፣ ለጸሓፍት እና ፍላጎቱ ላላቸው ተሳታፊዎች ተሰጠ። በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት የተዘጋጀው ሥልጠና፣ ቅዳሜ ሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. በኢትዮጵያ የሥነ መለኮት ድኅረ ምረቃ ት/ቤት ተካሂዷል።
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
https://hintset.org/news/basic-amharic/
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
#የአጋር_መልእክት
📣ቀኑ እየደረሰ ነው! ተመዝግበዋል? 📣
🔸የፊታችን ሚያዚያ 23፣24 እና 25
🔸ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ
🔸በአዲስ አበባ ምሥራቅ መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን ልባችንን በተስፋ ኀይል ልናቀጣጥል እና ከመለኮታዊው ቃል ጋር ያለንን ግንኙነት ለማጠናክር ታላቅ ትምህርታዊ ድግስ ተሰናድቷል።
በእግዚአብሔር ቃል ብርሃን ነጋችንን ለማየትና ለማቀድ ወደምንታጠቅበት ወደዚህ ታላቅ ጕባዔ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል።
ይደውሉ፣ ይመዝገቡ:-
0912296536/ 0116670057/ 0983115932
https://forms.gle/EcKX9FqsswNDJtst8
#elpis #elpisforafrica #tothenations #africa #gospel #christian #news #hope
#የአጋር_መልእክት
የተስፋ ጉባኤ ተሰናድቷል!
ከሚያዝያ 23- 25 ወጣቶች ስለ ማይደበዝዘው ተስፋ ሊማከሩ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪዎች መልእክትን ሊሰሙ ይሰበሰባሉ።
እግዚአብሔር ለአፍሪካ ወጣቶች በቃሉ የሚናገረውን ለመስማት በርካቶች እየተመዘገቡ ነው።
ለተጨማሪ መረጃ የሚከተሉትን ቁጥሮች ይጠቀሙ:-
0912296536
0116670057
በሕንጸት መጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ በሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. "የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን" በተሰኘው ሥልጠና ላይ ለመሳተፍ በስልክ ቊጥር +251943109911 ይደውሉ።
👍 1
#የአጋር_መልእክት
ለማንኛውም አስተያየት፤ ጥያቄ ወይም ጥቆማ በባንካችን የደንበኞች አገልግሎት መስመር #8292 ላይ ይደውሉ! #ብርሃን_ባንክ
እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን!
👍 1
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ፣ በወርኀዊው መጽሐፍ ግምገማ መርሓ ግብር፣ ግንቦት 4 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. ለውይይት የሚቀርበው መጽሐፍ በአማረ ፈቃደ ታቦር የተጻፈው፣ "እምነት፥ ተስፋ፥ ፍቅር" የተሰኘው መጽሐፍ ይሆናል። በዕለቱ ተገኝተው የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ በአክብሮት እንጋብዛለን።
--
በፌስቡክ ገጻችን ይከተሉን:- http://facebook.com/hintset
ቴሌግራም ላይ ይከተሉን:- https://t.me/hintset
ዩትዩብ ላይ ሰብስክራይብ ያድርጉ:- http://youtube.com/hintsetube
ድረ ገጻችንን ይጎብኙ:- http://www.hintset.org
👍 5
በሕንጸት የመጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ ሚያዚያ 19 ቀን፣ 2016 ዓ.ም. ለሚካሄደው ሥልጠና ለመመዝገብ በ +251943109911 ይደውሉ።
--
(Commercial Bank of Ethiopia)
ሒሳብ ቁጥር፦ 1000084820947
(Berhan International Bank)
ሒሳብ ቁጥር፦ 2600010008243
(Dashen Bank)
ሒሳብ ቍጥር፦ 0444598070011
👍 2
#partner #ad
ብርሃን አስኩል ፔይ ለትምህርት ቤቶች የሒሳብ ስርዓታቸውን የሚያዘምን ለወላጆች እጅግ ምቹ ለተማሪዎች በጣም ቀላል እና ፈጣን ነው ፡፡ ይጠቀሙት
#schoolpay #berhanbank #bank #finance #Stressfreebanking #bankinethiopia
#ብርሃን ባንክ
እንደ ስማችን ብርሃን ነው ስራችን
በሕንጸት መጽሐፍ ክበብ አዘጋጅነት፣ በሚያዝያ 19 ቀን፥ 2016 ዓ.ም. "የአማርኛ አጻጻፍ መሠረታውያን" የተሰኘውን ሥልጠና ስለሚሰጡት ግለ ሰብ ዐጭር መግለጫ፦
👍 2👏 1